የብልፅግና ፓርቲ የስራ አፈፃፀም ግምገማ ዛሬም ቀጥሎ እየተካሄደ ነው
***
ሁለተኛ ቀኑን የያዘው የብልፅግና ፓርቲ የ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የ6 ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እንደቀጠለ ነው።
በመድረኩም የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህን ጨምሮ የብልፅግና ፓርቲ ዋና ፅሕፈት ቤት የዘርፍ አመራሮች፣ የክልል ቅርንጫፍ ፅሕፈት ቤት ኃላፊዎች እንዲሁም የክልል የአደረጃጀት እና የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
@PROSPERITY_NEWS
***
ሁለተኛ ቀኑን የያዘው የብልፅግና ፓርቲ የ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የ6 ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እንደቀጠለ ነው።
በመድረኩም የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህን ጨምሮ የብልፅግና ፓርቲ ዋና ፅሕፈት ቤት የዘርፍ አመራሮች፣ የክልል ቅርንጫፍ ፅሕፈት ቤት ኃላፊዎች እንዲሁም የክልል የአደረጃጀት እና የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
@PROSPERITY_NEWS