قَنَاةُ أَبِي هِبَةِاللهِ الأَثَرِيِّ الْحَبَشِيِّ(حسين إسماعيل )


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha


ይህ ቻናል ቁርኣንና ሀድስን፣ [በሰለፎች አረዳድ] እንዲሁም የሰለፎች ንግግርና ምክሮችን እና የታማኝ የሱና ዑለማዎች አስተምሮቶች ፈታዋወች ሙሐደራዎች የሚለቀቅበት የሰለፉነ አስሷሊህ ዕምነት የሚብራራበት ቻናል ነው።
ይ ቀ ላ ቀ ሉ
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
አስተያየትና እርማት ካላችሁ 👇
@Abu_Hibetillah_bot

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Statistika
Postlar filtri




🛑👉ከነዚያ እንዳትሆን የረመዷን ጊዜ ከሚያባክኑት !!

ትርፍ ጊዜ አለሕቁርአን ቅራ
ትርፍ ጊዜ አለሕ፦ ዚክርን በል.....

🔖 የሚጠቀም ነገር ቅራ መልካም ነገሮችን {ምክሮችን} አድምጥ በከንቱ {በዛዛታ} ጊዜህ አታባክን !!

=
t.me/Ibnu_siraj_Alkemissie


ተባበሯት

አንዲት የሱና እህት በሳኡድ 7000ሽ ሪያል የሚሰጠኝ
ባለው ምንዛሬ ከሀገር ቤት የማስገባለት ትላለች
ወንዲሞ በባህር መጥቶባት ተጨንቃ ነው
👇👇
@Ye_kemissewaa
@Ye_kemissewaa


ከሞባይል ይልቅ ከሙስሐፍ የምታነበው ቁርኣን ጥፍጥናም፣ ሞገስም፣ ነፍስም አለው።
ማንበብ ባትችል እንኳን ከፍተህ ማየቱ ብቻ ያድስሃል።
T.me/AbuSufiyan_Albenan


ስናፈጥር ልንፈፅማቸው የሚገቡ ሱናዎች

* سنن الإفطار *

➖➖👇➖👇➖➖
🟢السنة تعجيل الفطور
قال رسول الله ﷺ: (لا يَزَالُ النَّاسُ بخَيْرٍ ما عَجَّلُوا الفِطْرَ. )
📕مسلم1098

🔴إجابة المؤذن و قت الافطار :
🔹️قال الشيخ ابن عثيمين رحمه الله :
🕌إذا كنت تفطر و سمعت الأذان تجيب المؤذن.
🌠بل قد نقول : أنه يتأكد عليك اكثر لأنك تتمتع الآن بنعمة الله
و جزاء هذه النعمة الشكر .
🌠ومن الشكر هو إجابة المؤذن فتجيب المؤذن و لو كنت تأكل
🌠و لا حرج عليك وإذا فرغت من إجابة المؤذن فصل علىﷺ
فحَلَّتْ لك شَفَاعَتهﷺ يَومَ القِيَامَةِ.
🔖 قال النبي ﷺ :
مَن قالَ حِينَ يَسْمَعُ النِّدَاءَ: اللَّهُمَّ رَبَّ هذِه الدَّعْوَةِ التَّامَّةِ، والصَّلَاةِ القَائِمَةِ آتِ مُحَمَّدًا الوَسِيلَةَ والفَضِيلَةَ، وابْعَثْهُ مَقَامًا مَحْمُودًا الذي وعَدْتَهُ، حَلَّتْ له شَفَاعَتي يَومَ القِيَامَةِ.
📙البخاري614

🟡التسمية عند الأكل والشرب
🔷أُتِيَ رَسولُ اللَّهِ ﷺ بطَعَامٍ، ومعهُ رَبِيبُهُ عُمَرُ بنُ أبِي سَلَمَةَ، فَقالَ: سَمِّ اللَّهَ، وكُلْ ممَّا يَلِيكَ.
📘البخاري5378

