የአረጋ ከበደ ዲስኩር ከአፉ ሳይርቅ ውሃ በላው
ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ ጆሮችን በደንብ እያዳመጠልን አይደለም። ለምሳሌ በይህ ሰሞን እነ ቀንድ አውጣ አረጋ ከበደ "ፋኖን በ3 ወር ውስጥ እንደመስሰዋለን" ነው ያለው ወይስ "ፋኖ በ3 ወር ውስጥ ጠራርጎ ያጠፋናል?" ነው ያለው።
አራዊት ሰራዊቱ ሰሞኑን በየአቅጣጫው የወዳደቁ ጓዶቻቸውን እንኳን ሳያነሱ፣ ካምፓቸውንም ሳይቀር እየለቀቁ ሲፈረጥጡ ስንሰማ ጊዜ… ቸገረን እኮ
ስለመጣችሁብን ሳይሆን፣ መገስገስ ስላለብን በመንገዳችን ላይ የቆመን አራዊት ሰራዊት እንዲሁ ደፍጥ[ጠ]ነው እናልፋለን። አይዟችሁ 😁
ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ ጆሮችን በደንብ እያዳመጠልን አይደለም። ለምሳሌ በይህ ሰሞን እነ ቀንድ አውጣ አረጋ ከበደ "ፋኖን በ3 ወር ውስጥ እንደመስሰዋለን" ነው ያለው ወይስ "ፋኖ በ3 ወር ውስጥ ጠራርጎ ያጠፋናል?" ነው ያለው።
አራዊት ሰራዊቱ ሰሞኑን በየአቅጣጫው የወዳደቁ ጓዶቻቸውን እንኳን ሳያነሱ፣ ካምፓቸውንም ሳይቀር እየለቀቁ ሲፈረጥጡ ስንሰማ ጊዜ… ቸገረን እኮ
ስለመጣችሁብን ሳይሆን፣ መገስገስ ስላለብን በመንገዳችን ላይ የቆመን አራዊት ሰራዊት እንዲሁ ደፍጥ[ጠ]ነው እናልፋለን። አይዟችሁ 😁