🇪🇹ኢትዮ University


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: Ta’lim


Promotion ለምትፈልጉ ....🌀 @PromotionNew
🇪🇹ወቅታዊ ዜና -- @Ewunet_Media
Use this for idea and question @ethiouniversity1bot

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Statistika
Postlar filtri


ለደረጃ 7 (2ኛ ዲግሪ) አመልካቾች፤

የመግቢያ ፈተና (NGAT) ቀንን ስለማሳወቅ

የNGAT አመልካቾች ምዘገባ ተጠናቅቋል፡፡ በዚሁ መሰረት ለመፈተን ያመለከታችሁ አመልካቾች ፈተናው የሚሰጠው ዓርብ መጋቢት 5 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በምትመደቡበት የፈተና ማዕከላት እንድትገኙ እናሳውቃለን፡፡

ማሳሰቢያ፡-
1. ተፈታኞች ወደ ፈተና ማዕከል በምትሄዱበት ወቅት ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡
2. ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናው ከመጀመሩ 3 ደቂቃ በፊት በፈተና ማዕከል መገኘት ይጠበቅበታል፡፡
3. የሞባይል ስልክ ይዞ በፈተና ማዕከል መገኘት ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡
4. የፈተና ማዕከላት ምደባ በምዝገባ ፕላትፎርም የሚገለጽ ይሆናል፡፡

ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝


🌟 Launch Your Tech Career with ALX! 🌍
Applications are NOW OPEN and it takes just 5 minutes to apply!

✅ Why ALX?
- Learn in-demand tech skills
- Join a global community of ambitious learners
- Get career-ready with hands-on projects and mentorship
- Flexible learning to fit your schedule

💻 Popular Programs
Front-End Web Dev: bit.ly/3Z2NS6j
Back-End Web Dev: https://bit.ly/3EXcdm7
AWS Cloud: bit.ly/3UM3ZT4
Salesforce Admin: bit.ly/40DNigr
Data Science: bit.ly/3UMM8eQ
Data Analytics: bit.ly/3Clr20F

👉 Apply NOW and gain full access to all of this for just $5 (650 ETB)!


#NGAT

የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም (NGAT) አመልካቾች የመግቢያ ፈተና አርብ መጋቢት 5/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ ይሰጣል።

በመሆኑም በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በምትመደቡበት የፈተና ማዕከላት በመገኘት ፈተናውን መውሰድ የምትችሉ ሲሆን፤ ወደ ፈተና ማዕከል በምትሄዱበት ወቅት ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡

ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናው ከመጀመሩ 30 ደቂቃ በፊት በፈተና ማዕከል መገኘት ይጠበቅበታል፡፡ የሞባይል ስልክ ይዞ በፈተና ማዕከል መገኘት ፈፅሞ የተከለከለ መሆኑ ተጠቁሟል።

የፈተና ማዕከላት ምደባ በምዝገባ ፕላትፎርም እንደሚገለፅ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝


sabina visa and travel advisors
Australia work visa
አውስትራሊያ የሥራ ቪዛ
መሥፈርቶች
የታደሰ ፖስፖርት
እድሜ ከ 18_35
የትምህርት ደረጃ: Highschool እና ከዛ በላይ
የስራወቹ አይነት
የኮንስትራክሽን ሥራዎች
የግብርና ሥራዎች

ደሞዝ በሰአት ከ25-35 ዶላር
አኮሜዴሽን ያለው
የጤና ኢንሹራንስ ያለው
ከ 2 አመት በኋላ የመኖሪይ ፍቃድ ማግኘት የምትችሉበት እና ቤተሰባችሁን የምትወስዱብት እድልም ይፈጥራል

ፕሮሰስ ግዜ ከ 2-3 ወር ይፈጃል
የመሳካት እድሉ ከ 95%በ ላይ

   በተጨማሪ
ካናዳ፡ አሜሪካ፡ አውስትራሊያ ፡አውሮፓ ወይስ ወደ በሌሎች አለም ሀገራት
የስራ ቪዛ
የቢዝነስ ቪዛ
የቤተሰብ ቪዛ
የትምህርት ቪዛ
የጉብኝት ቪዛ
የህክምና ቪዛ
የተለያዩ ሁነቶች ላይ ለመታደም የሚያገለግል ቪዛ የማማከር አገልግሎቶች