🌕حمد الله بعد الأكل
🔖 قال ﷺ: إنَّ اللَّهَ لَيَرْضَى عَنِ العَبْدِ أَنْ يَأْكُلَ الأكْلَةَ فَيَحْمَدَهُ عَلَيْهَا، أَوْ يَشْرَبَ الشَّرْبَةَ فَيَحْمَدَهُ عَلَيْهَا.
📘مسلم2734
🔹️قال رسول الله ﷺ : «مَنْ أَكَلَ طَعَامًا، فقال: الحمدُ للهِ الذي أَطْعَمَنِي هَذَا، وَرَزَقْنِيهِ مِنْ غَيرِ حَوْلٍ مِنِّي وَلَا قُوَّةٍ، غُفِرَ له ما تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ»
📘الترمذي 3458
🔮فلا نفوت الفرصة اخواني و لنحمده و نشكره فبذلك سبب رضى الله علينا ..

📮 الــســ🖊ــؤال 📍
ماذا يقال عند الفطر؟
🔖 الــجــ🖋ــواب
يسن لك اخي الصائم ان تقول عند فطرك : (ذَهَبَ الظَّمأُ وابتلَّتِ العُروقُ وثبَتَ الأجرُ إن شاءَ اللَّهُ
📕رواه أبو داود 2357

🟢دعوة الصائم عند فطره مستجابة :
قال ابن عثيمين رحمه الله : و ينبغي ان يدعو عند فطره بما احب ,
عن النبي ﷺ ان قال :
( إنَّ للصائمِ عندَ فِطرِه دَعوةً ما ُ.ترد ) .
ابن ماجه 1753

السـ❓ـؤال: 🔘
على ماذا يفطر الصائم؟
الجـ✍ـواب:
🔴كانﷺ كان يفطر على رطب، فإن لم يجد فتمر،
فإن لم يجد شرب ماء،
✴ودليل ذلك ما رواه أبو داود عن ثابت البناني أنه سمع أنس بن مالك يقول: كان رسول الله ﷺيُفطِرُ على رُطَباتٍ قبلَ أنْ يُصلِّيَ، فإنْ لم تكنْ رُطَباتٌ فعلى تمَراتٍ، فإنْ لم تكنْ تمَراتٌ حَسا حَسَواتٍ مِن ماءٍ....
📙سنن أبي داود2356

❪📜❫ السُّـــــؤَالُ: 💮 ❓
إذا دعيت على الفطر ماذا تقول لصاحب الدعوة؟
❪📝❫ الجَـــــوَابُ:
🔵يسن لك إذا دعيت إلى الإفطار أن تدعو لصاحب الدعوة بعد الفراغ من الطعام بهذا
الدعاء المأثور ( أنَّ النَّبيَّ ﷺكان إذا أفطَرَ عندَ ناسٍ قال: أفطَرَ عندَكُم الصَّائمونَ، وأكَلَ طعامَكُم الأبْرارُ، وتنَزَّلَتِ عليكم الملائكةُ. )
📕تخريج المسند لشعيب 13086
🟡 يَرْوي أنسُ بنُ مالِكٍ رضِيَ اللهُ عنه
أنَّه عليه الصَّلاةُ والسَّلام طعِم عند سعدِ بنِ عُبادةَ ، فلمَّا فرغ قال : أكلَ طعامَكم الأبرارُ ، وصلَّتْ عليكم الملائكةُ ، وأفطر عندكم الصَّائمونَ
📕البدر المنير 8/29
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy


ከ ቀደምቶች ንግግር🔊 dan repost
የረመዷንን ሌቦች ተጠንቀቁ!
|•|
አንደኛው ሌባ፦
ቴሌቭዥን ለሥጋም ሆነ ለመንፈስ ከፍታ አጋዥ ካልሆኑ ነገራቶች ውስጥ አንዱ ነው። በተለይ ደሞ የረመዷን ሙሰልሰላቶችን እና አዘናጊ ድራማዎችን ተጠንቀቁ፤ የረመዷን ዉድ ጊዜያት ለዉድ ነገሮች መዋል አለባቸው፡፡

