እናንት የያዕቆብ ቤት ሆይ፤
የእስራኤል ቤት ቅሬታ ሁሉ፣
ከተፀነሳችሁበት ጊዜ ጀምሮ የያዝኋችሁ፣
ከተወለዳችሁበት ጊዜ ጀምሮ የተሸከምኋችሁ ስሙኝ።
እስከ ሽምግልናችሁ፣ እስከ ሽበትም፣
የምሸከማችሁ እኔ ነኝ፤ እኔው ነኝ።
ሠርቻችኋለሁ፤ እሸከማችኋለሁ፤
እደግፋችኋለሁ፤ አድናችኋለሁ።
ኢሳይያስ 46:3-4
የእስራኤል ቤት ቅሬታ ሁሉ፣
ከተፀነሳችሁበት ጊዜ ጀምሮ የያዝኋችሁ፣
ከተወለዳችሁበት ጊዜ ጀምሮ የተሸከምኋችሁ ስሙኝ።
እስከ ሽምግልናችሁ፣ እስከ ሽበትም፣
የምሸከማችሁ እኔ ነኝ፤ እኔው ነኝ።
ሠርቻችኋለሁ፤ እሸከማችኋለሁ፤
እደግፋችኋለሁ፤ አድናችኋለሁ።
ኢሳይያስ 46:3-4