25 Feb, 14:14
24 Feb, 21:03
24 Feb, 10:09
22 Feb, 10:57
21 Feb, 20:46
19 Feb, 21:17
17 Feb, 19:48
16 Feb, 16:24
*《 አላህን ፈሪ ለመሆን ወንጀል አለመስራት መስፈርት አደለም። ከወንጀል ጥቡቅ መሆንም የግድ አደለም። ነገሩ እንደዛ ቢሆን ኖሮ በኡማው አንድም አላህን ፈሪ አይኖርም ነበር። ነገር ግን ከወንጀሉ የቶበተ አላህን ፈሪ ይሆናል። ወንጀሉን ሚያስምር ሌላ መልካም ስራ የሰራም ሰው አላህን ፈሪ ሚለው ውስጥ ይገባል።》.*
13 Feb, 16:06
13 Feb, 13:10
11 Feb, 20:58
10 Feb, 07:04
8 Feb, 19:08
7 Feb, 17:09
7 Feb, 13:45
7 Feb, 06:03
6 Feb, 19:37
5 Feb, 18:08
4 Feb, 20:05
"በእናንተ እና በዓልይ ኢብኑ አቡ ጧሊብ መሃል የተከሰተውን ሰምተናል። እኛ እንደ ምናውቀው ደግሞ እናንተ ከዓልይ የበለጠ ለመሪነት የተገባችሁ ናችሁ። ያንተ ትዕዛዝ ከሆነ ወታደሮቼን ልላክና የዓልይን ጭንቅላት ይዘውልህ ይምጡ።”
"ወንድማማቾች ተጨቃጨቁ። አንተ ምን አግብቶህ ነው በመሃላቸው የምትገባው😀ከእንዲህ ዓይነት ንግግር የማትቆጠብ ከሆነ; የፊተኛው አንተ ዘንድ, የኋለኛው እኔ ዘንድ የሚደርስ ሰራዊት ልኬልህ ጭንቅላትህ አምጥቶልኝ ለዓልይ ስጦታ እሰጠዋለሁ!!"
2 Feb, 19:24