🔴 👉 የ
ነገው ሳምንታዊ የዳዕዋ ፕሮግራማችን
በወሎ ሪል ስቴት ይሆናል !!
👉 ወንድምየ ወደ ዳዕዋ ስትመጣ ብቻህን ለምጣት አትሞክር
ወንድምህንም አይዞህ እንበረታታ እንጠንክር የወንድሞቻችንን ፊት እንይ ብለህ ይዘህ ናቶሎ ‼
👉 ለአንተም ወንድምህ መጥቶ ባዳመጠው እና በተገበረው ነገር የአጅሩ ተካፋይ መሆንህን አትዘንጋ ‼
مَنْ دَلَّ عَلَى خَيْرٍ فَلَهُ مِثْلُ أَجْرِ فَاعِلِهِ ".
👉 ወንድም አንተኮ ነጋደ ነህ ታድያ ትርፋማ ለሆነው ንግድህ ለምን ትዘናጋለህ ‼
👉 ሁሌም ቢሆን በመላኢኮች መጠበቅን ከፈለክ የመላኢኮችን ዱዓ ተስፋ ካደረክ ታድያ ለምን ይሆን ሙሃደራ ስትባል እቤትህ በወሬ የምታሳልፈው ???
عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ، عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ : " مَا اجْتَمَعَ قَوْمٌ فِي بَيْتٍ مِنْ بُيُوتِ اللَّهِ تَعَالَى، يَتْلُونَ كِتَابَ اللَّهِ وَيَتَدَارَسُونَهُ بَيْنَهُمْ إِلَّا نَزَلَتْ عَلَيْهِمُ السَّكِينَةُ، وَغَشِيَتْهُمُ الرَّحْمَةُ، وَحَفَّتْهُمُ الْمَلَائِكَةُ، وَذَكَرَهُمُ اللَّهُ فِيمَنْ عِنْدَهُ ".
ኧረ ተው ሀቢቢ ይህንን እድል ከማጣታችን በፊት እንጠቀምበት ‼
ለቀጥታ ስርጭት
-----------------------------
https://t.me/AbuNamuse
https://t.me/Abumahiasselefi