ካይሮ በማለት የሚያንቆለጳጵሰው ሃይማኖት አፈወርቅ ከነታጣቂው ተደምስሷል!
እራሱን የአማራ ፋኖ በጎጃም በማለት የሚጠራዉን የጃውሳ ክንፍ ከሚመሩት ታጣቂዎች መካከል አንዱ የነበረው ሃይማኖት በተወሰደበት እርምጃ ተደምስሷል። ሃይማኖት ብቻ ሳይሆን ሲመራው የነበረ ታጣቂ በሙሉ ሙት እና ቁስለኛ መሆኑን የደረሱኝ መረጃዎች ጠቁመዋል። ሃገርን የማፍረስ እድቅ ይዞ የተነሳው ጽንፈኛው ቡድን የሚገባውን እያገኘ ያለ ሲሆን አሁን አሁን ቡድኑ የሰራዊቱን ክንድ መቋቋም እያቃተው እንደሆነም ከየቦታው የሚደርሱኝ መረጃዎች ይጠቁማሉ።
እራሱን የአማራ ፋኖ በጎጃም በማለት የሚጠራዉን የጃውሳ ክንፍ ከሚመሩት ታጣቂዎች መካከል አንዱ የነበረው ሃይማኖት በተወሰደበት እርምጃ ተደምስሷል። ሃይማኖት ብቻ ሳይሆን ሲመራው የነበረ ታጣቂ በሙሉ ሙት እና ቁስለኛ መሆኑን የደረሱኝ መረጃዎች ጠቁመዋል። ሃገርን የማፍረስ እድቅ ይዞ የተነሳው ጽንፈኛው ቡድን የሚገባውን እያገኘ ያለ ሲሆን አሁን አሁን ቡድኑ የሰራዊቱን ክንድ መቋቋም እያቃተው እንደሆነም ከየቦታው የሚደርሱኝ መረጃዎች ይጠቁማሉ።