ሁለተኛው ሌባ
ስልክ ብዙ ማውራት ለብዙ ስህተት ያጋልጣል፣ ትርፍ ንግግር ወደ ሀሜትና ያልታሰቡ ወንጀሎች ይመራል፤ለተሻለ ምንዳ በረመዷን በንግግር ጭምር ቁጥብ መሆን ያስፈልጋል፡፡

ሦስተኛ ሌባ፦
ወጣ ገባ ማብዛት/መዞር፡፡ በረመዷን ከመስጊድ እና ከቤት የበለጠ ማረፊያ የለም፡፡ ወደ ከተማም ይሁን ወደ ገበያ ያለበቂ ምክንያት ወጣገባ ማብዛት ዐይንንም ሆነ ጆሮን ያልሆነ ነገር ይጥላል፡፡ፆምን ይሰርቃል፤ ምንዳዉንም ያጓድላል፡፡ 

አራተኛ ሌባ፦
ማምሸት፡ ያለምክንያት ማምሸት ኪሳራ እንጂ ትርፍ የለዉም፡፡ የረመዷን ምሽቶች ምርጥና ዉብ ናቸው፡፡ በቁርኣን፣ ዚክር እና በተለያዩ ዒባዳዎች መዋብ አለባቸው፡፡

አምስተኛ ሌባ፦
ኩሽና:በተለይ ለሴቶች፡፡ሙሉዉን ረመዷን ማዕድ ቤት የሚያሳልፉ ቁርኣንን፣ ሶላትና ዚክርን የረሱ ብዙ ናቸው፡፡ ረመዷን የፆም ወር ነው፡፡ ትልቁን ትኩረት ለሆድ መስጠት ዓላማዉን መሳት ነው የሚሆነው፡፡

ስድስተኛው ሌባ፦
ሶሻል ሚዲያ፡፡ ዛሬ ላይ የብዙዎቻችን ችግር ሆኗል፡፡በቤትም ሆነ በመስጊድ ሳይቀር ትልቅ ትኩረት ሰጥተነው ጊዜያችንን እየጨረስንበት ነው፡፡ በዚህም ከዚክር፣ ከቁርኣን፣ ከዱዓ እንዳንጠቀም ሆነናል፡፡ እንጠንቀቅ፡፡
=t.me/AbuSufiyan_Albenan


⚠️ ማሳሰቢያ ለወጣቶች

  የተራዊሕ ሶላት እንደሚታወቀው በረመዷን ከሚፈፀሙ ታላላቅ አምልኮዎች ውስጥ አንዱ ነው። በተለይም መስጂድ በመሄድ ኢማሙ እስከሚጨርስ ድረስ በጀማዓ የሰገደ ሠው ተኚቶም ቢያድር እንኳ አዳሩን ቁሞ ሲሰግድ እንዳደረ አጅር (ምንዳ) ይፃፍለታል ። ረሡል ﷺ በሐዲስ እንደተናገሩት።

✅ ስለሆነም አሁን አሁን በጣም በሚያስደስት መልኩ አዋቂዎችም ህፃናትም ሴቶችም ወንዶችም መሳጂዶችን በተራዊሕ ሶላት አድምቀው ያመሻሉ። ይሁን እንጂ አንዳንድ ወጣት ወንዶች እና አንዳንድ ወጣት ሴቶች የሚሰሯቸው ተግባራቶች ሸሪዓን የተፃረረ እና እርምት የሚሻ ሁኖ አስተውያለሁ።

