#ማረኝ_መመኪያዬ
ማረኝ ማረኝ ማረኝ መመኪያዬ
አርጅቻለሁ እኔ(በኃጥያት ጎስቁዬ )/2/
አዝ-----
ከፊቴ ናትና ኃጥያቴ ሁል ጊዜ
ተውጫለሁ እኔስ(በሀዘን በትካዜ)/2/
በፊትህ ክፋትን አድርጌያለሁ እኔ
ምንም ጽድቅ አልሠራው(በሕይወት ዘመኔ)/2/
አዝ-----
ከፊትህ መቅበዝበዝ መሠደድ ፈለኩኝ
ኃጥያት ከሁዋላዬ(እያሳደደችኝ)/2/
ወዴት አሄዳለው መሸሸጊያም የለኝ
ምህረት መጠጊያ(ዋሻ ካልሆነችኝ)/2/
አዝ-----
ከፊቴ ናትና ኃጥያቴ ሁል ጊዜ
ተውጫለሁ እኔስ(በሃዘን በትካዜ)/2/
በፊትህ ክፋትን አድርጊያለሁ እኔ
ምንም ጽድቅ አልሠራው(በሕይወት ዘመኔ)/2/
አዝ-----
የተሰባበረው አጥንቴ እንዲጠገን
በምህረት እና(በቸርነት ዳሠኝ)/2/
የቀና መንፈስን አድስ በልቤ ውስጥ
ነፍሴ በእሺታ(በደስታ ትለወጥ)/2/
አዝ-----
ቅዱስ መንፈስህን ከኔ ላይ አትውሠድ
በንስሐ ድኜ(በተስፋ እንድላመድ)/2/
አቤቱ ንፁህ ልብ ፍጠርልኝና
በደስታ ልስከር(በፍቅርህ ልፅናና)/2/
ማረኝ ማረኝ ማረኝ መመኪያዬ
አርጅቻለሁ እኔ(በኃጥያት ጎስቁዬ )/2/
አዝ-----
ከፊቴ ናትና ኃጥያቴ ሁል ጊዜ
ተውጫለሁ እኔስ(በሀዘን በትካዜ)/2/
በፊትህ ክፋትን አድርጌያለሁ እኔ
ምንም ጽድቅ አልሠራው(በሕይወት ዘመኔ)/2/
አዝ-----
ከፊትህ መቅበዝበዝ መሠደድ ፈለኩኝ
ኃጥያት ከሁዋላዬ(እያሳደደችኝ)/2/
ወዴት አሄዳለው መሸሸጊያም የለኝ
ምህረት መጠጊያ(ዋሻ ካልሆነችኝ)/2/
አዝ-----
ከፊቴ ናትና ኃጥያቴ ሁል ጊዜ
ተውጫለሁ እኔስ(በሃዘን በትካዜ)/2/
በፊትህ ክፋትን አድርጊያለሁ እኔ
ምንም ጽድቅ አልሠራው(በሕይወት ዘመኔ)/2/
አዝ-----
የተሰባበረው አጥንቴ እንዲጠገን
በምህረት እና(በቸርነት ዳሠኝ)/2/
የቀና መንፈስን አድስ በልቤ ውስጥ
ነፍሴ በእሺታ(በደስታ ትለወጥ)/2/
አዝ-----
ቅዱስ መንፈስህን ከኔ ላይ አትውሠድ
በንስሐ ድኜ(በተስፋ እንድላመድ)/2/
አቤቱ ንፁህ ልብ ፍጠርልኝና
በደስታ ልስከር(በፍቅርህ ልፅናና)/2/
እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን( መዝ 150 - 6 )
የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮችን ለማግኘት
ይሄን link በመንካት ይቀላቀሉን 👇👇👇
@ney_ney_emye_maryam
#ሼር
🙏🙏🙏🙏🙏
🕊ለወዳጅ ለዘመዶ ያካፍሉ🕊