ሰበር ከደቂቃዎች በፊት (ከምሽቱ 2:10) ላይ በአዲስ አበባ፣ መስቀል አደባባይ፣ ካዛንቺስ እና ሌሎች የከተማዋ አካባቢዎች የተከሰተው አነስተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ የፈጠረው ንዝረት ህንጻዎችን ለተወሰኑ ሰከንዶች አንቀጥቅጦ ነበር።
Did you notice that?
@maraki_news
Did you notice that?
@maraki_news