ከነዚህ ተግባራት ለምሳሌ ፦

❌  ለተራዊሕ ሶላት በሚል ስም ከቤት ይወጣና አልባሌ ቦታ ጊዜን ማሳለፍ። ሲኒማ ቤት ፤ DSTV ፣ ቁማር ቤት ፣ የማትፈቀድለትና አጅነቢይ የሆነች ሴት ጋር ካፊና መዝናኛ ቦታ ማምሸት።  የዚህ አይነትን ተግባር የምትፈፅሙ ወጣቶች ከማንም በፊት አሏህን ልትፈሩ ይገባቹሃል። ሞት በየትኛው ሰዓት እና እለት እንደሚይዘን  አናቅም። በመሆኑም ካሁኑ ልንነቃና ከዚህ አይነት ፀያፍ ስራ እራሳችንን ልናቅብ እና ወደ አሏህ ልንመለስ ይገባል።

❌  ወደ መስጂድ አጅነቢይ ከሆኑ ሴቶች ጋር ተቃቅፎ  እየተጓተቱ መሄድ። ይህ አሁን ምን  ይሉታል!? ሡና የሆነን ተራዊሕ ለመስገድ ሐራም የሆነን ስራ እየሰሩ መሄድ! ይህን በማድረግህ ንቃተ ህሊናህ ከፍ ያለና የሰለጠንክ መስሎ ከታየህ ወላሂ ተሸውደሃል። አንቺም እንደዛው። እዛም እዛም ጋ መለጠፍና መጓተቱ ንቃትሺን ሳይሆን ዝቅጠትሺን እና እርካሽነትን ነው የሚያሳየው። የፊልሙን እዛው ተውት። ከእራሳችን  በላይ አዛኝ የሆኑት ነቢይ ﷺ ናቸው ከዚህ አይነት እርኩስ ተግባር የከለከሉት።

❌  ከመስጂድ ሲወጣ ልቅ የሆነ ኢኽቲላጥ (ሴት እና ወንዱ መደባለቅ)። እንደዚሁ ሴቶች እና ወንዶች እየተቃቀፉ  by by መባባል እና መሰነባበት። መንገድ ካገናኛቸውም ተቃቅፎ እየተላፉ መንዘላዘልና መዝረክረክ። አሏህን አትፈሩም!? ለረመዷን እና ለመስጂዱ ያላቹህ ክብር በዚህ ልክ የወረደ እና የዘቀጠ መሆን ነበረበትን!?

نسأل الله العفو والعافية!!
✍መጋቢት 14 / 2016
https://t.me/Abu_lmran_Alaseriy


ኹጥባ ረመዳንን እንዴት እንጠቀምበት

ክፍል 22

=
t.me/SadatKemalAbuMeryem


Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር) dan repost
አልሐምዱ ሊላህ! ሸዕባን አጠናቀናል። ቅዳሜ ረመዷን 1 ነው። ምሽቱን ተራዊሕ እንጀምራለን።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor


الواسطة بين الحق والخلق

አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ

      【ክፍል  ❾

📝 መልእክተኞች የአላህን ትእዛዝ አስተላላፊ ናቸዉ  ከባለፈ የቀጠለ፦


◥ وَقَدْ قَصَّ الله  قِصَصَ الْكُفَّارِ  الَّذِينَ كَذَبُوا الرُّسُلَ  وَكَيْفَ أَهْلَكَهُم . وَنَصَرَ رُسُلَهُ وَالَّذِينَ آمَنُوا .

◤አላህ  የእነዚያ  መልእክተኞችን ያስተባበሉ  ከሀዲዎችን ታሪክ፣ እንደት እንዳጠፋቸዉ፤  መልእክተኞችንና እነዚያ  ያመኑትንም እንደት እንደረዳቸዉ ተርኳል።

{وَلَقَدۡ سَبَقَتۡ كَلِمَتُنَا لِعِبَادِنَا ٱلۡمُرۡسَلِینَ } { إِنَّهُمۡ لَهُمُ ٱلۡمَنصُورُونَ } { وَإِنَّ جُندَنَا لَهُمُ ٱلۡغَـٰلِبُونَ }  الصافات :١٧١_١٧٣