  ለበለጠ መረጃ

@Sabinavisa2

🤳ስልክ  ቁጥራችን 0927555551/2/3/4/7/8

Website

https://sabina.et/

👉 ወደ ቢሮአችን ይምጡ !
👉 ሃያ ሁለት ታውን ስኩዬር ህንፃ 6ኛ ቢሮ ቁጥር 602

እንዲሁም በ ሀዋሳ ቱሩፋት ወርቁ ቡቼ ታወር ፊት ለፊት አዲስ የ ገበያ ማዕከል ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 201

ከታላቅ አክብሮት ጋር   !!!

https://t.me/sabinaadvisor


Many people have made money by joining Valero Energy, so what are you waiting for? Join Valero Energy and make money at home anytime. Making money is as easy as breathing. Welcome to the high-tech company Valero Energy. Prepare for tomorrow with Valero Energy. If you are not willing to keep up with the times, you will be eliminated by the times. Join Valero Energy and find your own financial freedom. Register now to get 50 ETB.
Earn 10,000 ETB every day
Official registration address: https://www.valerosn.com/?invitation_code=58DC2
Join our channel to get treasure chest benefits and get 100-500 ETB cash rewards. 500 places per day
Official Telegram channel https://t.me/Valero1


ዛሬ ይጠናቀቃል!

ሀገር አቀፍ የ2017 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የአመልካቾች ምዝገባ ዛሬ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ያበቃል፡፡

በቀሩት ሰዓታት ምዝገባዎን ያድርጉ!

የመመዝገቢያ ሊንክ፦
https://ngat.ethernet.edu.et/registration

የመፈተኛ 'User Name' እና 'Password' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ሲሆን፤ የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈፀም ይጠበቅባችኋል፡፡

ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ በቀጣይ ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል፡፡

ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝


በማይናማር በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 32 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ!

መንግሥት በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ ትኩረት ሰጥቶ በመንቀሳቀስ በማይናማር በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 32 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማድረጉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።

ሕንድ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በኩል በማይናማር በእገታ ሥር ቆይተው ወደ ታይላንድ ከተሻገሩ 133 ኢትዮጵያ መካከል 32ቱ ዛሬ ወደ ሀገራቸው መግባታቸው ተገልጿል።

#EBC
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝


44A+ እና 40A+ ያሳኩት ተመራቂዎች 👏

ከደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ዛሬ የተመረቁት ተማሪ አስማማው እና ተማሪ ቤዛዊት ከ40 በላይ A+ በማምጣት የዋንጫ ተሸላሚዎች ሆነዋል።

የማርኬቲንግ ማኔጅመንት ትምህርት ክፍል ተመራቂው ተማሪ አስማማው ሽፈራው CGPA 4.00 እና 44A+ በማምጣት የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።

የሳይኮሎጂ ትምህርት ክፍል ተመራቂዋ ቤዛዊት ጌቱ CGPA 4.00 እና 40A+ በማምጣት በሁለተኝነት የዋንጫ ተሸላሚ ሆናለች።

ሁለቱም ተመራቂዎች ጊዜያቸውን በአግባቡ ለትምህርታቸው ብቻ በመስጠታቸውና ጠንክረው በመስራታቸው ለዚህ ውጤት መብቃታቸውን ገልፀዋል።


ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ከ1 ሺህ 800 በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ

የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያና 2ኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን 1 ሺህ 811 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመርቋል።

የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት አስማረ መለሰ (ዶ/ር) በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ወቅት እንዳሉት÷ዩኒቨርሲቲው ሀገር በቀል እውቀትን በመጠቀም በተለያዩ ዘርፎች የልሕቀት ማዕከል ለመሆን እየሰራ ነው፡፡

ለተመራቂ ተማሪዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት ያስተላለፉት ፕሬዚዳንቱ ÷ ተመራቂዎች የቀሰሙትን ዕውቀትና ያካበቱትን ክህሎት ተጠቅመው ሀገራዊ ድርሻቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።

ዩኒቨርሲቲው ለ17ኛ ጊዜ ካስመረቃቸው ተማሪዎች ውስጥ 46ቱ በ2ኛ ዲግሪ የተመረቁ ሲሆኑ÷ከአጠቃላይ ተመራቂዎች 527 የሚሆኑት ደግሞ ሴቶች መሆናቸው ተመላክቷል።

ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝


በዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን የዓመታት ልፋቷን ዋጋ የተረከበችው ብርቱ

በወሎ ዩኒቨርሲቲ የሳይኮሎጂ ትምህርት ክፍል ተማሪ የነበረችው ዚክራ ሰኢድ 3 ነጥብ 99 አማካይ ውጤት በማስመዘገብ የዩኒቨርሲቲውን የወርቅ ሜዳሊያ ተሸልማለች፡፡

