Postlar filtri


በዚህ ፎርም መሠረት እስከ አርብ 30/05/17 ዓ.ም 3 ሰዓት ትም/ ክፍሎች ለም/ር /መምህር ገቢ አድርጉ !!






ለትምህርት ውድድር የሚሳተፉ ተማሪዎች ብዛት በሴክሽን ሁለት ተማሪዎች መሆናቸውን እናሳውቃለን።




ለመ/ራን በሙሉ
ከላይ በመግባት ነበሩ ደመወዝ፣ ደረጃ እንድሁም
ማዕረግ አረጋግጡ! ችግር ካላ ሪፖርት አድርጉ።
ት/ቤቱ




ማስታዎቂያ ለት/ቤቱ መምህራን በመሉ፤
አድሱን የደመወዝ ማሻሻያ ለማሳዎቅ አሁን የሚከፈላችሁን ደመወዝ የሚያሳይ፦
1-የደረጃ እድገት ደብዳቤ
2-የትምህርት ማሻሻል ደብዳቤ
3-የጂኤጂ ደብዳቤ
4-አድስ ቅጥር ከሆኑ የሙከራ ቅጥር ደብዳቤ
እስከ 30/3/17 ደረስ እንድታመጡ ት/ቤቱ መልክቱን ያስተላልፋል።


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish








በሚሊኒየም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት 19ኛው የብሄር ብሄረቦች ቀን በዓል በት/ቤቱ ማህበረሰብ በደማቅ ሁኔታ 27 -03- 2017 ተከበረ ::












የሚሊኒየም 2 ኛ ደረጃ ት/ቤት
የት/ቤታችን 11 D ክፍል ተማሪ የሆነው ተማሪ መሀመድ ሰይድ የ25000 ሺህ ብር ሞባይል
ወደቆ በማገኘቱ ለት/ቤቱ የሰm ሲሆን የኮምቦልቻ
ሠላም ና ስፖርት ለሁሉም ኤርቢካ ክለብ አባላት
   -  የ3000 ሺህ ብር ሽልማት
   -  የክለቡን ማሊያ የሸለሙ ሲሆን
    . ት/ቤቱም  1 ደርዘን ደብተር በት/ቤቱ ተማሪዎች ሰልፍ ስነ-ስርዓተ ላይ ሸልማል ።
የዘመኑ ተማሪዎች የዚህን ተማሪ አርአያነት
ያለው  ተግባር እንድከተሉ መልዕክት ተላልፏል።
                ናደው አሰፋ
           የት/ቤቱ  ር/መምህር


የሚሊኒየም 2 ኛ ደረጃ ት/ቤት
የት/ቤታችን 11 D ክፍል ተማሪ የሆነው ተማሪ መሀመድ ሰይድ የ25000 ሺህ ብር ሞባይል
ወደቆ በማገኘቱ ለት/ቤቱ የሰm ሲሆን የኮምቦልቻ
ሠላም ና ስፖርት ለሁሉም ኤርቢካ ክለብ አባላት
- የ3000 ሺህ ብር ሽልማት
- የክለቡን ማሊያ የሸለሙ ሲሆን
. ት/ቤቱም 1 ደርዘን ደብተር በት/ቤቱ ተማሪዎች ሰልፍ ስነ-ስርዓተ ላይ ተሸልማል ።
የዘመኑ ተማሪዎች የዚህን ተማሪ አርአያነት
ያለው ተግባር እንድከተሉ መልዕክት ተላልፏል።
ናደው አሰፋ
የት/ቤቱ ር/መምህር

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.