ልጃችን ኢብቲሳም ዳግም ዛሬም ድል አደረገች !!!
በኮልፊ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ አዘጋጅነት በተካሄደው ከ11 ወረዳ አሸናፊ ሁነው በመጡ ተማሪዎች መካከል በዛሬው እለት በተካሄደው የጥያቂና መልስ ውድድር ላይ ተማሪ ኢብቲሳም አብዱልበር 3ኛ ወጣች፡፡ ውድድሩ ከፍተኛ ፎክክር የነበረበት የተወዳዳሪ ተማሪዎች አቅም የታየበት እንደመሆኑ መጠን ተማሪ ኢብቲሳም ያላትን አቅም ለተወዳዳሪዎ ያሳየችበት ነበር፡፡
ለመላው የአል-ዓፊያ ት/ቤት ማህበረስብ እንኳን ደስ አላችሁ!!! አለን!!!
በኮልፊ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ አዘጋጅነት በተካሄደው ከ11 ወረዳ አሸናፊ ሁነው በመጡ ተማሪዎች መካከል በዛሬው እለት በተካሄደው የጥያቂና መልስ ውድድር ላይ ተማሪ ኢብቲሳም አብዱልበር 3ኛ ወጣች፡፡ ውድድሩ ከፍተኛ ፎክክር የነበረበት የተወዳዳሪ ተማሪዎች አቅም የታየበት እንደመሆኑ መጠን ተማሪ ኢብቲሳም ያላትን አቅም ለተወዳዳሪዎ ያሳየችበት ነበር፡፡
ለመላው የአል-ዓፊያ ት/ቤት ማህበረስብ እንኳን ደስ አላችሁ!!! አለን!!!