ታሜ ትላንት አበበ ቢቂላ ስታዲየም የሚወደውን ክለብ ባዘጋጀው የ 89ኛ ዓመት ፌስቲቫል ላይ
ፎቶ Habtamu
በታሜ ድንገተኛ ህልፈተ ዜና የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅን ለመላው ቤተሰቡና ለወዳጆቹ መፅናናትን ከልብ እንመኛለን
ቅዱስ ጊዮርጊስ ክለባችን
የማይጠፋ ከልባችን
ፀርፆ ገብቷል በደማችን
እስከ ሞት ነው ኪዳናችን
የቀብር ስነስርዓት ስለማሳወቅ
.
የወንድማችን ታሜ የቀብር ስነስርዓት ነገ ማክሰኞ የካቲት 18 አስኮ ከታ መድሃኒያለም ቤተክርስቲያን ከቀኑ 9:00 ሰዓት ይፈፀማል።
ነፍስ ይማር 😥
💛❤
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
፩ ክለብ ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን✌️
ፎቶ Habtamu
በታሜ ድንገተኛ ህልፈተ ዜና የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅን ለመላው ቤተሰቡና ለወዳጆቹ መፅናናትን ከልብ እንመኛለን
ቅዱስ ጊዮርጊስ ክለባችን
የማይጠፋ ከልባችን
ፀርፆ ገብቷል በደማችን
እስከ ሞት ነው ኪዳናችን
የቀብር ስነስርዓት ስለማሳወቅ
.
የወንድማችን ታሜ የቀብር ስነስርዓት ነገ ማክሰኞ የካቲት 18 አስኮ ከታ መድሃኒያለም ቤተክርስቲያን ከቀኑ 9:00 ሰዓት ይፈፀማል።
ነፍስ ይማር 😥
💛❤
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
፩ ክለብ ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን✌️