Postlar filtri


በኮሪደር ልማት የተሳተፉ ከ400 በላይ ኮንትራክተሮች መንግስት ክፍያ ሊፈፅምላቸው እንዳልቻለ ተናገሩ

(መሠረት ሚድያ)- በኮሪደር ልማት ምክንያት እንደ ካዛንችስ ካሉ ቦታዎች ለተነሱ ሰዎች በፍጥነት የተዘጋጁ የጋራ መኖርያ ቤቶችን ያዘጋጁ ከ400 በላይ ኮንትራክተሮች ክፍያቸውን መንግስት እንደያዘባቸው ገልፀው ከፍተኛ ችግር ውስጥ እንዳሉ ተናገሩ።

ኮንትራክተሮቹ ለመሠረት ሚድያ በሰጡት መረጃ መሰረት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ኮንትራክተሮቹ በግዴታ ከ3 ሺህ በላይ ቤቶችን ለኮሪደር ተነሺዎች እንዲገነቡ ካደረገ በኋላ ክፍያ መፈፀም አልቻለም።

"በጥቃቅን እና አነስተኛ የተደራጀን እኛ ኮንትራክተሮች ከ3 ሺህ በላይ የ40/60 የጋራ መኖርያዎች ውስጥ ያሉ ለንግድ ተብለው የተሰሩ ክፍሎችን ወደ መኖርያነት ቀይረን ገንብተን ብንጨርስም መንግስት ክፍያችንን ከልክሎናል" የሚሉት ኮንትራክተሮቹ አብዛኞቹ በብድር ወስደው ስራውን ቢሰሩም አሁን ትርፉ ቀርቶ ብድራቸውን ለመክፈል ተቸግረው እንዳሉ አብራርተዋል፣ አንዳንዶቹ ብድሩን ለመክፈል የግል ንብረታቸውን ለመሸጥ እየተገደዱ እንደሆነ ተናግረዋል። 

እነዚህ ለተነሺዎች በኮንትራክተሮቹ የተዘጋጁ  ቤቶች በአያት፣ አራብሳ፣ ቡልቡላ እና አስኮ እንደሚገኙ ለማወቅ ተችሏል።

"ቤቶች ልማት እና ፋይናንስ ቢሮዎችን ስንጠይቃቸው ምላሻቸው ገንዘብ የለንም ነው፣ ታድያ ገንዘብ ከሌላቸው ለምን እኛን አሰሩን?" የሚል ጥያቄ የሚያነሱት እነዚህ አነስተኛ እና ጥቃቅን ኮንትራክተሮች አንዳንዶቹ ቤተሰባቸው ጭምር ችግር ላይ እንደወደቀ ተናግረዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ከኮንትራክተሮቹ ጋር መረጃ ይለዋወጥበት የነበረ የቴሌግራም ግሩፕን ስራው ካለቀ በኋላ ሰው መረጃ እንዳይቀያየርበት መቆለፉን ለማየት ችለናል።

የቤቶች ልማት ኮንትራክተሮቹን ወደ ስራ ሲያስገባ ምንም አይነት ቅድመ ክፍያ እንዳይጠይቁ አስፈርሞ እንደነበር መሠረት ሚድያ የተመለከተው አንድ ሰነድ ያሳያል።

"ወደን ሳይሆን በግዴታ ነው ካለ ቅድመ ክፍያ ተስማምተን የገባነው፣ እንደዛ ካልተስማማን ወደፊት ምንም ስራ ከተማ ውስጥ መስራት አትችሉም ተብለን ማስፈራርያ ተሰጥቶን ነበር" ያሉት ግለሰቦቹ አሁን ላይ ለሁሉም ስራ ሳይከፈል የተከማቸው ገንዘብ 4.4 ቢልዮን ብር ገደማ እንደሆነ ጠቁመዋል።

መሠረት ሚድያ በዚህ ዙርያ ባደረገው ተጨማሪ ከ3 ሚልዮን ብር እስከ 42 ሚልዮን ብር የተያዘባቸው ኮንትራክተሮች እንዳሉ የተረዳ ሲሆን ከነዚህ ኮንትራክተሮች ውጪም በኮሪደር ልማት ዙርያ የመንገድ ግንባታ የተሳተፉ አቅማቸው ከፍ ያለ ኮንትራክተሮችም ክፍያ ተከልክለው እንደሚገኙ ለማወቅ ተችሏል።


ዶናልድ ትራምፕ የአፍሪካ መሪዎች ሰው መሆናቸውን እጠራጠራለሁ አሉ‼️


👉🏿 ከ50 ዓመታት የአህጉሪቷ የነጻነት ጉዞ በኋላ፣ ለህዝባችው አስፈላጊውን መሠረተ ልማት ካላሟላችው ሰው ነን ብላችው ታስባላችው?


