አቶ መሐመድ እድሪስ የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ሆነው ተሾመዋል፡፡
ከ 3 ዓመታት በላይ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣንን በዋና ዳይሬክተርነት ሲመሩ የቆዩት አቶ መሐመድ እድሪስ ከኅዳር 18/2017 ዓ/ም ጀምሮ የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ሆነው እንዲያገለግሉ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ተሾመዋል፡፡
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን አቶ መሐመድ እድሪስ ተቋሙን በመሩበት ወቅት ላበረከቱት ላቅ ያለ አስተዋጽኦ እያመሰገነ መልካም የስራ ዘመን እንዲሆንላቸው ይመኛል።
*በመገናኛ ብዙኃን እና በማስታወቂያ ይዘቶች ላይ የህግ ጥሰት፣ የሙያ ስነ-ምግባር ግድፈት፣ የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ሲመለከቱ በ9192 ነፃ የስልክ መስመር ደውለው ማሳወቅዎን አይርሱ፡፡
#ብቁ_መገናኛ_ብዙኃን_ለማህበረሰባዊ_ንቃት
#የጥላቻ_ንግግርና_ሐሰተኛ_መረጃን_በጋራ_እንከላከል
የማህበራዊ ትስስር ገፆቻችንን ይጎብኙ፦
ድረ- ገጽ
www.ema.gov.et
ፌስቡክ
https://www.facebook.com/ethiopian.media.authority/
ትዊተር
https://twitter.com/ethmediaauth?lang=en
ሊንክዲን
https://www.linkedin.com/in/ethiopian-media-authority-711169219?utm_source=share&utm_campaign=share_via&utm_content=profile&utm_medium=android_app
ዩቲዩብ
https://www.youtube.com/channel/UC43CTskC37Jr5BkcGKbMghw
ቴሌግራም
https://t.me/EthMediaAuth
ቲክቶክ
https://www.tiktok.com/@ethiopianmediaaut?_t=8qZ0zzXZlNW&_r=1
ከ 3 ዓመታት በላይ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣንን በዋና ዳይሬክተርነት ሲመሩ የቆዩት አቶ መሐመድ እድሪስ ከኅዳር 18/2017 ዓ/ም ጀምሮ የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ሆነው እንዲያገለግሉ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ተሾመዋል፡፡
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን አቶ መሐመድ እድሪስ ተቋሙን በመሩበት ወቅት ላበረከቱት ላቅ ያለ አስተዋጽኦ እያመሰገነ መልካም የስራ ዘመን እንዲሆንላቸው ይመኛል።
*በመገናኛ ብዙኃን እና በማስታወቂያ ይዘቶች ላይ የህግ ጥሰት፣ የሙያ ስነ-ምግባር ግድፈት፣ የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ሲመለከቱ በ9192 ነፃ የስልክ መስመር ደውለው ማሳወቅዎን አይርሱ፡፡
#ብቁ_መገናኛ_ብዙኃን_ለማህበረሰባዊ_ንቃት
#የጥላቻ_ንግግርና_ሐሰተኛ_መረጃን_በጋራ_እንከላከል
የማህበራዊ ትስስር ገፆቻችንን ይጎብኙ፦
ድረ- ገጽ
www.ema.gov.et
ፌስቡክ
https://www.facebook.com/ethiopian.media.authority/
ትዊተር
https://twitter.com/ethmediaauth?lang=en
ሊንክዲን
https://www.linkedin.com/in/ethiopian-media-authority-711169219?utm_source=share&utm_campaign=share_via&utm_content=profile&utm_medium=android_app
ዩቲዩብ
https://www.youtube.com/channel/UC43CTskC37Jr5BkcGKbMghw
ቴሌግራም
https://t.me/EthMediaAuth
ቲክቶክ
https://www.tiktok.com/@ethiopianmediaaut?_t=8qZ0zzXZlNW&_r=1