Postlar filtri


የማድሪድ ደርቢ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ !

በስፔን ላሊጋ መርሐግብር ሪያል ማድሪድ እና አትሌቲኮ ማድሪድ ያደረጉትን ተጠባቂ ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።

የአትሌቲኮ ማድሪድን ግብ ጁሊያ አልቫሬዝ ሲያስቆጥር ኪሊያን ምባፔ ሪያል ማድሪድን አቻ አድርጓል።

ፈረንሳዊው የፊት መስመር ተጨዋች ኪሊያን ምባፔ በውድድር ዘመኑ አስራ ስድስተኛ የላሊጋ ጎሉን አስቆጥሯል።

ኪሊያን ምባፔ ባለፉት አስር ጨዋታዎች አስር ግቦችን ማስቆጠር ችሏል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

1️⃣ ሪያል ማድሪድ :- 50 ነጥብ
2️⃣ አትሌቲኮ ማድሪድ :- 49 ነጥብ

ቀጣይ መርሐግብር ?

ቅዳሜ - ኦሳሱና ከ ሪያል ማድሪድ

ቅዳሜ - አትሌቲኮ ማድሪድ ከ ሴልታ ቪጎ

@Tikvahethsport   @kidusyoftahe


ቼልሲ ከኤፌ ካፕ ውድድር ውጪ ሆነ !

ብራተን ከቼልሲ ጋር ያደረገውን የእንግሊዝ ኤፌ ካፕ አራተኛ ዙር ጨዋታ 2ለ1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።

የብራይተንን የማሸነፊያ ግቦች ሩተር እና ሚቶማ ከመረብ ሲያሳርፉ ለቼልሲ ቨርብሩገን በራሱ መረብ ላይ አስቆጥሯል።

ብራይተን ማሸነፉን ተከትሎ ወደ እንግሊዝ ኤፌ ካፕ አምስተኛው ዙር ማለፋቸውን አረጋግጠዋል።

የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ በበኩሉ ከውድድሩ ውጪ ሆኗል።

@Tikvahethsport   @kidusyoftahe


77 '

ሪያል ማድሪድ 1- 1 አትሌቲኮ ማድሪድ

⚽ ምባፔ                 ⚽ አልቫሬዝ

ብራይተን 2- 1 ቼልሲ ( ኤፌ ካፕ )

⚽ ሩተር            ⚽ ቨርብሩገን ( በራስ ላይ )
⚽ ሚ
@Tikvahethsport    @kidusyoftahe


60 '

ብራይተን 2- 1 ቼልሲ ( ኤፌ ካፕ )

⚽ ሩተር            ⚽ ቨርብሩገን ( በራስ ላይ )
⚽ ሚቶማ

ሪያል ማድሪድ 1- 1 አትሌቲኮ ማድሪድ

⚽ ምባፔ                 ⚽ አልቫሬዝ

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe


50 '

ሪያል ማድሪድ 1- 1 አትሌቲኮ ማድሪድ

⚽ ምባፔ                 ⚽ አልቫሬዝ

ብራይተን 1 - 1 ቼልሲ ( ኤፌ ካፕ )

⚽ ሩተር            ⚽ ቨርብሩገን ( በራስ ላይ )

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe


54 '

ብራይተን 1 - 1 ቼልሲ ( ኤፌ ካፕ )

⚽ ሩተር            ⚽ ቨርብሩገን ( በራስ ላይ )

ሪያል ማድሪድ 0 - 1 አትሌቲኮ ማድሪድ

                   ⚽ አልቫሬዝ

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe


እረፍት

ሪያል ማድሪድ 0 - 1 አትሌቲኮ ማድሪድ

                   ⚽ አልቫሬዝ

ብራይተን 1 - 1 ቼልሲ ( ኤፌ ካፕ )

⚽ ሩተር            ⚽ ቨርብሩገን ( በራስ ላይ )

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe


43 '

ሪያል ማድሪድ 0 - 1 አትሌቲኮ ማድሪድ

                   ⚽ አልቫሬዝ

ብራይተን 1 - 1 ቼልሲ ( ኤፌ ካፕ )

⚽ ሩተር            ⚽ ቨርብሩገን ( በራስ ላይ )

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe


36 '

ሪያል ማድሪድ 0 - 1 አትሌቲኮ ማድሪድ

⚽ አልቫሬዝ

ብራይተን 1 - 1 ቼልሲ ( ኤፌ ካፕ )

⚽ ሩተር            ⚽ ቨርብሩገን ( በራስ ላይ )

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe


23 '

ሪያል ማድሪድ 0 - 0 አትሌቲኮ ማድሪድ

ብራይተን 1 - 1 ቼልሲ ( ኤፌ ካፕ )

⚽ ሩተር            ⚽ ቨርብሩገን ( በራስ ላይ )

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe


12 '

ብራይተን 1 - 1 ቼልሲ ( ኤፌ ካፕ )

⚽ ሩተር                ⚽ ቨርብሩገን ( በራስ ላይ )

ሪያል ማድሪድ 0 - 0 አትሌቲኮ ማድሪድ

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe


7 '

ብራይተን 0 - 1 ቼልሲ ( ኤፌ ካፕ )

⚽ ቨርብሩገን ( በራስ ላይ )

ሪያል ማድሪድ 0 - 0 አትሌቲኮ ማድሪድ

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe


4 '

ሪያል ማድሪድ 0 - 0 አትሌቲኮ ማድሪድ

ብራይተን 0 - 0 ቼልሲ ( ኤፌ ካፕ )

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe


አል ሂላል ነጥብ ጥለዋል !

