🤝 የእውነተኛ ወንድማማችነት መገለጫ
*▪قال عمر بن الخطاب رضي الله عنه :
🔹 አሚሩል መእምኒን ኡመር ቢን ኸጧብ "ረዲየሏሁ አንሁ" እንዲህ ብሏል:
*《إذا رأيتم أخاً لكم زلّ زلة ، فسددوه ووفقوه وادعوا الله أن يتوب عليه ، ولا تكونوا عوناً للشيطان عليه .》*
🔶 【አንድ ወንድማችሁ ተንሸራቶ ባያችሁት ጊዜ; ወደ እውነት መልሱት, እውነትን እንዲገጥም እርዱት, አላህ ለተውበት እንዲመራው ዱአ አድርጉለት, በሱ ላይ ለሸይጧን አጋዥ አትሁኑለት።】
*📚 حلية الأولياء (٤٩٥٩)*
*▪قال عبدالله بن مسعود رضي الله عنه :
🔹 አብዲላህ ቢን መስኡድ "ረዲየሏሁ አንሁ" እንዲህ ብሏል:
*《إذا رأيتم أخاكم قارف ذنباً ، فلا تكونوا أعواناً للشيطان عليه ، تقولوا أخزاه الله ، قبحه الله ، ولكن قولوا تاب الله عليه ، غفر له .》*
💎 【አንድ ወንድማችሁን ኃጢአት ሲፈፅም ካያችሁት; አላህ ያዋርድህ, አላህ አስጠሊታ ያድርግህ ብላችሁ በመራገም በሱ ላይ ለሸይጧን አጋዥ አትሁኑለት, ይልቁንስ ; አላህ ለተውበት ይምራው አላህ ይማረው ብላችሁ ዱአ አድርጉለት።】
*📚 رواه ابن المبارك في الزهد (٨٩٦)*
*▪قال أبو الدرداء رضي الله عنه :
🔶 አቡ ደርዳእ "ረዲየሏሁ አንሁ" እንዲህ ብሏል:
*《إذا تغير أحد إخوانكم وأذنب ، فلا تتركوه و لا تنبذوه ، وعظوه أحسن الوعظ ، واصبروا عليه ، فإن الأخ يعوج تارة ويستقيم أخرى .》*
💎【አንድ ወንድማችሁ በፊት ከነበረው አቋሙ ተለውጦና ኃጢአት ሲፈፅም ካያችሁት! አትተውት እንዲሁም አታጥላሉት, ይልቁንስ መልካም በሆነው ተግሳፅ ገስፁት, በሱ ላይ / በመምከር ላይ/ ታገሱ, ምክኒያቱም ወንድም አንዳንዴ ይወላገድና ሌላ ጊዜ ደግሞ ይቃናል!!】
*📚 حلية الأولياء (٢٣٢/٤)*
Copy
*▪قال عمر بن الخطاب رضي الله عنه :
🔹 አሚሩል መእምኒን ኡመር ቢን ኸጧብ "ረዲየሏሁ አንሁ" እንዲህ ብሏል:
*《إذا رأيتم أخاً لكم زلّ زلة ، فسددوه ووفقوه وادعوا الله أن يتوب عليه ، ولا تكونوا عوناً للشيطان عليه .》*
🔶 【አንድ ወንድማችሁ ተንሸራቶ ባያችሁት ጊዜ; ወደ እውነት መልሱት, እውነትን እንዲገጥም እርዱት, አላህ ለተውበት እንዲመራው ዱአ አድርጉለት, በሱ ላይ ለሸይጧን አጋዥ አትሁኑለት።】
*📚 حلية الأولياء (٤٩٥٩)*
*▪قال عبدالله بن مسعود رضي الله عنه :
🔹 አብዲላህ ቢን መስኡድ "ረዲየሏሁ አንሁ" እንዲህ ብሏል:
*《إذا رأيتم أخاكم قارف ذنباً ، فلا تكونوا أعواناً للشيطان عليه ، تقولوا أخزاه الله ، قبحه الله ، ولكن قولوا تاب الله عليه ، غفر له .》*
💎 【አንድ ወንድማችሁን ኃጢአት ሲፈፅም ካያችሁት; አላህ ያዋርድህ, አላህ አስጠሊታ ያድርግህ ብላችሁ በመራገም በሱ ላይ ለሸይጧን አጋዥ አትሁኑለት, ይልቁንስ ; አላህ ለተውበት ይምራው አላህ ይማረው ብላችሁ ዱአ አድርጉለት።】
*📚 رواه ابن المبارك في الزهد (٨٩٦)*
*▪قال أبو الدرداء رضي الله عنه :
🔶 አቡ ደርዳእ "ረዲየሏሁ አንሁ" እንዲህ ብሏል:
*《إذا تغير أحد إخوانكم وأذنب ، فلا تتركوه و لا تنبذوه ، وعظوه أحسن الوعظ ، واصبروا عليه ، فإن الأخ يعوج تارة ويستقيم أخرى .》*
💎【አንድ ወንድማችሁ በፊት ከነበረው አቋሙ ተለውጦና ኃጢአት ሲፈፅም ካያችሁት! አትተውት እንዲሁም አታጥላሉት, ይልቁንስ መልካም በሆነው ተግሳፅ ገስፁት, በሱ ላይ / በመምከር ላይ/ ታገሱ, ምክኒያቱም ወንድም አንዳንዴ ይወላገድና ሌላ ጊዜ ደግሞ ይቃናል!!】
*📚 حلية الأولياء (٢٣٢/٤)*
Copy