የትምህርት ተቋማት ለ2 ሳምንት ተዘግተው ይቆያሉ!
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ ይፋ ባደረጉት እርምጃ መሰረት ከዛሬ አንስቶ ለተጨማሪ ሁለት ሳምንታት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን ጨምሮ ፣ ትምህርት ቤቶች ተዘግተው የሚቆዩ ይሆናል፡፡
#PMOEthiopia
#SHARE
@nationalexamsresult
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ ይፋ ባደረጉት እርምጃ መሰረት ከዛሬ አንስቶ ለተጨማሪ ሁለት ሳምንታት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን ጨምሮ ፣ ትምህርት ቤቶች ተዘግተው የሚቆዩ ይሆናል፡፡
#PMOEthiopia
#SHARE
@nationalexamsresult