በሳውዲ አረቢያ ሊግ አስራ ዘጠነኛ ሳምንት መርሐግብር አል ሂላል ከዳማክ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 2ለ2 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።

የአል ሂላልን ግብ ሊዮናርዶ እና ሚሊንኮቪች ሳቪች ሲያስቆጥሩ ለዳማክ ዲያሎ 2x ከመረብ አሳርፏል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

2️⃣ አል ሂላል :- 47 ነጥብ
1️⃣1️⃣ ዳማክ :- 23 ነጥብ

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe


የጨዋታ አሰላለፍ !

5:00 ብራይተን ከ ቼልሲ ( ኤፌ ካፕ )


ኤሲ ሚላን ድል አድርገዋል !

በጣልያን ሴርያ የሀያ አራተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ኤስ ሚላን ከኢምፖሊ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 2ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።

የኤሲ ሚላንን የማሸነፊያ ግቦች ራፋኤል ሊያኦ እና ሳንቲያጎ ጂሜኔዝ ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

7️⃣ ኤሲ ሚላን :- 38 ነጥብ
1️⃣7️⃣ ኢምፖሊ :- 21 ነጥብ

ቀጣይ ጨዋታቸው ምን ይመስላል ?

ቅዳሜ ⏩ ኤሲ ሚላን ከ ሄላስ ቬሮና

እሁድ ⏩ ዩዴኒዜ ከ ኢምፖሊ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe


የጨዋታ አሰላለፍ !

5:00 ሪያል ማድሪድ ከ አትሌቲኮ ማድሪድ

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe


ሀድያ ሆሳዕና ድል አድርጓል !

በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ አስራ ዘጠነኛ ሳምንት መርሐ ግብር ሀድያ ሆሳዕና ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።

የሀድያ ሆሳዕናን የማሸነፊያ ግብ ሄኖክ አርፊጮ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።

ሀድያ ሆሳዕና ከሶስት ተከታታይ ጨዋታዎች በኋላ ሶስት ነጥብ ማሳካት ችለዋል።

ፈረሰኞቹ ከስምንት ተከታታይ ጨዋታዎች ያለመሸነፍ ጉዞ በኋላ ሽንፈት አስተናግደዋል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

2️⃣ ሀድያ ሆሳዕና :- 30 ነጥብ
3️⃣ ቅዱስ ጊዮርጊስ :- 29 ነጥብ

ቀጣይ መርሐግብር ?

ሐሙስ - ሀዋሳ ከተማ ከ ሀድያ ሆሳዕና

እሁድ - ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ባሕርዳር ከተማ

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe


#Bundesliga 🇩🇪

በጀርመን ቡንደስሊጋ ሀያ አንደኛ ሳምንት መርሐግብር  ቦርስያ ዶርትመንድ ከስቱትጋርት ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 2ለ1 በሆነ ውጤት ተሸንፈዋል።

የስቱትጋርትን የማሸነፊያ ግቦች ቻቦት እና አንቶን በራሱ ግብ ላይ ሲያስቆጥሩ ለዶርትመንድ ብቸኛዋን ግብ ብራንድት ከመረብ አሳርፏል።

ቦርስያ ዶርትመንድ ካለፉት ስድስት የሊግ ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻለው አንዱን ነው በአራቱ ሲሸነፉ በአንዱ አቻ ተለያይተዋል።

አሰልጣኝ ኒኮ ኮቫች ዶርትመንድን እየመሩ ያደረጉትን የመጀመሪያ ጨዋታ ተሸንፈዋል።

በሌላ ጨዋታ የአምናው የሊጉ አሸናፊ ባየር ሌቨርኩሰን ከዎልፍስበርግ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቋል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

2️⃣ ባየር ሌቨርኩሰን :- 46 ነጥብ
4️⃣ ስቱትጋርት :- 35 ነጥብ
1️⃣1️⃣ ዶርትመንድ :- 29 ነጥብ

⏩የሌሎች ጨዋታዎች ውጤት ከላይ በመስሉ ተያይዟል።

@Tikvahethsport   @kidusyoftahe


አንቶኒ ለሁለተኛ ጊዜ የጨዋታው ኮከብ ተባለ !

ከማንችስተር ዩናይትድ ለሪያል ቤቲስ በውሰት በመጫወት ላይ የሚገኘው አንቶኒ የመጀመሪያ ግቡን አስቆጥሯል።

ሪያል ቤቲስ ዛሬ በሴልታ ቪጎ 3ለ2 በተሸነፈበት ጨዋታ አንቶኒ የመጀመሪያ ግቡን ማስቆጠር ችሏል።

ብራዚላዊው ተጨዋች አንቶኒ በጨዋታው የጨዋታው ኮከብ በመባል መመረጥም ችሏል።

አንቶኒ በሪያል ቤቲስ ምን አሳካ ?

- ሁለት ጨዋታዎች አደረገ

- በሁለቱም ጨዋታዎች የጨዋታው ኮከብ ተባለ

- አንድ ጎል አስቆጠረ

@Tikvahethsport   @kidusyoftahe

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.