አላህ እንድህ ይላል፦ የእርዳታ ቃላችንም  መልእክተኞች ለሆኑት  ባሮቻችን በእዉነት አልፋለች። እነርሱ  ተረጅዎች እነርሱ ናቸዉ። ሰራዊቶቻችንም በእርግጥ  አሸናፊዎች እነርሱ  ናቸዉ። (አስ_ሷፋት: 171_173)

◥ { إِنَّا لَنَنصُرُ رُسُلَنَا وَٱلَّذِینَ ءَامَنُوا۟ فِی ٱلۡحَیَوٰةِ ٱلدُّنۡیَا وَیَوۡمَ یَقُومُ ٱلۡأَشۡهَـٰدُ }  غافر :٥١

አላህ እንድህ ይላል፦ " እኛ መልእክተኞቻችንን፤ እነዚያንም ያመኑትን በቅርቢቱ  ህይወት ፣ ምስክሮቹም በሚቆሙበት ቀን  በእርግጥ እንረዳለን። (ጋፊር  :51)

فَهَذِهِ الْوَسَائِطُ : تُطَاعُ وَتُتَّبَعُ  وَيُقْتَدِی بَهَا :  كَمَا قَالَ تَعَالَی :  { وَمَاۤ أَرۡسَلۡنَا مِن رَّسُولٍ إِلَّا لِیُطَاعَ بِإِذۡنِ ٱللَّهِۚ  النساء ٦٤

ይች አገናኝ (አል ወሳኢጥ) ትታዘዛለች ትከተላለች  በሷም ትመራለች። አላህ እንዳለዉም፦ "ማንንም መልእክተኛ  በአላህ ፍቃድ ሊታዘዙት እንጅ አላክንም። (አን_ኒሳእ: 64)

◥ وَقَالَ تَعَالَی  :{ مَّن یُطِعِ ٱلرَّسُولَ فَقَدۡ أَطَاعَ ٱللَّهَۖ  النساء : ٧٠

◤ አላህ እንድህ ይላል፦ " 
መልእክተኛዉን የሚታዘዝ ሰዉ  በእርግጥ አላህን ታዘዘ። " (አን_ኒሳእ:80)


◥ وَقَالَ تَعَالَی  :{ قُلۡ إِن كُنتُمۡ تُحِبُّونَ ٱللَّهَ فَٱتَّبِعُونِی یُحۡبِبۡكُمُ ٱللَّهُ :  (آلعمران:  ٣١)

አላህ እንድህ ይላል፦ አላህን የምትወዱ እንደሆናችሁ ተከተሉኝ ፣ አላህ ይወዳችኋልና በላቸዉ። (አሊ_ዒምራን:31)

◥ وَقَالَ :{ فَٱلَّذِینَ ءَامَنُوا۟ بِهِۦ وَعَزَّرُوهُ وَنَصَرُوهُ وَٱتَّبَعُوا۟ ٱلنُّورَ ٱلَّذِیۤ أُنزِلَ مَعَهُۥۤ أُو۟لَـٰۤىِٕكَ هُمُ ٱلۡمُفۡلِحُونَ}  الأعراف  : ١٥٧

አላህ እንድህ ይላል፦ " እነዚያ  በእርሱ ያመኑ  ያከበሩትም የረዱትም ያንንም  ከእርሱ ጋር  የተወረደዉን ብርሃን የተከተሉ እነዚያ እነሱ ነፃ  የሚወጡ ናቸዉ። " (አል አዕራፍ  157)

◥ وقال تعالى : { لَّقَدۡ كَانَ لَكُمۡ فِی رَسُولِ ٱللَّهِ أُسۡوَةٌ حَسَنَةࣱ لِّمَن كَانَ یَرۡجُوا۟ ٱللَّهَ وَٱلۡیَوۡمَ ٱلۡـَٔاخِرَ وَذَكَرَ ٱللَّهَ كَثِیرࣰا }  الأحزاب : ٢١

አላህ እንድህ ይላል፦ " ለእናንተ አላህን እና የመጨረሻዉን ቀን የሚከጅል ለሆነ ሰዉ፣ አላህንም በብዙ ለሚያወሳ በአላህ መልክተኛ ﷺ መከተል አለላችሁ። (አል አሕዛብ:21)


ይቀጥላል  ኢንሻ አላህ ....!

