በኢትዮጵያ ፈንታሌ የተከሰተው የመሬት መናወጥ የምስራች ዜና ይዞ መጥቷል
የኢሮፒያን ሳተላያት መረጃ ይዞ በወጣው መሰረት ከሰሞኑን በፈንታሌ ሲከሰት የነበረው የመሬት ርዕደት እንደተፈራው አደጋ ሳይሆን እጅግ ባልተለመደ መልኩ ሚቴን የተሰኘውን የተፈጥሮ ጋዝ ከምድር ሆድ እቃ ውስጥ ይዞ ወጥቷል ብሏል።
በሚቴን የተፈጥሮ ጋዝ ዙሪያ የሚሰራው የካናዳው ድርጅት GHGsat እንደገለፀው በፈንታሌ ተራራ በአሁን ሰዓት በ ቀን 1,400 ቶን የሚቴን ጋዝ እየወጣ ይገኛል ። ይህንንም በንፅፅር ሲያስረዳ 1,400 ቶን ጋዝ በቀን ማለት 20ሚሊየን ኪሎ ግራም የከሰል ድንጋይ ቢቃጠል የሚገኘው ሃይል እንደ ማለት ነው ብሏል ግዝፈቱን ለማስረዳት ።
በሌላ በኩል በአሁን ሰዓት በቀን እየወጣ ያለው 1400 ቶን የሚቴን ጋዝ 8000 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጨት የሚችል ሲሆን ይህም... ከህዳሴው ግድብ ሀይል ማመንጫ በ3ሺ ሜጋ ዋት ይልቃል ።
ይህ ብቻ ሳይሆን እንደማየነኛውም የተፈጥሮ ጋዝ ይህ አሁን ፈንታሌ በራሱ ግዜ በገዛ ፍቃዱ እነሆ በረከት ብሎ ብቅ ያለው ሚቴን በአግባቡ ጥቅም ላይ ከዋለ በአሁን ሰዓት እጅግ ተፈላጊ ወደ ሆነው LNG (Liquefied Natural gas ) ተቀይሮ ወደ 2 ሚሊየን ሊትር በቀን ማምረት ይቻላል ።
በዚህም አያበቃም ... ለግብርና ምርጥ ወሳኝ የሆነው የተፈጥሮ ማዳበሪያ ቢለወጥ ኢትዮጵያ በአለማችን ከፍተኛው ፖታሽ ሃብት ባለቤት እንደመሆኗ የኢትዮጵያን የማዳበሪያ ፍላጎት አሟልቶ በኤክስፖርት የሀብት ምንጭ የሚሆን ሀብት ነው ተብሏል።
በቀላሉ ለማስረዳት ኢትዮጵያ ሳይታሰብ የተፈጥሮ ጋዝ ምድሯን ፈንቅሎ ወጥቷልና አስፈላጊው ጥናትና በጀት ተይዞ ወደ ስራ ሊገባ ይገባል ።
የኢሮፒያን ሳተላያት መረጃ ይዞ በወጣው መሰረት ከሰሞኑን በፈንታሌ ሲከሰት የነበረው የመሬት ርዕደት እንደተፈራው አደጋ ሳይሆን እጅግ ባልተለመደ መልኩ ሚቴን የተሰኘውን የተፈጥሮ ጋዝ ከምድር ሆድ እቃ ውስጥ ይዞ ወጥቷል ብሏል።
በሚቴን የተፈጥሮ ጋዝ ዙሪያ የሚሰራው የካናዳው ድርጅት GHGsat እንደገለፀው በፈንታሌ ተራራ በአሁን ሰዓት በ ቀን 1,400 ቶን የሚቴን ጋዝ እየወጣ ይገኛል ። ይህንንም በንፅፅር ሲያስረዳ 1,400 ቶን ጋዝ በቀን ማለት 20ሚሊየን ኪሎ ግራም የከሰል ድንጋይ ቢቃጠል የሚገኘው ሃይል እንደ ማለት ነው ብሏል ግዝፈቱን ለማስረዳት ።
በሌላ በኩል በአሁን ሰዓት በቀን እየወጣ ያለው 1400 ቶን የሚቴን ጋዝ 8000 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጨት የሚችል ሲሆን ይህም... ከህዳሴው ግድብ ሀይል ማመንጫ በ3ሺ ሜጋ ዋት ይልቃል ።
ይህ ብቻ ሳይሆን እንደማየነኛውም የተፈጥሮ ጋዝ ይህ አሁን ፈንታሌ በራሱ ግዜ በገዛ ፍቃዱ እነሆ በረከት ብሎ ብቅ ያለው ሚቴን በአግባቡ ጥቅም ላይ ከዋለ በአሁን ሰዓት እጅግ ተፈላጊ ወደ ሆነው LNG (Liquefied Natural gas ) ተቀይሮ ወደ 2 ሚሊየን ሊትር በቀን ማምረት ይቻላል ።
በዚህም አያበቃም ... ለግብርና ምርጥ ወሳኝ የሆነው የተፈጥሮ ማዳበሪያ ቢለወጥ ኢትዮጵያ በአለማችን ከፍተኛው ፖታሽ ሃብት ባለቤት እንደመሆኗ የኢትዮጵያን የማዳበሪያ ፍላጎት አሟልቶ በኤክስፖርት የሀብት ምንጭ የሚሆን ሀብት ነው ተብሏል።
በቀላሉ ለማስረዳት ኢትዮጵያ ሳይታሰብ የተፈጥሮ ጋዝ ምድሯን ፈንቅሎ ወጥቷልና አስፈላጊው ጥናትና በጀት ተይዞ ወደ ስራ ሊገባ ይገባል ።