📚#የሀዲስ_ትምህርት
📖الحديث التاسع والثلاثون
عن ابن عباس رضي الله عنهما - أن رسول الله ﷺ قال: «إن الله تجاوز لي عن أمتي الخطأ والنسيان وما استكرهوا عليه.» حديث حسن رواه ابن ماجة، والبيهقي في السنن، وغيرهما.
📔ሐዲስ ቁጥር 39
ከኢብኑ ዓባስ አላህ መልካም ስራቸውን ይውደድላቸውና; የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል; «አላህ ለኔ ከህዝቦቼ ተሳስተው፤ ረስተውና ተገደው የሚሰሩትን ወንጀል ምሮልኛል።»
ሐዲሱ ሀሠን ነው። ኢብኑ ማጃህ: በይሀቂይ ሱነናቸው ላይ: እና ሌሎችም ዘግበውታል።
🖇ከሐዲሱ የምንይዛቸው ቁምነገሮች
📍አላህ ለነቢዩ የዋለውን ውለታ
📍የነቢዩ ኡመት የታዘነለት ኡመት መሆኑን
📍የሰው ልጅ ተሳስቶ፣ ረስቶና ተገድዶ በሚሰራው ነገር እንደማይጠየቅ
📍የአላህ እዝነት ሰፊ መሆኑን
والله أعلم
© ሂዳያ መልቲሚዲያ
🗓 ረቡዕ | ህዳር 2/2017
♡ ⎙ ㅤ ⌲ 🔕 📢
ˡⁱᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᵘⁿᵐᵘᵗᵉ ᶜʰᵃⁿⁿᵉˡ
📖الحديث التاسع والثلاثون
عن ابن عباس رضي الله عنهما - أن رسول الله ﷺ قال: «إن الله تجاوز لي عن أمتي الخطأ والنسيان وما استكرهوا عليه.» حديث حسن رواه ابن ماجة، والبيهقي في السنن، وغيرهما.
📔ሐዲስ ቁጥር 39
ከኢብኑ ዓባስ አላህ መልካም ስራቸውን ይውደድላቸውና; የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል; «አላህ ለኔ ከህዝቦቼ ተሳስተው፤ ረስተውና ተገደው የሚሰሩትን ወንጀል ምሮልኛል።»
ሐዲሱ ሀሠን ነው። ኢብኑ ማጃህ: በይሀቂይ ሱነናቸው ላይ: እና ሌሎችም ዘግበውታል።
🖇ከሐዲሱ የምንይዛቸው ቁምነገሮች
📍አላህ ለነቢዩ የዋለውን ውለታ
📍የነቢዩ ኡመት የታዘነለት ኡመት መሆኑን
📍የሰው ልጅ ተሳስቶ፣ ረስቶና ተገድዶ በሚሰራው ነገር እንደማይጠየቅ
📍የአላህ እዝነት ሰፊ መሆኑን
والله أعلم
© ሂዳያ መልቲሚዲያ
🗓 ረቡዕ | ህዳር 2/2017
♡ ⎙ ㅤ ⌲ 🔕 📢
ˡⁱᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᵘⁿᵐᵘᵗᵉ ᶜʰᵃⁿⁿᵉˡ