ሰሞኑን አንድ አዕምሮ ዘገምተኛ ፕሮፌሰር ምን ቢል ጥሩ ነው ፡ “ ወረቃት “ የተሰኘችዋ የኡሱለል ፊቅህ ኪታብ ፀሀፊ ኢማሙል ሀረመይን አይደሉም ፡ ይህንንም በጥናት አረጋግጫለሁ ብሎ ጆሯችንን አደማን
⛔️ ስማቸው ዑመር ፣ ሀይደር ወዘተ የሆኑ በኦሬንታሊስቶች ተፅእኖ ውስጥ የወደቁ ፣ በሀሳብ ነፃነት ስም የአይሁዶችንና የክርስቲያኖችን አላማ ለማሳካት ደፋ ቀና የሚሉ እልፍ አእላፍ ዶ/ር ፣ ፕ/ር ተብዬዎች አሉላችሁና የሸይኾቻችሁን መንገድ ጠበቅ አድርጋችሁ ያዙ
⛔️ ስማቸው ዑመር ፣ ሀይደር ወዘተ የሆኑ በኦሬንታሊስቶች ተፅእኖ ውስጥ የወደቁ ፣ በሀሳብ ነፃነት ስም የአይሁዶችንና የክርስቲያኖችን አላማ ለማሳካት ደፋ ቀና የሚሉ እልፍ አእላፍ ዶ/ር ፣ ፕ/ር ተብዬዎች አሉላችሁና የሸይኾቻችሁን መንገድ ጠበቅ አድርጋችሁ ያዙ