ከሽልማቱ በኋላ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በሰጠችው አስተያየት፤ እየተከበረ በሚገኘው የሴቶች ቀን መመረቋ እና የወርቅ ሜዳሊያ መሸለሟ ደስታውን እጥፍ እንዳደረገላት ተናግራለች፡፡

ሴቶች እንደምንችል የኔ ውጤት ማሳያ ነው ያለችው ዚክራ፤ በቀጣይም ሀገሯን እና ሕዝቧን በተማረችበት ለማገልገል መዘጋጀቷን አረጋግጣለች፡፡

ወሎ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪበተለያየ መርሐ-ግብር እና የትምህርት ዓይነት ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 320 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡

@tikvahethafaanoromoo


ዚክራ ሰይድ 🏅3.99

የሁለት ዋንጫ አሸናፊዋ 🏆🏆

ወሎ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ካስመረቃቸው ተማሪዎች መካከል የሳይኮሎጅ ትምህርት ክፍል ተመራቂዋ ተማሪ ዚክራ ሰይድ ከአጠቃላይ ተመራቂዎች ከፍተኛ ውጤት በማምጣት የሁለት ዋንጫ ተሸላሚ ሆናለች።

ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝


ይሄን ጉድ ተመልከቱ😳

✅️Pilot ለመሆን ፍለጎት ያላችሁ በሙሉ ይሄን ቪዲዮ ማየት እና መሞከር አለባችሁ።

✅️በኢትዮጵያ Pilot ለመሆን የሚጠቅሙ 3ት መንገዶች

✅️የ Pilot ደሞዝ ይሄ ሁሉ ነው😳😳

ለሁሉም መረጃ🙌⚔️👇
➡️https://youtu.be/0Xik3W-iYec?si=sxeQqFK7AIZij0yF

➡️ https://youtu.be/0Xik3W-iYec?si=sxeQqFK7AIZij0yF


በትግራይ በቀጣይ አመት አዲሱ ስርዓተ ትምህርትን ተግባራዊ ለማድረግ የመጸሐፍት ህትመት ዝግጅት መጠናቀቁ ተጠቆመ

በትግራይ ክልል አዲሱ ስርዓተ ትምህርትን በተሟላ መንገድ ወደ ሥራ ለማስገባት ተጨማሪ የመጸሐፍት ህትመት ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለፀ።

በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ለ13 የትምህርት ዓይነቶች የመማሪያ መፅሃፍት ህትመት ለማካሄድ ዝግጅት ተጠናቋል ሲሉ በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ኪዳነማርያም ወልደሚካኤል አስታውቀዋል።

በዚህም የትምህርት ሚኒስቴር እና ዩኒሴፍ በጋራ የ20 ሚሊዮን ቅጂ ተጨማሪ የመማሪያ መጸሐፍት ህትመት ለማከናወን የስርዓተ ትምህርት ዝግጅት መጠናቀቁን ገልፀዋል።

በሚቀጥለው የትምህርት ዘመን መጻሐፍቱን በማሰራጨት አዲሱ ስርዓተ ትምህርት በክልሉ በተሟላ መንገድ ተግባራዊ ይደረጋል ብለዋል።

ሚኒስቴሩ ለመጸሐፍት ህትመትና ለመምህራን አቅም ግንባታ የበጀት ድጋፍ ከማድረግ በተጨማሪ 650 ሺህ የሚሆኑ የመማሪያ መፅሃፍትን ለጊዜያዊ አስተዳደሩ ማስረከቡን አቶ ኪዳነማሪያም ተናግረዋል።

ለአዲሱ ስርዓተ ትምህርት የሚታተሙ የመጸሐፍት ብቁና በስነ ምግባር የታነፀ ትውልድ ለማፍራት የሚያግዝ፣ የግብረ ገብነትና የሞራል የትምህርት ዘርፍ እንደሚገኝበት ገልፀዋል።

የህትመት ስራው ከተጠናቀቀ በኋላ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ የሚገኙ 1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ተማሪዎች በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት እንዲማሩ ይደረጋል ሲሉ ሃላፊው መናገራቸውን ከኢዜአ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝


#TVTI

በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በደረጃ 7 (2ኛ ዲግሪ) ለመቀጠል የተመዘገባችሁ (ከየክልሎቻችሁ ተመልምላችሁ የተላካችሁ) እንዲሁም በኢንስቲትዩቱ የመጀመሪያ ዲግሪ የያዛችሁና በኢንስቲትዩቱ በደረጃ 7 (2ኛ ዲግሪ) ለመቀጠል ማመልከቻ ያስገባችሁ በሙሉ ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ለመውሰድ ምዝገባ ማድረግ ይኖርባችኋል።

