▪️ሁለት መላኢካዎች
🔻ከአቢሁራይራህ - ረዲየሏሁዓንሁ - ተይዞ እንደተወራው እንዲህ አለ ፡ የአሏህ መልእክተኛ - ሰለሏሁዓለይሂ ወሰለም - እንዲህ አሉ ፦ " ባርያዎች በውስጡ የሚያነጉበት አንድም ቀን የለም ሁለት መላኢካዎች የሚወርዱ ቢሆኑ እንጅ ፤ አንድኛው እንዲህ ይላል ፡ አሏህ ሆይ! የሚሰጥን ሰው ምትክን ስጠው ፤ ሌላኛው ደግሞ እንዲህ ይላል ፡ ለሚይዝ ሰው ጥፋትን ስጠው። " (ሙተፈቁን ዐለይህ).
@ibnyahya777
🔻ከአቢሁራይራህ - ረዲየሏሁዓንሁ - ተይዞ እንደተወራው እንዲህ አለ ፡ የአሏህ መልእክተኛ - ሰለሏሁዓለይሂ ወሰለም - እንዲህ አሉ ፦ " ባርያዎች በውስጡ የሚያነጉበት አንድም ቀን የለም ሁለት መላኢካዎች የሚወርዱ ቢሆኑ እንጅ ፤ አንድኛው እንዲህ ይላል ፡ አሏህ ሆይ! የሚሰጥን ሰው ምትክን ስጠው ፤ ሌላኛው ደግሞ እንዲህ ይላል ፡ ለሚይዝ ሰው ጥፋትን ስጠው። " (ሙተፈቁን ዐለይህ).
@ibnyahya777