"ተይው በቃ ተኝቶ እየቃዥ ነው ማለት ነው" አሉ አባቷ። ወድያው •••
" ማማማ •••ማ ነው" አልሁ ቀና ብዬ።
ድምጤን የታመመ ሰው ድምጥ ለማስመሰል እየሞከርሁ።
"እኔ ነዪ በሩን ክፈተው እስቲ" አለዪ ተዋቡ።
"ምን ሆነሀል አመመህ ወይ? አትይውም ከበሩ መከፈት ምን አለሽ !" አሉ ከፍቼላት ወደ ውስጥ እንዳትዘልቅ በሰበቡም አውርታኝ እንዳንታረቅ ሰግተው ነው መሰለይ።
"ምኑን ጠረ ፍቅር የሆኑትን አማች ሰጠኸኝ ፈጣሪዬ!"እያልሁ ተነስቼ በሩን ከፈትሁላትና ተጠቅልዬ ተኛሁ።
በሩን ገፋ አድርጋ ትትገባ ተከትለዋት ገቡ።
"አብዋ እያቃሰተ ነው ብሎኝ እኮ ነው ደናም አይደለህ እንዴ?" አለችይ።
አንዴ እሳቸውን አንዴ እኔን እያየይ።
"ኧረ አሞኛል! እንቅልፍ አልነሳችሁም ብዬ እንጂ እኩለ ለሊት እኮ ነው የጀመረይ።
መዥመሪያ እራስ ምታት ቲያነደኝ ቆየና ለጥቆ ደግሞ ተሆዴ ዥምሮ ብርድ ብርድ እያለ ያንሰፈስፈይ ገባ።
እሱን ቲጨርስ መላ አካላቴን በላብ የሚያጠምቅ ትኩሳት ለቀቀብይ ።
አሁን ተነጋ ደግሞ ቁርጥማት እና ብርድ ብርዱን አልቻልሁትም!"
አልሁ እንኳን ለተዋቡና ላባቷ ለሀኪምም የሚቸግር የህመም አይነት ደርድሬ ታበቃ ህመሙን በተግባር ለማሳየት ታገጬ ዥምሬ መላ አካላቴን ማንቀጥቀጥ ዥመርሁ።
"አውቂያታለሁ ያቺ እርኩስ ታትነድፈው አቀርም በይ አንቺ ሂጅና ትኩስ ትኩስ ነገር አዘጋጅለት!
እኔ ታች መንደር ልሂድና ለመድሃኒት የሚሆን ቅጠላ ቅጠል ፈላልጌ ላምጣለት"
ብለው ተክፍሌ ወጡ።
እኔና ተዋቡ ተያይተን ተሳሳቅን "በይ ሂጂ የደጁን በር ዝጊው " አልኋት።
"ኧረ ቆይ ትንሽ ራቅ ይበል !" አለችይ ፈገግ እንዳለይ።
"እዚህ ተመጡ ቡሀላ ለመዠመሪያ ግዜ ነው አይደል ግቢውን ለቀው ቲወጡ!" ስላት•••
"ሂድ ወድያ ብሽቅ!' ብላይ እየሳቀይ እሷም ተክፍሌ ወጣይና የደጁን በር ዘግታ ቁርስ ይዛልይ መጣይ።
እንደው ስከለከል ነው መሰል ተዋቡን ባየኋት ቁጥር ታሰኘይ ዥመር።
አባቷ ሰሙይ አልሰሙኝ ሳልል በነጣነት
እሷኑ ላጣጥማት ከጀልሁና ታመጣችልኝ ቁርስ በፊት እሷኑ ተሸክሜ
አልጋው ላይ•••የልባችንን አድርሰን ቁርሳችንን በልተን ትንጨርስ ሄዳ የደጁን በር ከፈተችው።
አባቷ ቲመለሱ ምን አዘጋጀሽለት?
