“ከብር ይልቅ ትምህርትን ፥ ከተፈተነ ወርቅም ይልቅ ዕውቀትን ተቀበሉ።”
▬ ምሳሌ 8፥10 ▬
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
ሁላችሁም በጉጉት ስትጠብቁት የነበረው የ2ኛው ሴሚስተር የ1ኛ እና የ2ኛ ዓመቶች ኮርስ ነገ ማክሰኞ ይጀመራል።
2ተኛ ዓመቶች በዚህ ሴሚስተር የኮርስ ቀናቹ ወደ ማክሰኞ የተዘዋወረ በመሆኑ ይህን አውቃችሁ እንድትዘጋጁ እናሳስባለን።
⛪️ ፋንታ ደብረ ጽጌ ቅዱስ ሩፋኤል እና ቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን
🗓 ማክሰኞ፡ 18/06/2017 ዓ/ም
🕰 10:45 - 12:30
ኹላችሁም ተቀሳቅሳችሁ በጋራ እንድትመጡ በእግዚአብሔር ስም እናሳስባለን።
▰▰▰▰▰▰▰▰▰▰▰▰▰▰
የአ/አ/ሳ/ቴ/ዩ ግቢ ጉባኤ
📥 @gibigubae_hasab_bot ጻፉልን
🏷 @gibigubae ተከታተሉን
📷 @GGgallery1 የፎቶ ማኅደራችን