Postlar filtri


የመጨረሻው መጀመሪያ!
የአማራ ህዝብ ብሩህ ተስፋ ወይም ድቅድቅ ጨለማ ከፊቱ ይጠብቀዋል!! የአባቶቻችን ልጆች በመሆን አይበገሬነታችን አስመስክረናል!! በፊታችን የሚቆም ክንዳችን የሚቋቋም ሀይል እንደሌለ እሙን ነው። ግን.....
1) ወጥ የሆነ የፖለቲካና የሚሊታሪ አደረጃጀት መፍጠረን አልቻልነም። ለምን?

2) አይናችን ከዋናው ጠላታችን እያነሳን ወደ እርስ በእርስ የጎንዮሽ ፍትጊያ እየተገባ ነው። ለምን?

3) ወታደሩ አንድ አቋም እያለው ለምን መሪዎቹ ተለያዩ? የሚዲያ ሰዎች ለምን ጎራ ለየን?

4) የሀይል አሰላለፍ ግምገማ ተደርጎ እንዴ alliance መፍጠር ተሳነን?

5) ዲያስፖራው ለምን ለሚጨፈጨፈው የአማራ ህዝብ ድምፅ መሆኑን አቆመ?

ወዘተ

ተወቃሾቹ እኛው ነን!! አንተም ጭምር


እስቲ ያነበባችሁ ብቻ መልሱልኝ!!
አባታችን ፕሮፌሰር አስራት በወቅቱ ተቀባይነት ያጡት ለምን ነበር? ምንስ ተብሎ ነበር ፕሮፖጋንዳ የሚሰራባቸው!?


በገፋንበት እጃችን ዋጋውን እናገኝ ይሆናል!


በሰጠነው ጥቆማ መሰረት በአንዳንድ አካባቢዎች በፋኖ ስምና በአገዛዙ ስምሪት ተሰጥቷቸው የማዘርፉ፣ የሚያግቱና የሚረሽኑ ላይ ፋኖ እርምጃ መውሰድ ጀምሯል፤ ከባህርዳር ወደ ደብረታቦር መስመር ልዩ ስሙ አለም ሳጋ በሚባል ቦታ ተጓዦችን ለመዝረፍ ሙከራ ባደረጉት ላይ በተወሰደ እርምጃ ከ5 በላይ የሚሆኑ ተደምስሰዋል! ሁለቱ እጅ ሰጥተዋል!! ይህ በሁሉም የአማራ ግዛት ተጠናክሮ መቀጠል ይኖርበታል!

ፋኖ 💪


የአማራን እርስቶች ለህውሃት አስረክቦ እርቅ ለማድረግ ፕሪቶሪያ፣ ናይሮቪ እና ሀላላ ኬላ ላይ የተወያዩት ኦነግና ህውሃት ውጥናቸው በፋኖ ብርቱ ትግል ከሽፏል!! ከአማራ ልዩ ሀይል በመጀመር ሁሉንም የአማራ አደረጃጀቶች ትጥቅ በማስፈታት እርስቶቹን ያለከልካይ ለወያኔ ማስረከብ ቅዤት እንደሆነ ሲረዱ ዛሬ እርስ በእርሳቸው ለግድያ የሚፈላለጉ ሆኑ!! ይህ በአንድ ቀን [ምርጫ ቦርድና የአምገነኑ የመከላከያ ውይይት] የሚሉትን ተመልከቱ!!

እንዲህ በሚቀያየሩ ሁኔታዎች ውስጥ የአማራ ህዝብ መከራ እንዳይራዘም ፋኖ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ አንድነቱን አጠናክሮ አሸናፊ ሀይል ሁኖ የሚወጣበትን እድል መፍጠር ይኖርበታል!! እንዲህ እየተነታረከ የሚቀጥል ከሆነ ህዝቡን ከባድ ዋጋ ያስከፍለዋል!!
ልብ በሉ
ሁለቱ የአማራ ጠላቶች እርስ በእርሳቸው ከገጠሙ ሜዳው የአማራ ቀየ ነው የሚሆነው!!

