ይህቺ ልጅ ሒክማ ዐብዱረሒም ትባላለች። የ9ኛ ክፍል ተማሪ ስትሆን የባሽዋም ትምህርት ቤት ተማሪ ናት። በቀን 03 2017 ትምህርት ቤት ብላ እንደወጣች ትምህርት ቤትም አልገባችም፤ ቤትም ተመልሳ አልመጣችም። የጠፋችበት ሰፈር አስኮ አዲስ ሰፈር እስከ ጠሮ አራት መንታ አካባቢ ነበር።
እባካችሁ ያገኛችኋት በዚህ ስልክ ቁጥር ደውሉልን ።
0982177757
0927185256
ሼር በማድረግ ተባበሩ
እባካችሁ ያገኛችኋት በዚህ ስልክ ቁጥር ደውሉልን ።
0982177757
0927185256
ሼር በማድረግ ተባበሩ