👉🏿በወርቅ፣ በአልማዝ፣ በነዳጅ፣ በዩራኒየም፣ በብረት፣ በማዕድን፣ በብር፣ በማግኒዥየም፣ በነሐስ፣ በጋዝ የተፈጥሮ ሃብቶቻችው ላይ ተቀምጣችው፣ ህዝባችው በረሃብ፣ በትምህርት አለመዳረስ፣ በጤና አገልግሎት እጦት፣ ቢሞት፣ ሰው ነን ብላችው ታምናላችው?

👉🏿በስልጣን ላይ ቆይታችው፣የራሳችሁን  ዜጎች ለመግደል ከውጭ የጦር መሣሪያዎችን ስታስገቡ፣ ሰው ነን ብላችው ታስባላችው?

👉🏿የገዛ ዜጎቻችሁን እንደውሻ ስታንገላቱና ስትገድሉ፣ ማን ዜጎቻችሁን እንዲያከብር  ትጠብቃላችው?

👉🏿በራሳችው  አገር ላይ ቀማኛና ሌባ በመሆናችው ፣ የሃገራችሁን  ሀብቶች ሁሉ በመስረቅ፣ አብዛኞቹ ዜጋዎቻችው በስደትና በድህነት ውስጥ እንዲያልፉ ስታረጉ፣ የሰው ልጆ ነን ብላችው ታስባላችው?
ትራምፕ ይሄን የተናገሩት ሰሞኑን በዋሽንግተን ዋይት ሀውስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ መሆኑን ተመልክተናል።


የአዲስአበባ ማህበራዊ ንቅናቄ(አማን) እና አራዳ  ተዋሀዱ!

ሁለቱ  አዲስአበባ ላይ ሲንቀሳቀሱ የነበሩት አደረጃጀቶች ተዋህደዋል። ሁለቱ አደረጃጀቶች ለየብቻ እንዲሁም በጥምረት ላለፈዉ አንድ አመት ገደማ በከተማችን በአዲስአበባ ላይ የተለያዩ ስራዎችን ሲሰሩ ቆይተዋል። እንደማሳያ በተለያዩ የከተማዋ ጎዳናዎች ላይ የተቃውሞ በራሪ ወረቀቶችን መበተን, ባነሮችን በተለያዩ ቦታዎች ላይ በመስቀል እንዲሁም፤ የገዥዉ ብልፅግና ቢሮዎች ላይ የማስጠንቀቂያ ፍንዳታዎችን በመፈፀም ያለፈዉን አንድ አመት ገደማ አሳልፈዋል።

ሆኖም ግን የአላማም ሆነ የግብ ልዩነት ባለመኖሩ እንዲሁም አዲስአበባ ላይ ያሉ የተበጣጠሱ ትግሎን ወደ አንድ አምጥቶ ጠንካራ የማህበራዊ ንቅናቄ  ድርጅት መመስረት እንዳለበት በመታመኑ በሁለቱ ንቅናቄዎች በተደረጉ ሰፋ ያሉ ውይይቶች ወደ አንድ "አማንአራዳ" የተባለ የማህበራዊ ንቅናቄ  ድርጅትነት እንዲመጡ ተደርጓል።

ሁለቱ ንቅናቄዎች ከተዋሀዱበት ጊዜ አንስቶ ጠንካራ ድርጅታዊ መዋቅርን ከመመስረት ጀምሮ በተለያዩ የአዲስአበባ ሰፈሮች  መዋቅሮችን በመዘርጋት, ግብ እና አላማችውን በማጥራት የማህበራዊ ንቅናቄ እቅዶችን እንዲሁም የትግል ማንፌስቶን ከማውጣት ጎን ለጎንም የተለያዩ ስልጠናዎችን  በመዉሰድ ድርጅታዊ ስራዎችን ሲሰሩ ቆይተዋል።

