***
"እኔ ሳድን የሷን ጥላ፣
ሄደች ሌላ ተከትላ።"
ብሎ አዎራ ከጄርባዬ
አንሾካሽኮ እንደፈሪ
ሀሜት ቢጤ ደራርቦበት፣
አሳምኖ ከወሰደኝ
እንቅፋቴን እያነሳ
ብከተለው ምን አለበት?
#ኤዶምገነት_ፃፈችው
@arifgtmbcha
"እኔ ሳድን የሷን ጥላ፣
ሄደች ሌላ ተከትላ።"
ብሎ አዎራ ከጄርባዬ
አንሾካሽኮ እንደፈሪ
ሀሜት ቢጤ ደራርቦበት፣
አሳምኖ ከወሰደኝ
እንቅፋቴን እያነሳ
ብከተለው ምን አለበት?
#ኤዶምገነት_ፃፈችው
@arifgtmbcha