የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊ መሆን እኮ መታደል ነው
በህይወት ያጣነውን የወንድማችንን የታሜን እናት ለማገዝ በተጀመረው እንቅስቃሴ ያለውን ቤተሰባዊነት ትብብር ስታይ አንድ ክለብ አንድ ቤተሰብ የሚለው የክለባችን መርህ ተግባር ላይ ሲሆን ይታያል ይህ የክለባችን ማንነት ነው ይህ ክለብ ከእግር ኳስ ክለብም በላይ ነው
እናንተ ጀግኖች መላው የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች የእናንተ የቤተሰብ አካል በመሆናችን ኩራት ይሰማናል
የታሜን እናት አሁንም ማገዛችንን እንቀጥል
👇
የንግድ ባንክ አካውንት 1000264449832 ዓይናለም ቦንሳ ።
💛❤አንድ ክለብ አንድ ቤተሰብ💛❤
ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
፩ ክለብ ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን✌️
በህይወት ያጣነውን የወንድማችንን የታሜን እናት ለማገዝ በተጀመረው እንቅስቃሴ ያለውን ቤተሰባዊነት ትብብር ስታይ አንድ ክለብ አንድ ቤተሰብ የሚለው የክለባችን መርህ ተግባር ላይ ሲሆን ይታያል ይህ የክለባችን ማንነት ነው ይህ ክለብ ከእግር ኳስ ክለብም በላይ ነው
እናንተ ጀግኖች መላው የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች የእናንተ የቤተሰብ አካል በመሆናችን ኩራት ይሰማናል
የታሜን እናት አሁንም ማገዛችንን እንቀጥል
👇
የንግድ ባንክ አካውንት 1000264449832 ዓይናለም ቦንሳ ።
💛❤አንድ ክለብ አንድ ቤተሰብ💛❤
ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
፩ ክለብ ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን✌️