አዲሱ የትራንፕ አስተዳደር የግብረ ሰዶማዊያን ምልክት የሆነውን ማንዲራ እንዲሁም "black lives matter" በየትኛውም የአሜሪካ ግዛቶች ውስጥ በህንፃዎች እና በፌደራል ተቋማት ላይ እንዳይሰቀል ከልክለዋ
በተጨማሪም ይህንን መመሪያ የጣሱ የመንግስት ሰራተኞች ከስራ መባረርን ጨምሮ የዲሲፕሊን እርምጃ ሊወስዱ እንደሚችሉ ትእዛዝ ሰጥተዋል።
Via @mussesolomon
በተጨማሪም ይህንን መመሪያ የጣሱ የመንግስት ሰራተኞች ከስራ መባረርን ጨምሮ የዲሲፕሊን እርምጃ ሊወስዱ እንደሚችሉ ትእዛዝ ሰጥተዋል።
Via @mussesolomon