በመሆኑም የአመልካቾች ምዝገባ እስከ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ድረሰ ብቻ በ https://ngat.ethernet.edu.et/registration የመመዝገቢያ ሊንክ በኩል ይከናወናል፡፡

የመፈተኛ ' USER NAME ' እና " PASSWORD ' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ሲሆን፤ የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈጸም ይጠበቅባችኋል፡፡

ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝


#NGAT

ሀገር አቀፍ የ2017 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የአመልካቾች ምዝገባ ከዛሬ የካቲት 27/2017 ዓ.ም እስከ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ድረሰ ብቻ ይከናወናል፡፡

የመመዝገቢያ ሊንክ፦
https://ngat.ethernet.edu.et/registration

ከ NGAT ምዝገባ ጋር ለተያያዘ ማንኛውም ጥያቄ በሥራ ሰዓት በስልክ ቁ. 0920157474 እና 0911335683 ወይም በኢሜይል አድራሻ ngat@ethernet.edu.et ወይም ማብራሪያ መጠየቅ እንደሚቻል ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።

የመፈተኛ 'User Name' እና 'Password' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ሲሆን፤ የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈፀም ይጠበቅባችኋል፡፡

ፈተናው የሚሰጥበትን ቀን በቀጣይ ይገለጻል ተብሏል፡፡

ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝


#MoE

ትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተቋቋሙበትን ዓላማ እንዲያስፈፅሙ አሳሰበ።

የትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፥ * የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተቋቋሙበትን ዋና ዓላማ መዘንጋት የለባቸውም " ሲሉ አሳሰቡ።

ሚኒስትሩ ይህን ማሳሰኒያ የሰጡት ዛሬ ከወለጋ ዩኒቨርሲቲ ማሕበረሰብ ጋር ባደረጉት ውይይት ላይ ነው።

" ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ችግር ፈቺ ሥራዎችን መሥራት ይጠበቅባቸዋል " ያሉት ፕ/ር ብርሃኑ ፥ ተቋማቱ በአካባቢ ሳይታጠሩ ለተመሠረቱበት ዓላማ መኖር አለባቸውም ብለዋል፡፡

- የሙስና መንሰራፋት፣
- ግብረ-ገብነት ማጣት
- ዕውቀት የመቀያየር ባሕል በምሁራን ዘንድ መቀዛቀዙን አንስተዋል

እነዚህ ችግሮች ከፍተኛ የትምሕርት ተቋማት የዕውቀት ማዕከል እንዳይሆኑ አድርገዋል ብለዋል።

" ሀገራችን በዘርፈ-ብዙ ችግሮች ውስጥ በመሆኗ የዩኒቨርሲቲ ምሁራን የመፍትሔ ሐሳብ ማመንጨት ይጠበቅባቸዋል " ሲሉ ገልጸዋል።

" ዩኒቨርሲቲዎች የዕውቀት እና የእውነት ማዕከል እንዲሆኑየሪፎርም ሥራ እየተከናወነ ነው " ሲሉም አመልክተዋል።

ተቋማቱ፤ ጥራት ባለው ትምሕርት ትውልድን መቅረጽ እና የማሕበረሰቡን ችግሮች መቅረፍ የሚያስችሉ ምርምሮችን በማድረግ ሀገራዊ ግዴታቸውን መወጣት እንደሚጠበቅባቸውም በአጽንኦት አሳስበዋል።

#FBC
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝


#MoH

የ2024 የብሔራዊ የህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና (ERMP) አመልካቾች ምደባ (Matching) በቅርቡ ይፋ መደረጉ ይታወቃል፡፡

ይሁን እንጂ በአመልካቾች ያልተመረጡ በተለያዩ ፕሮግራሞች እና ትምህርት ቤቶች 373 ክፍት ቦታዎች መኖራቸውን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡

በመሆኑም ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች ለክፍት ቦታዎቹ ማመልከትና መወዳደር ትችላላችሁ ተብሏል፡፡

በምታመለክቱበት ወቅት ሙሉ ስም፣ የመታወቂያ ቁጥር፣ የአንድ ፕሮግራም ምርጫ እንዲሁም የሁለት ትምህርት ቤቶች ምርጫችሁን በደረጃ በመግለፅ በኢሜይል አድራሻ ermpvacantspots@gmail.com መላክ ይኖርባችኋል፡፡

