ትምህርት ሚኒስቴር


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: Ta’lim


📚ይህ ትክክለኛው የትምህርት ሚኒስትር የተማሪዎች መረጃ ማቀበያ ገፅ ነው
📚 This unique channel is prepared by the community request.
#ትምህርት_ሚኒስቴር ✅

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Statistika
Postlar filtri




ማስታወቂያ dan repost
እንደዚህ አይነት ለፕሮፋይል የሚሆኑ አሪፍ አሪፍ ፎቶዎች በስማችሁ ለማሰራት
GROUP ዉስጥ ለማሰራት

50 ሰው ብቻ አድ በማድረግ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇😍😍
https://t.me/+w0e4DfSWTYJiMGI0
https://t.me/+w0e4DfSWTYJiMGI0

CHANNEL ለመቀላቀል
https://t.me/+cI35f5IC4CY1NzU0
https://t.me/+cI35f5IC4CY1NzU0




💥💥የጦርነት ፊልም ሚመችክ ከሆነ አሁኑኑ JOIN አድርገው ይሄ ቻናል ምርጥ ምርጥ የጦርነት እና የጫካ ፊልሞችን በጥራትና በፍጥነት ያሳያል።




Profile picture dan repost
🚨✅ በአጭር ጊዜ ህይወታቹን የሚቀይሩ የተረጋገጡ የ Draw ትኬቶች መሸጫ ቻናል እንጠቁማቹ ተጠቀሙ 👇✅

betting ሁሌ ማሸነፍ ከፈለጋቹ ይሄንን ቻናል ተቀላቀሉ 👇✅

https://t.me/+7ZOmNi9fCxg2ZDc0
https://t.me/+7ZOmNi9fCxg2ZDc0


Promotion k dan repost
💔 ️የተወለዱበትን ወር ቶሎ ይምረጡ እና በ Zodiac ሳይንስ ስለራስዎ በደንብ  ይወቁ 😍😍😍 የፍቅር ሁኔታዎንም ይጠቁማል

💯 ትክክል የሆነ  ✅


እንኳን ለ129ኛው የዓድዋ ድል በዓል አደረሳችሁ !

" ዓድዋ ዛሬ ናት አድዋ ትናንት
መቼ ተነሱና የወዳደቁት
ምስጋና ለእነርሱ ለዓድዋ ጀግኖች
ለዛሬ ነፃነት ላበቁኝ ወገኖች
የጥቁር ድል አምባ ዓድዋ
አፍሪካ እምዬ #ኢትዮጵያ❤
ተናገሪ
የድል ታሪክሽን አውሪ !!  " - ጂጂ

መልካም የድል በዓል ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ !!

the proud of Africa Adwa🤎


ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮቻችን መልካም የረመዳን ፆም እንዲሆንላችሁ እንመኛለን❤️

         ረመዳን ከሪም 🌛
@elshio_academy


የስራ እድል ለምትፈልጉ ብቻ

✅ በየትኛውም የትምህርት ደረጃ ላይ ያላችሁ

✅ በየትኛውም አከባቢ የምትኖሩ

✅ ሌላ ስራ እየሰራችሁ ተጨማሪ ስራ ለምትፈልጉ

✅ ከትምህርታችሁ ጋር ማስኬድ የምትችሉትን ስራ ለምትፈልጉ


ፍላጎት ያላችሁ ጥቂት ሰዎች ብቻ 👉 
በዚህ  @samrantm ላይ ሙሉ መረጃችሁን አስቀምጡ ሙሉ  ጥቂት ሰዎች አድሉን እንሰጣለን!!


#ጠቅላላ እውቀት በኢትዮጵያ ረጅሙ ህንጻ (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ህንጻ) ባለ ስንት ወለል ነው?
So‘rovnoma
  •   ሀ , 45
  •   ለ , 48
  •   ሐ , 52
  •   መ , 36
2 ta ovoz


What's the antonym of FOMENT
So‘rovnoma
  •   A. exacerbate
  •   B. suppress
  •   C. belittle
  •   D. emulate
1 ta ovoz


TEAM : ATHLETES
So‘rovnoma
  •   A. game : series
  •   B. alliance : nations
  •   C. term : holidays
  •   D. congregations : preachers
1 ta ovoz


Narrative means
So‘rovnoma
  •   A, tale
  •   B, poem
  •   C, rhythm
  •   D, mood
1 ta ovoz


Notorious means
So‘rovnoma
  •   A, Unknown
  •   B, obscure
  •   C, disgraceful
  •   D, respectable
1 ta ovoz


Excited and unafraid , the -................- child examined the stranger with bright-eyed curiosity.
So‘rovnoma
  •   A, drowsy
  •   B, inquisitive
  •   C, timorous
  •   D, hesitant
1 ta ovoz


CAUSE : EFFECT PREDECESSOR : ...............
So‘rovnoma
  •   Foundation
  •   Outcome
  •   Successor
  •   Precursor
1 ta ovoz


🟢Answers🟢

1. The spider was killed by the boy.
2. The trees were felled by the wood cutter.
3. America was discovered by Columbus.
4. The boy was praised by the master.
5. The thief was arrested by the police.

