ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ፦
በትናትናው ዕለት በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን አካባቢ በደረሰ የመኪና አደጋ ሀያ የሚደርሱ ሰዎች ሕይወታቸው አልፏል፡፡
አስከሬናቸውም ወደ ኮሌጃችን ፎረንሲክ እና ቶክሲኮሎጂ ዲፓርትመንት (Forensic Medicine and Toxicology) መጥቶ ምርመራ ተደርጉለት ለቤተሰባቸው ተሰጥቷል፡፡
ይሁን እንጂ አንዳንድ ሐላፊነት የጎደላቸው ግለሰቦች በማህበራዊ ገጻቸው ከእውነት የራቀ ዜና ጽፈዋል፡፡ እውነታው ግን በአስከፊው የመኪና አደጋ ሳቢያ የተከሰተ እንደሆነ ለመግለጽ እንወዳለን፡፡
መጋቢት 19ቀን 2012 ዓ.ም
---------------------------------------------------
ክቡራን ቤተሰቦች ሀሳብ አስተያየታችሁን የዜና የመረጃ ጥቆማችሁን ከሰር ባለው ሊንክ አድርሱኝ:: አመሰግናለሁ
አቤል ብርሀኑ (የወይኗ ልጅ)
👉@abel21bot
በትናትናው ዕለት በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን አካባቢ በደረሰ የመኪና አደጋ ሀያ የሚደርሱ ሰዎች ሕይወታቸው አልፏል፡፡
አስከሬናቸውም ወደ ኮሌጃችን ፎረንሲክ እና ቶክሲኮሎጂ ዲፓርትመንት (Forensic Medicine and Toxicology) መጥቶ ምርመራ ተደርጉለት ለቤተሰባቸው ተሰጥቷል፡፡
ይሁን እንጂ አንዳንድ ሐላፊነት የጎደላቸው ግለሰቦች በማህበራዊ ገጻቸው ከእውነት የራቀ ዜና ጽፈዋል፡፡ እውነታው ግን በአስከፊው የመኪና አደጋ ሳቢያ የተከሰተ እንደሆነ ለመግለጽ እንወዳለን፡፡
መጋቢት 19ቀን 2012 ዓ.ም
---------------------------------------------------
ክቡራን ቤተሰቦች ሀሳብ አስተያየታችሁን የዜና የመረጃ ጥቆማችሁን ከሰር ባለው ሊንክ አድርሱኝ:: አመሰግናለሁ
አቤል ብርሀኑ (የወይኗ ልጅ)
👉@abel21bot