የማመልከቻ ጊዜ፦
እስከ ቅዳሜ የካቲት 29/2017 ዓ.ም

ማመልከት የሚቻለው ከላይ በምስል ለተገለፁት ፕሮግራሞች እና ትምህርት ቤቶች ብቻ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡

ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝


አሜሪካዊቷ ወጣት ማንበብና መፃፍ ሳልችል ከ12ኛ ክፍል ብቁ ነሽ ብሎ አስመርቆኛል በሚል ትምህርት ቤቷን ከሰሰች

የ19 ዓመቷ የኮነቲከት ወጣት በመሠረቱ መሃይም እንደሆንኩኝ እየታወቀ “በክብር” እንድመረቅ በመፍቀዱ ያስተናራትን የሕዝብ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ ክስ መስርታለች።ባለፈው ሰኔ፣ አሌይሻ ኦርቲዝ ከሃርትፎርድ የህዝብ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በክብር ተመርቃ የኮሌጅ ስኮላርሺፕ አግኝታለች።

አሁን ላይ ግን የቀድሞ ትምህርት ቤቷን በቸልተኝነት ያለኝን እውቀት ሳይረዳ በማስመረቁ ለስሜታዊ ጭንቀት ተዳርጌያለው ስትል ክስ መስርታለች ነው። የ19 ዓመቷ ወጣት እርሳስ በእጇ መያዝ እንደማትችል እና የማንበብ ችሎታዋ ከአንደኛ ክፍል ተማሪ ጋር እኩል እንደሆነ በመግለጽ የህዝብ ትምህርት ተቋሙን ትምህርቷን ችላ በማለቱ እንደሆነ የክሳ ዝርዝር ያሳያል። በፖርቶ ሪኮ የተወለደችው አሌይሻ ገና በለጋ ዕድሜዋ የመማር ችግር እንዳለባት አሳይታለች።

በ5 ዓመቷ ወደ አሜሪካ ከሄደች በኋላ ትምህርቷን ቀጠለች። ትምህርት ቤቷን እና በጉዳይዋ ላይ የተሾመው ልዩ አስተማሪ ለምረቃ አንድ ወር ሲቀረኝ እንኳን ብዙም እርዳታ እንዳልሰጧት ትናገራለች፣ አሌሻ ኦርቲዝ ማንበብና መፃፍ ሳትችል እንዴት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን በክብር ልትመረቅ ቻለች የሚለው ግን አነጋጋሪ ሆኗል። በዚህም ሳያበቃ የኮነቲከት ዩኒቨርሲቲ ስኮላርሺፕ አግኝታለች።

የስማርት ስልክ አፕሊኬሽኖችን ተጠቅማ ጽሁፍ ወደ ንግግር እና ንግግር ወደ ጽሑፍ በመተርጎም የኮሌጁን ማመልከቻ እንኳን ለመሙላትና ለመፃፍ ተጠቅማለች። የኮሌጅ ተማሪ መሆን ግን ፍጹም ከዚህ የተለየ ሁኔታ ነበር። አሌሻ እየተቸገረች መሆኗን አምና በየካቲት ወር መጀመሪያ ላይ ትምህርት መከታተል እንዳቆመች ተናግራለች። ለአእምሮ ጤና ህክምና እረፍት መውሰድ ያቋረጠች ሲሆን በቅርቡ ወደ ክፍል እንደምትመለስ ተስፋ አለኝ ትላለች።


አሌሻ የቀድሞ ትምህርት ቤቷን የከሰሰችው በደረሰባት ችግር የትምህርት ቤቱ አስተዳደር እንዲጠየቁ ስለፈለገች ነው። “እነሱ የሚያደርጉትን አያውቁም እንዲሁም ግድ የላቸውም” በማለት ሌሎች ወጣቶች  ትምህርታቸውን እንዳይሰረቁ ክሱ እንደሚረዳቸው ተስፋ አድርጋለች።


ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝


Many people have made money by joining Valero Energy, so what are you waiting for? Join Valero Energy and make money at home anytime. Making money is as easy as breathing. Welcome to the high-tech company Valero Energy. Prepare for tomorrow with Valero Energy. If you are not willing to keep up with the times, you will be eliminated by the times. Join Valero Energy and find your own financial freedom. Register now to get 50 ETB.
Earn 10,000 ETB every day
Official registration address: https://www.valerosn.com/?invitation_code=58DC2
Join our channel to get treasure chest benefits and get 100-500 ETB cash rewards. 500 places per day
Official Telegram channel https://t.me/Valero1

19 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.