6. Kites were being made by the boys.
7. A novel has been written by him.
8. The enemy will be conquered by us.
9. The tiger was shot by the hunter.
10. I am irritated by your manners.

11. A very remarkable discovery was made by him.
12. He is loved by everybody.
13. A beautiful picture has been drawn by my cousin.
14. The light has been put out by somebody.
15. My pocket has been picked by somebody.
===============================
✨ Share with your  Friends
 
    🎖📖🎖


"ከአማራ ክልል ተማሪዎች 60 በመቶ የሚጠጉት ከትምህርት ገበታ ውጭ ናቸው።" - የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር

በአማራ ክልል ከሚገኙ ተማሪዎች ውስጥ 59.8 በመቶ የሚሆኑት፤ በዘንድሮው የትምህርት ዘመን “ከትምህርት ገበታ ውጭ” መሆናቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ገልፀዋል።

በክልሉ ከሚገኙ ትምህርት ቤቶች መካከል 32 በመቶ የሚሆኑት ከመማር ማስተማር ተልዕኮዋቸው መስተጓጎላቸውንም በክልሉ ም/ቤት መደበኛ ጉባኤ ላይ የግማሽ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ያቀረቡት ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ተናግረዋል።

በክልሉ በአሁኑ ወቅት “በተጨባጭ በመማር ማስተማር ሂደት እየተሳተፉ” የሚገኙ ተማሪዎች ብዛት 2.78 ሚሊዮን እንደሆኑ ጠቅሰዋል።

በአማራ ክልል በዘንድሮው በጀት ዓመት ለመመዝገብ ታቅዶ የነበረው አጠቃላይ የተማሪዎች ብዛት 7.1 ሚሊዮን እንደሆነ የክልሉ ትምህርት ቢሮ መረጃ ያመላክታል።

በአማራ ክልል በ2017 በጀት ዓመት መደበኛ የመማር ማስተማር ተግባራቸውን ያከናወኑ ትምህርት ቤቶች ብዛት 7,444 መሆኑን ርዕሰ መስተዳድሩ በሪፖርታቸው ጠቅሰዋል።

በአማራ ክልል ያሉት ትምህርት ቤቶች ብዛት 10,983 ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 32 በመቶ በሚሆኑት ትምህርት ቤቶች ከመማር ማስተማር ተልዕኳቸው ተስተጓጉለው መቆየታቸው ተገልጿል። #ኢትዮጵያ_ኢንሳይደር

✨ Share with your  Friends
 
    🎖📖🎖
@education_fana
@elshio_academy


የጤና ተመራቂዎች የሙያ ብቃት ምዘና (COC) መቼ ይሰጣል?

የሙያ ብቃት ምዘና ለመውሰድ እየጠበቁ የሚገኙ የጤና ተመራቂዎች ምዘናው መቼ ይሰጣል የሚሉ በርካታ ጥያቄዎች ለቲክቫህ አድርሰዋል።

በጉዳዩ ዙሪያ ጤና ሚኒስቴርን የጠየቅን ሲሆን፤ ምዘናውን ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን ሚኒስቴሩ አሳውቋል።

በትምህርት ሚኒስቴር ባለፈው ሳምንት የተሰጠውን የመውጫ ፈተና ወስደው ያለፉ ተማሪዎችን ዝርዝር እየጠበቀ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር ለቲክቫህ ገልጿል።

የመውጫ ፈተና ውጤት መገለፅን ተከትሎ፥ COC የሚወስዱ አመልካቾች (በድጋሜ ተፈታኞችን ጨምሮ) ምዝገባ እንደሚደረግ ሚኒስቴሩ አረጋግጧል።

የCOC ምዘና አመልካቾች ምዝገባ በጊዚያዊነት ከየካቲት 10/2017 ዓ.ም በኋላ ለመጀመር መታቀዱን ሚኒስቴሩ ጠቁሟል።

በዚህም ምዘናውን በየካቲት ወር መጨረሻ ወይም በመጋቢት ወር የመጀመሪያ ሳምንት ለመስጠት በጊዚያዊነት መታቀዱን ከሚኒስቴሩ ሰምተናል።

✨ Share with your  Friends
 
    🎖📖🎖

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.