AI-IKHILAS dan repost
ቁርኣንን ከምናልቅበት መንገዶች መካከል የተወሰኑት የሚከተሉት ናቸው፡፡
1- ቁርኣንን ከመተው ብርቱ ጥንቃቄ ማድረግ፡፡
2- ቁርኣንን ተገቢ የሆነ ንባብ ለማንበብ ከነፍሳችን ጋር መታገል፡፡
3- የቁርኣንን ሸሪዓዊ ብይን መውደድ ፣ ቁርኣን ለመጣበት መልዕክት
ተገዥ መሆን፣ በሰዎች ንግግር የአላህን ቃል አለመቃረን፡፡
4- ቁርኣንን ለአላህ ብሎ እንጅ ለይዩልኝና ታዋቂነትን ለመፈለግ ብሎ
አለመቅራት፡፡
5- የቁርኣን ባለቤት የሆነውን አላህ ክብር ማወቅ፡፡
6-ቁርኣን ከንግግሩ ሁሉ በላጭ መሆኑን ፤ እርሱን የመሰለ ከዚህ
በፊት ያልነበረ ፣ ለወደፊትም ሊኖር እንደማይችል ማመን፡፡
7- በቁርኣን ፍቅር ልባችንን ማስዋብ፡፡
8- ቁርኣን ጉድለት የሌለበት ፤ እርስ በርሱ የማይቃረን ፤
በማንኛውም መልኩ ሙሉ መሆኑን ማመን፡፡
9- ከቁርኣን አንድንም ሳንቃወም ሙሉ በሙሉ መቀበል፡፡
10- በቁርኣን ከማሾፍ መጠንቀቅ፡፡
11- ቁርኣን በዱንያም ይሁን በአኼራ ለሰው ልጆች
የሚያስፈልጋቸውን ሁሉ ሰብስቦ ይዟል ብሎ ማመን፡፡
12- ቁርኣንን ለማያውቀው ህብረተሰብ ማብራራት፤ የቁርኣንን ጽንሰ ሐሳብ ለማጣመም የሚሞክሩ መሰሪዎችን ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ማድረግ፡፡
13- ቁርኣንን የጠላት መጫወቻ አለማድረግ፡፡
14- ጀናብተኛ ሆኖ ቁርኣንን አለመቅራት ፤ ንጹህ ሆኖ እንጅ ቁርኣንን አለመንካት ፡፡
15- እግር ወደቁርኣን ባለመዘርጋት ፤ ቁርኣንን ልክ እንደትራስ ባለመደገፍ ፤ ቁርኣንን ምድር ላይ ባለመጣል የቁርኣንን ክብር መጠበቅ፡፡
16- ግንዛቤን አጥርቶ ንጽሕናን ጠብቆ እና ሙሉ ፍላጎት ኖሮት ቁርኣንን መቅራት፡፡
ዩሱፍ አህመድ ሃፊዘሁሏህ አጭር ፅሁፍ የተወሰደ
👇👇
https://t.me/AlIkhilasmedresa
1- ቁርኣንን ከመተው ብርቱ ጥንቃቄ ማድረግ፡፡
2- ቁርኣንን ተገቢ የሆነ ንባብ ለማንበብ ከነፍሳችን ጋር መታገል፡፡
3- የቁርኣንን ሸሪዓዊ ብይን መውደድ ፣ ቁርኣን ለመጣበት መልዕክት
ተገዥ መሆን፣ በሰዎች ንግግር የአላህን ቃል አለመቃረን፡፡
4- ቁርኣንን ለአላህ ብሎ እንጅ ለይዩልኝና ታዋቂነትን ለመፈለግ ብሎ
አለመቅራት፡፡
5- የቁርኣን ባለቤት የሆነውን አላህ ክብር ማወቅ፡፡
6-ቁርኣን ከንግግሩ ሁሉ በላጭ መሆኑን ፤ እርሱን የመሰለ ከዚህ
በፊት ያልነበረ ፣ ለወደፊትም ሊኖር እንደማይችል ማመን፡፡
7- በቁርኣን ፍቅር ልባችንን ማስዋብ፡፡
8- ቁርኣን ጉድለት የሌለበት ፤ እርስ በርሱ የማይቃረን ፤
በማንኛውም መልኩ ሙሉ መሆኑን ማመን፡፡
9- ከቁርኣን አንድንም ሳንቃወም ሙሉ በሙሉ መቀበል፡፡
10- በቁርኣን ከማሾፍ መጠንቀቅ፡፡
11- ቁርኣን በዱንያም ይሁን በአኼራ ለሰው ልጆች
የሚያስፈልጋቸውን ሁሉ ሰብስቦ ይዟል ብሎ ማመን፡፡
12- ቁርኣንን ለማያውቀው ህብረተሰብ ማብራራት፤ የቁርኣንን ጽንሰ ሐሳብ ለማጣመም የሚሞክሩ መሰሪዎችን ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ማድረግ፡፡
13- ቁርኣንን የጠላት መጫወቻ አለማድረግ፡፡
14- ጀናብተኛ ሆኖ ቁርኣንን አለመቅራት ፤ ንጹህ ሆኖ እንጅ ቁርኣንን አለመንካት ፡፡
15- እግር ወደቁርኣን ባለመዘርጋት ፤ ቁርኣንን ልክ እንደትራስ ባለመደገፍ ፤ ቁርኣንን ምድር ላይ ባለመጣል የቁርኣንን ክብር መጠበቅ፡፡
16- ግንዛቤን አጥርቶ ንጽሕናን ጠብቆ እና ሙሉ ፍላጎት ኖሮት ቁርኣንን መቅራት፡፡
ዩሱፍ አህመድ ሃፊዘሁሏህ አጭር ፅሁፍ የተወሰደ
👇👇
https://t.me/AlIkhilasmedresa