ሰላም እንዴት አመሻችሁ!! በርካቶቻችሁ የክልሉን ውሎ የተመለከ መረጃ እንዳደርሳችሁ ጠይቃችሁኛል። ይሁን እንጂ እኔ በዚህ ወደ እናንተ የማደርሰው መረጃ የእናንተው ነውና እንደከዚህ ቀደሙ በአዲሱ እንጀምራለን!! ነገር ግን በተጠናከረ መንገድ መረጃ ማድረስ ያልቻልነው በአገዛዙ የሳይቨር ጥቃት ምክንያት እንጂ እኛ ሰልችተን የህዝባችን ግፍና መከራ ረስተን አለመሆኑ ይታወቅልን!!
ከዛሬ ጀምሮ በዚች አድራሻ መረጃ፣ ጥቆማና አስተያየት አድርሱ!
@VMg_offical