እንዳይሏት ለይምሰል አንዳንድ ነገር ሰራርታ ወደ ክፍሌ ታመጣይ ቡሀላ •••
"በል እንግዲህ አብዋ እውነትም የታመምህ ስለመሰለው አመሻሹን እሱም "ወደላይኛው ቤት ይምጣ" ማለቱ አይቀርም እሱ ባይልም እኔው እያመመው እዚህ እንዴት ብቻውን ይተኛል እልና እላይ ቤት እንገባለን ።
እስተዛው መምጫው ስለማይታወቅ ዝም ብለህ ተኛ እኔ አሁን ስራ አለብይ ፣ ወደከብቶቹ ቤትም ተነጋ አልሄድኩም ወተቱን በወጉ አልበው ወደከተማ መውሰዳቸውን አረጋግጬ እመለሳለሁይ" ብላይ ወጣይ።
ትለደከመይ አፍታም ታልቆይ እንቅልፍ ጣለዪ።
አቧቷ እንደመጡ ተንቅልፌ ቀስቅሰው በወጉም ሳልነቃ ምሬቱ እንጥል የሚበጥስ የቅጠላ ቅጠል ዱቄት በጥብጠው ቲግቱኝ እንቢ ማለት አልቻልሁም።
ተጠጣሁ ቡሀላ አንገፈገፈይ።
እሄን ተምጠጣ እንኳን አንድ ወር አንድ አመትስ ተምሽቴ ባልተኛ ምናል አልሁ ።
እንደውም ጤነኛ የነበርሁት ሰውዬ ቅጠላ ቅጠሉን በጥብጠው ተጋቱዪ ኋላ አመመይ።
እንደገባ አጥወለወለይ ፣ ትንሽ ቆይቶ ታልወጣሁ እያለ ይተናነቀይ ገባ።
ተቀኑ ዘጠይ ሰአት ጀምሮ በየሰኮንዱ ወደሽንት ቤት ያሯሩጠይ ገባ ፣
መጣሁ ባለይ ቁጥር ወደ ሽንት ቤት መሮጡ ሰልችቶይ ፍራሼን ይዤ እሽንት ቤቱ በር ላይ መተኛት ተመኘሁ።
ምን አቀበጠይ ።
"ሳልታመም ታምሚያለሁ ብዬ የእውነት አደረከው ኧረ ይቅር በለይ ጌታዬ !"
•••••••ይቀጥላል
ክፍል - ስድስት ... ቶሎ እንዲቀጥል አንብበው ሲጨርሱ Like❤️ ማድረግ አይርሱ።
የመወያያ ግሩፑን ይቀላቀሉን!
t.me/ethio_lifes_group
t.me/ethio_lifes_group
t.me/ethio_lifes_group
╔═══❖•🌺🌸•❖═══╗
@fkrn_be_kalat
@fkrn_be_kalat
@fkrn_be_kalat
╚═══❖•🌺🌸•❖═══╝
Ғᴏʀ ᴀɴʏ ᴄᴏᴍᴍᴇɴᴛ
@fkrn_be_kalat_bot
❥❥________⚘_______❥❥
" ማማማ •••ማ ነው" አልሁ ቀና ብዬ።
ድምጤን የታመመ ሰው ድምጥ ለማስመሰል እየሞከርሁ።
"እኔ ነዪ በሩን ክፈተው እስቲ" አለዪ ተዋቡ።
"ምን ሆነሀል አመመህ ወይ? አትይውም ከበሩ መከፈት ምን አለሽ !" አሉ ከፍቼላት ወደ ውስጥ እንዳትዘልቅ በሰበቡም አውርታኝ እንዳንታረቅ ሰግተው ነው መሰለይ።
"ምኑን ጠረ ፍቅር የሆኑትን አማች ሰጠኸኝ ፈጣሪዬ!"እያልሁ ተነስቼ በሩን ከፈትሁላትና ተጠቅልዬ ተኛሁ።
በሩን ገፋ አድርጋ ትትገባ ተከትለዋት ገቡ።
"አብዋ እያቃሰተ ነው ብሎኝ እኮ ነው ደናም አይደለህ እንዴ?" አለችይ።
አንዴ እሳቸውን አንዴ እኔን እያየይ።
"ኧረ አሞኛል! እንቅልፍ አልነሳችሁም ብዬ እንጂ እኩለ ለሊት እኮ ነው የጀመረይ።
መዥመሪያ እራስ ምታት ቲያነደኝ ቆየና ለጥቆ ደግሞ ተሆዴ ዥምሮ ብርድ ብርድ እያለ ያንሰፈስፈይ ገባ።
እሱን ቲጨርስ መላ አካላቴን በላብ የሚያጠምቅ ትኩሳት ለቀቀብይ ።
አሁን ተነጋ ደግሞ ቁርጥማት እና ብርድ ብርዱን አልቻልሁትም!"
አልሁ እንኳን ለተዋቡና ላባቷ ለሀኪምም የሚቸግር የህመም አይነት ደርድሬ ታበቃ ህመሙን በተግባር ለማሳየት ታገጬ ዥምሬ መላ አካላቴን ማንቀጥቀጥ ዥመርሁ።
"አውቂያታለሁ ያቺ እርኩስ ታትነድፈው አቀርም በይ አንቺ ሂጅና ትኩስ ትኩስ ነገር አዘጋጅለት!