8.3k 0 2 14 100

ዛሬ በቤተ አማራ ወራሪውና ጨፍጫፊው የአብይ አህመድ ታጣቂ በሚገባ ተመትቷል፤ ትናንት የጀመረው ውጊያ ዛሬም ቀጥሎ ውሏል። ፋኖ በትንሽ መስዋትነት እጅግ የገዘፈ ድል ተቀዳጅቷል!! በዚህ የደነበረው አገዛዙ በመሰረተ ልማቶች ላይ የድሮን ጥቃት በመፈፀም ህፃናትን ጨምሮ በርካታ ንፁሓንን ጨፍጭፏል!


ሰላም እንዴት አመሻችሁ!! በርካቶቻችሁ የክልሉን ውሎ የተመለከ መረጃ እንዳደርሳችሁ ጠይቃችሁኛል። ይሁን እንጂ እኔ በዚህ ወደ እናንተ የማደርሰው መረጃ የእናንተው ነውና እንደከዚህ ቀደሙ በአዲሱ እንጀምራለን!! ነገር ግን በተጠናከረ መንገድ መረጃ ማድረስ ያልቻልነው በአገዛዙ የሳይቨር ጥቃት ምክንያት እንጂ እኛ ሰልችተን የህዝባችን ግፍና መከራ ረስተን አለመሆኑ ይታወቅልን!!

ከዛሬ ጀምሮ በዚች አድራሻ መረጃ፣ ጥቆማና አስተያየት አድርሱ!
@VMg_offical


ህዝባዊ ድጋፋን ማጣት ሊያመጡ የሚችሉ ክስተቶች!

1) ለአንድነት ቆራጥ ሁኖ መገኘትና በአጭር ጊዜ የመቀራረብ ነገሮችን ህዝቡ ካላየ
2) ፋኖ በተቆጣጠራቸው አካባቢዎች [በፋኖ ስም የሚዘርፉ፤ በአገዛዙ ተደራጅተው የሚዘርፉ፣ የሚገሉ እና የሚያግቱ] ሀይሎችን እርምጃ ወስዶ ህዝቡ እፎይታ አግኝቶ በነፃነት መንቀሳቀስ ካልቻለ

3) የጎንዮሽ መገፋፋትን [አንዳንድ ቦታዎች ታይተዋል] በስፋት የሚታዩ ከሆነ

4) እንደፋኖ የሚጠበቅበትን የፖለቲካ፣ የፕሮፓጋንዳ እና ወታደራዊ ስራዎችን በተሻለ ፍጥነት የማይከውን ከሆነ

ወዘተ


ከአራቱም የአማራ አካባቢዎች ጎንደር ብቻ ለምንድን ነው የዝርፊያ፣ እገታና ግድያ የተበራከተው!? ከጎንደር ከተማ ተነስተን ወደ ሁሉም አቅጣጫ ብንጓዝ፤ ከባህርዳር ተነስተን ደብረታቦር ጋይንት አቅጣጫ ብንጓዝ የመዘረፍ ዕድልህ እጅግ ከፍተኛ ነው። እጅግ በርካታ ቁጥር ያላቸው ንፁሓን ተጓዦች በታጣቂ ይረሸናሉ!! እንዴት ሁሉም ጎንደር ቦታ እንዲህ የምድር ሲዖል ሊሆን ቻለ?


ብሔርተኛ ነን ባዮች ግን ስለብሔርተኝነት ምንም የማያውቁ ደናቁርቶች ለአማራ ብሔርተኝነት ትልቅ እንቅፋት ናቸው፤ የተገኘውን ሁሉ ማኘክ አደጋ ይኖረዋል!!

ስለምን እንደሆን የምትረዱኝ ይመስለኛል!!


አሸናፊ ድርጅት ሁነህ ለመውጣት እንጂ ተለጣፊ ለመሆንማ ብአዴንስ ነበረን አይደል!

10k 0 1 13 72

ህውሃት ታግለን ከእምየ ዙፋን ያወረድነው ለምን ነበር!?
መልሱልኝ

11k 0 1 16 46

እንዲሁ ከሚግተለተል ሺ መንጋ የተደራጁ 10 ሰዎች አቅም አላቸው!! ድርጅት ማቋቋም ወይም በተቋቋመው መጠቅለል መፍትሔ ነው!! ከዚህ ውጭ ተሁኖ የሚወራው ሁሉ እርባና ቢስ ነው!