  ​•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy


🍃 سورة الكهف

🎙• القارئ عبدالرحمن الماجد

t.me/LetusfearAllah/7299


ሚስት ባሏ ሁለተኛ ካገባ ማድረግ የሚጠበቅባት አስር ነጥቦች
***
1. የባል ሀቅ እና የሚስት ሀቅ የሚለውን የእስልምና አስተምህሮ መከለስ
2. ከእህቷ (አዲስ ከተገባችው) ጋር መተዋወቅ፣ የባሏን መልካምነት መንገር፣ የሚጠላውን ማስረዳት
3. አዲሷ ሚስት ጋር የሙሽርነት ጊዜውን 7 ቀን እንዲያሳልፍ መፍቀድ ቢክራ ከሆነች ሰይባ ከሆነች 3ቀን መፍቀድ
4. ባሏን ማባሸር እንዳይጨናነቅ ዱአ ማድረግ
5. ስለ ባሏ ማንም የሰፈር ሴት እፊቷ እንዳያነሳ ማስጠንቀቅ፣
6. ልጆቿን ከአዲሷ እናት ጋር ማስተዋወቅ፣ ኑሮዋን ማሳየት፣
ልጆቿ አባታቸው የተገበረው በእስልምና የተፈቀደ እንደሆነ መንገር ማባሸር
7."ባልን ሰሞናዊ የኢኮኖሚ ፋታ መስጠት
9. ባሏ ጋር ስለ ቀጣይ ህይወታቸው የኢኮኖሚ ፕላን በግልጽ መነጋገር
10. ባሏን በኢባዳ ላይ ከበፊቱ ይበልጥ ማበርታት

https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy

1.1k 0 22 13 22

ከ ቀደምቶች ንግግር🔊 dan repost
* የሰው ሐቅ ተሸክመህ ወደ ረመዳን አትግባ። መክፈል እየቻልክ የሰው ሐቅ ይዘህ አታጉላላ። አቅቶህ ከሆነ ጊዜ እንዲሰጡህ በትህትና አስረዳቸው።
* የበደልከውን ይቅርታ ጠይቅ። የበደሉህን ይቅር በል።
* መክፈል የማይችል ሰው ላይ ሐቅ ካለህ ብትችል እለፍ ወይም ቀንስላቸው። ካልሆነ ጊዜ ስጣቸው። "የትም ገብታችሁ አምጡ" አትበል። ወንጀል ላይ ገብተው ቢሰጡህ ሐላል አይሆንልህም።
* ስትሸጥም ስትገዛም ገር እና ቅን ሁን። ገዥም ሻጭም ሆነህ ሶደቃ የምታደርግበት ሁኔታ እንዳለ አስተውል።
* ግብይትህ ላይ ከውሸት፣ መሀላ ከማብዛት፣ ከማታለል፣ ... ተጠንቀቅ። ጊዜ ካለህ ቁርኣን ቅራ። ዚክር አድርግ።
* ቤትህ ውስጥ ሰላም ሁን። ከጭቅጭቅ ራቅ። ሶብር ይኑርህ። ለሚስትህ፣ ለልጆችህ አሳቢ፣ ተቆርቋሪ ሁን። ከአላህ በታች ያላንተ ማን አላቸው? ለባልሽ ምቹ ሁኚ። አንቺ ፈተና ከሆንሽበት ውሎውን ሁሉ ሰላም ያጣል።
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor


🎉السَلامُ عَلَيْكُم وَرَحْمَةُ اَللهِ وَبَرَكاتُهُ🎉
 
                ልዩ የዳእዋ እና  የቁረአን ምርቃት
እና ተሸላሚዎች ፕሮግራም


            
              ተጋባዥ እግዶች

     🎙ኡስታዝ  አቡ ኢምራን ሐፊዘሁሏህ
               📚ርዕስ በሰአቱ ይነገራል  

      🎙ኡስታዝ  አቡ ሉቅማን ሐፊዘሁሏህ
                📚ርዕስ በሰአቱ ይነገራል  

      🎙ኡስታዝ  አቡ  ያስር    ሐፊዘሁሏህ
                 📚ርዕስ በሰአቱ ይነገራል  

                                የፕሮግራም መሪ
      ወንድም አብደሏህ
አቡ ሃፍሷ

ውድና የተከበራችሁ የአህሉ ተውሂድ ቤተሰቦች በፕሮግራሙ ድትገኙ ጋብዘናችኋል  

ፕሮግራሙ የሚካሄደው በአላህ ፈቃድ ነገ ሐሙስ ማታ  ነው

         በኢትዮ ከምሽቱ  3:00   ሰአት ይጀመራል

         በሳኡድ ከምሽቱ  9:00  ሰአት ይጀመራል

         በዱባይ ከምሽቱ 10:00 ሰአት ይጀመራል

የሚተላለፍበት አድራሻ (ቦታ) መርከዝ አህሉ ተውሂድ ኦንላይን በሴቶች  አዳራሽ

➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
ፕሮ ግራሙን ለመከታተል ወደ አዳራሹ መቀላቀል የትፈልጉ @Op_251 በውስጥ🎤 አናግሩኝ እህቶች ብቻ !!


Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር) dan repost
በያካባቢያችሁ ያሉ አቅመ ደካማ መሻይኾችን፣ ዱዓቶችን፣ የቁርኣን አስተማሪዎችን፣ የመስጂድ ኢማሞችን፣ ሙአዚኖችን፣ በዒልም ፍለጋ ላይ የተሰማሩ ደረሶችን፣ ... ብትችሉ አስተባብራችሁ፣ እሱ ባይሆን የአቅማችሁን በራሳችሁ ማገዝን አትርሱ። "እንዴት እየኖሩ ይሆን?" ብላችሁ አስቡ። ኑሯቸውን ደጉሙ። ኪታብ ግዙላቸው። ከጎናቸው ቁሙ። እነዚህን ማገዝ ዲንን ማገዝ ነው።

በተለይ በተለይ የመስጂድ ኮሚቴዎች በዚህ ረገድ ሃላፊነታችሁን ተወጡ። ነጋዴዎች ጓደኞቻችሁን አስተባብሩ። ሌሎችም እንዲሁ አላህ የገራላችሁን ያህል ሳትሰስቱ በየ ሰፈሩ ላሉ አቅመ ደካሞች አድርጉ። ነብዩ ﷺ “ከሰው ሁሉ በላጩ ለሰዎች ይበልጥ ጠቃሚ የሆነው ነው” ይላሉ። [አሶሒሐህ፡ 426] በደዕዋ ላይ የተሰማሩ አካላትን ማገዝ ሲሆን ደግሞ ዋጋው ይለያል።

"ሼር" አድርጉ፣ ባረከላሁ ፊኩም። ምናልባት ለሆነ አካል መታገዝ ሰበብ ትሆኑ ይሆናል።
الدَّالُّ عَلَى الْخَيْرِ كَفَاعِلِه
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor


🎉መልካም ዜና!
~
ለ ሶስት ቀናት ብቻ የሚቆይ ልዩ የቴሌግራም ኮርስ አዘጋጅተናል!