እኔ ታች መንደር ልሂድና ለመድሃኒት የሚሆን ቅጠላ ቅጠል ፈላልጌ ላምጣለት"
ብለው ተክፍሌ ወጡ።
እኔና ተዋቡ ተያይተን ተሳሳቅን "በይ ሂጂ የደጁን በር ዝጊው " አልኋት።
"ኧረ ቆይ ትንሽ ራቅ ይበል !" አለችይ ፈገግ እንዳለይ።
"እዚህ ተመጡ ቡሀላ ለመዠመሪያ ግዜ ነው አይደል ግቢውን ለቀው ቲወጡ!" ስላት•••
"ሂድ ወድያ ብሽቅ!' ብላይ እየሳቀይ እሷም ተክፍሌ ወጣይና የደጁን በር ዘግታ ቁርስ ይዛልይ መጣይ።
እንደው ስከለከል ነው መሰል ተዋቡን ባየኋት ቁጥር ታሰኘይ ዥመር።
አባቷ ሰሙይ አልሰሙኝ ሳልል በነጣነት
እሷኑ ላጣጥማት ከጀልሁና ታመጣችልኝ ቁርስ በፊት እሷኑ ተሸክሜ
አልጋው ላይ•••የልባችንን አድርሰን ቁርሳችንን በልተን ትንጨርስ ሄዳ የደጁን በር ከፈተችው።
አባቷ ቲመለሱ ምን አዘጋጀሽለት?
እንዳይሏት ለይምሰል አንዳንድ ነገር ሰራርታ ወደ ክፍሌ ታመጣይ ቡሀላ •••
"በል እንግዲህ አብዋ እውነትም የታመምህ ስለመሰለው አመሻሹን እሱም "ወደላይኛው ቤት ይምጣ" ማለቱ አይቀርም እሱ ባይልም እኔው እያመመው እዚህ እንዴት ብቻውን ይተኛል እልና እላይ ቤት እንገባለን ።
እስተዛው መምጫው ስለማይታወቅ ዝም ብለህ ተኛ እኔ አሁን ስራ አለብይ ፣ ወደከብቶቹ ቤትም ተነጋ አልሄድኩም ወተቱን በወጉ አልበው ወደከተማ መውሰዳቸውን አረጋግጬ እመለሳለሁይ" ብላይ ወጣይ።
ትለደከመይ አፍታም ታልቆይ እንቅልፍ ጣለዪ።
አቧቷ እንደመጡ ተንቅልፌ ቀስቅሰው በወጉም ሳልነቃ ምሬቱ እንጥል የሚበጥስ የቅጠላ ቅጠል ዱቄት በጥብጠው ቲግቱኝ እንቢ ማለት አልቻልሁም።
ተጠጣሁ ቡሀላ አንገፈገፈይ።
እሄን ተምጠጣ እንኳን አንድ ወር አንድ አመትስ ተምሽቴ ባልተኛ ምናል አልሁ ።
እንደውም ጤነኛ የነበርሁት ሰውዬ ቅጠላ ቅጠሉን በጥብጠው ተጋቱዪ ኋላ አመመይ።
እንደገባ አጥወለወለይ ፣ ትንሽ ቆይቶ ታልወጣሁ እያለ ይተናነቀይ ገባ።
ተቀኑ ዘጠይ ሰአት ጀምሮ በየሰኮንዱ ወደሽንት ቤት ያሯሩጠይ ገባ ፣
መጣሁ ባለይ ቁጥር ወደ ሽንት ቤት መሮጡ ሰልችቶይ ፍራሼን ይዤ እሽንት ቤቱ በር ላይ መተኛት ተመኘሁ።
ምን አቀበጠይ ።
"ሳልታመም ታምሚያለሁ ብዬ የእውነት አደረከው ኧረ ይቅር በለይ ጌታዬ !"
•••••••ይቀጥላል
ክፍል - ስድስት ... ቶሎ እንዲቀጥል አንብበው ሲጨርሱ Like❤️ ማድረግ አይርሱ።
የመወያያ ግሩፑን ይቀላቀሉን!
t.me/ethio_lifes_group
t.me/ethio_lifes_group
t.me/ethio_lifes_group
╔═══❖•🌺🌸•❖═══╗
@fkrn_be_kalat
@fkrn_be_kalat
@fkrn_be_kalat
╚═══❖•🌺🌸•❖═══╝
Ғᴏʀ ᴀɴʏ ᴄᴏᴍᴍᴇɴᴛ
@fkrn_be_kalat_bot
❥❥________⚘_______❥❥