የአንድነት ሽታ እየሸተተኝ ነው!! እንዴት ደስ የሚል ማዓዛ ነው እባካችሁ!

14k 0 0 30 126

በሁለቱም ጎራ በኩል በተደጋጋሚ እንደምንሰማው አንድነቱን እውን ለማድረግ ብዙ እርቀት ተጉዘናል ይላሉ! ታዲያ ሁሉም ለአንድነት ያለሰለሰ ጥረት ካደረጉ ለምን አልተሳካም? እስቲ እናንተ የተረዳችሁትን በጨዋ ደንብ አጋሩን!!


ፕሮፖጋንዳ ፍሬ የሚያፈረው ተመጥኖ ሲለቀቅ ነው፤ አየሩን ለማይዝ ተብሎ የሚለቀቅ ፍሮፎጋንዳ (የኢራቅ ፋኖ ተመሰረተ አይነት) ከጥቅም ጉዳቱ ያመዝናል!!


ጥያቄው!
1) የአዲስ አበባ ህዝብ የሰራውን ስህተት የአማራ ክልል ህዝብ ይደግመዋል ወይ?
2) ታጋይ እስክንድር ለድርድር ቀረበ ብለን እናስብና፤ መደራደር የጦርነት ማብቂ ነው፤ ድርድር ተደርጎ ጦርነት ይቆማል፤ ድርድር (ዋናው ነጥቦቹ እንጂ) አይደረግ ነው የምትሉት?
3) የታጋይ እስክንድር ሀይል በራሱ መንገድ ይሒድ። ቀሪው ሀይል በራሱ መንገድ ይሂድ። የበለጠ ለአማራ ጠቃሚ ሁኖ የተገኘውን ህዝቡ ይደግፍ። ከዚያ ውጭ የብልፅግና አክቲቪስት የሚተፋልህ አትላስ እንደበቀቀን አታስተጋባ!! አይ ካልክ መብትክ ነው!!

መንጋነት ይውደም
አሰላሳይነት ይቅደም


አሁንም ደግሜ ደጋግሞ እላለሁ ከፕሮፖጋንዳ በተለይም ከሀሰተኛ ራሳችን እንጠብቅ! በሀሰት የትም አይደረስም!!

አባታችን ፕ/ር አስራትም እንዲሁ በመንጋ በሀሰት ተዘምቶባቸው ነው ሀሳባቸው ሳይሳካ የቀረው!! የአሁኑ አማራ(አብዛኛው) ከዚያ ትምህርት ያልወሰደ፣ በሒደት የማይበስል፣ ማንም የሚጋልበው፣ በመንጋ የሚነጉድ እጅግ አደገኛ የፖለቲካ ደን*ር ነው።

ሰላም ዋሉ፤
ደህና እደሩ
ሰላም አምሹ


"ኸየ አማራ ዶንቆሮው" ይላል ሞጣ 😄
በምን ልብ ብሎ አየልኝ


የሀሰት ፕሮፖጋንዳ ሰለባ የሚሆን አማራ እራሱ ላይ የመከራ ጊዜ ይጨምራል፤ በElias Mesert ታጋይ እስክንድር ነጋ ላይ የተሰራውን የሀሰት መረጃ እቃወማለሁ!! ለአማራ እንደ አማራ የተለየ የትግል መስመር ያለው ቡድን ቢኖር እንኳን እደግ ይባላል እንጂ አልይህ አይባልም!! እውነት እያደር ይጠራል!!

ለግራ ዘመሞቹ ጥያቄ!
ዘመነ ከብልፅግና ለመደራደር የድርድር ቦታው አሜሪካ ይሁን ማለቱ የመሰረት ሚዲያ ምንጮች አደረሱ። የሚል ዜና ብታነቡ ምላሻችሁ.. ዘመነ ባንዳ ነው፤ ጠላት ነው ትላላችሁ?

መሪህን አሳልፈህ አትስጥ
ወጣት ከታሪክ ተማር

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.