🗓 ቀናት፦ ከእሮብ - ጁምዐ
⏰ ሰዓት፦ከምሽቱ 3:45 ጀምሮ
👤 አስተማሪ፦ አብዱ ረዛቅ ባጂ

📚 የኪታብ ስም፦ሚፍታሁ ጠሪቂል አዉሊያ
(مفتاح طريق الأولياء)

🖋 የ ኪታቡ አዘጋጁ፦ አል-ኢማም ዒማዱ' ዲን አልዋሲጢይ رحمه الله

🔗የኪታበን pdf ለማግኘት

https://t.me/fewaidabdurazaq/1935



ኮርሱ የሚሰጥበት ቻናል፦👇
https://t.me/Sle_qelbachn1
https://t.me/Sle_qelbachn1


ከ ቀደምቶች ንግግር🔊 dan repost
• ከወድሁ ለማስታወስ ያክል…በረመዷን እና ከረመዷን ዉጪ የሚሠራ ወንጀል አንድ አይደለም፡፡ አላህ ያከበረው ነዉና ወሩ ክብር አለው፡፡ አላህ ያከበረዉን ማክበር ደግሞ አላህን ማክበር ነው፤ አላህ ደረጃ ለሠጠው መስጠት  አላህን መፍራት ነው፡፡እንዲያም ሆኖ አናስተዉልም፡፡ ረመዷን እና ሌላው ወር የሚመሳሰልብን ብዙዎች ነን፡፡

ተራዊሕ ለመስገድ የወጣ ሁሉ መስጊድ አይገኝም፡፡ በየካፌው የሚኮሎኮሉትን ብዙ እናገኛለን፡፡ ቁርኣን የሚያነብ መስሎ ጥግ ይዞ የተቀመጠው ሁሉ እያነበበ አይደለም፡፡ ቻት ላይ የተጣደ በርካታ ነው፡፡ መፆም ሲባል ሀያ አራት ሰዓት መተኛት የሚመስለዉም አለ፡፡ ስንፍና ነው፡፡ ወጣትነቴ ስፆም ይብሳል እኮ የሚል ጎረምሳ ታገኛለህ፡፡ የሚገርም ነው፡፡ ግራ ይገባል፡፡ ከሶሻል ሚዲያ ርቄያለሁ ብሎ ረመዷን መግቢያ ላይ ያወጀ ሁሉ የራቀ አይደለም።ለመለወጥ ለማደግ እንታገል። ከራሳችን ጋር እንሁን። ወደራሣችን እንመለስ። ለአላህ ብለን እንጂ ሰው ስለፆመ አንፁም፡፡ ሰው ቁርኣን እየቀራ ነው ብለንም አናስመስል፡፡ ሰው ሁሉ ኢዕቲካፍ ገብቷል ብለን አንግባ፡፡ ረመዷንን ፆምና ዒባዳ እንደ ሸክም አንመልከት፡፡

አላህ ረመዷን በ ሰላም ደርሰው ከረመዷንም ከሚጠቀሙት ባሮቹ ያድርገን!
=
t.me/AbuSufiyan_Albenan


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
رَبَّنَا اغفِر لي وَلِوالِدَيَّ وَلِلمُؤمِنينَ | سورة إبراهيم


🔖 ጥያቄ እና መልስ

🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
🔗የካቲት 17/2017 ዓ.ል
🔗 شعبان ١٤٤٦/٢٦ه‍
https://t.me/halhayaa


ፈዋኢድ dan repost
ሐያት ኢስላማዊይ❱ አልባሳትና ኪታቦች መሸጫ!

↳ኪታቦች፣ 
↳ጅልባቦችና ኒቃቦች ፣ 
↳የሶላት፣ ሸርሸፎች ፣
↳አርማ ያላቼዉ ኩቦች፣
↳እናቀርባለን ይዘዙን።
      
በትሌግራም @Hayat_bint_Seid_Aselefly

በመስመር፦ +966532934803

☞ሳዑዲ ሁሉም ቦታ እንልካለን።
ጅዳ ፣መካ ፣መዲና ፣ ሪያድ

ለተጨማሪ ይቀላቀሉ፦
t.me/Online_Eslamawiy_Market

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.