አርሜኒያ ሥራዎችን በዲጂታል ሥርዓት ለማዘመን የሚደረገውን ጥረት እንደምትደግፍ ገለጸች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሜኒያ በሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የተጀመሩ ሥራዎችን በዲጂታል ሥርዓት ለማዘመን ለሚደረገው ጥረት ድጋፍ እንደምታደርግም አስታወቀች። የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የአርሜንያ አምባሳደር ሳክ ሳርጊሲያን ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) የኢትዮ-አርሜንያ ወዳጅነት ዘመናትን የተሻገረ መሆኑን አውስተዋል፡፡ ሁለቱ ሀገራት ሰፊ የታሪክ፣ የሃይማኖት እና…
https://www.fanabc.com/archives/281945