በመሆኑም ለመላዉ የአዲስአበባ ህዝብ እና አገዛዙን መታገል የሚፈልጉ ማንኛዉም ኢትዮጵያዊ ከአማንአራዳ ጋር በአጋርነት እንትቆሙ የትግል ጥሪ እናስተላልፍለን።
አማንአራዳ ማህበራዊ ንቅናቄ
ጥር/2017


በአርትስ ቴሌቪዥን የጦቢያ ግጥም በጃዝ ፕሮግራም አዘጋጅነት የምናውቃት  ምስራቅ ተረፈ "ለጥያቄ ትፈለጊያለሽ? በሚል በፖሊስ የተወሰደች ሲሆን ፖሊስ የ7 ቀናት የምርመራ ጊዜ መጠየቁ ተሰማ‼️

ፖሊስ፣ ምሥራቅን አዲስ አበባ፣ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ ችሎት እንዳቀረባት፣ ፍርድ ቤቱም ፖሊስ ያቀረበውን ጥያቄ በመቀበል፣ "ምርመራውን አጠናቆ እንዲያቀርባት" በሚል ለጥር 30 ቀን 2017 ዓ.ም ቀጠሮ መስጠቱን ተከትሎ፣ ምሥራቅ አሁን በአዲስ አበባ ፖሊስ እስር ላይ እንደምትገኝ ወዳጆቿ ገልጸዋል።
=====================


የቤት ፈረሣ ዜና
==============

ነገ ማለትም በ 20/05/17 ካዛንችስ አጎዛ ገበያ አካባቢ ቀበሌ 33  ያሉ ነዋሪዎች በሙሉ አስቸኳይ ስብሰባ እንደተጠሩ ከውስጥ ምንጮቻችን ለማወቅ ችለናል።

ምን እስከምንሆን ነው የምንጠብቀው??


ሀሣብ ስጡበት


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
እውነታው ይህ ነው!!


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
ምን ትላላችሁ ??


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
አስቸኳይ መረጃ ለፋኖ ይድረስ።


ታህሳስ 07 ቀን 2017 ዓ.ም
ከአማራ ፋኖ በጎጃም የተላለፈ መመሪያ
__
ከሕዳ
ር 30 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ላልተወሰነ ግዜ ከአምቡላንሶች በስተቀር መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ሆነው እንዲቆዩ እንዲሁም ከጤና ተቋማት ውጭ ማህበራዊ አገልግሎት ተቋማት እንዲዘጉ መመሪያ መሰጠቱ ይታወቃል።

ዛሬን ጨምሮ ላለፉት 8 ቀናት የተሰጠው ትእዛዝ ያለ መሸራረፍ ተተግብሯል። በእነዚህ ግዜያት ውስጥ በሲቪሊያን ላይ ሊደርስ የሚችል ጉዳትን መቀነስ ከመቻሉም በበርካታ አካባቢወች አስደናቂ ኦፕሬሽኖችን በማከናወን የቡድን እና የነፍስ ወከፍ መሳሪያወችን እንዲሁም ተሽከርካሪወችን ከጠላት ማርከናል። የጠላትን ወታደራዊ እቅዶችም ማዛባት ተችሏል።

ይሁን እንጅ የተላለፈው መመሪያ ተፈፃሚነት ከዚህ በላይ መቀጠሉ በህዝብ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ላይ የሚያደርሰውን ጫና በማገናዘብ #ከነገ #ማክሰኞ #ታህሳስ 08 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ እና የተቋማት ክልከላ እና ገደቡ የተነሳ መሆኑን እናስታውቃለን::

አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ!

የአማራ ፋኖ በጎጃም!

ታሕሳስ 07/04/2017 ዓ.ም
 


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
አብይ አሕመድ እና በሽር አል አሣድ

ክፍል 3 የመጨረሻው


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
አብይ አህመድ እና በሽር አል አመድ

ክፍል 2


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
አብይ አሕመድ እና በሽር አል አሣድ
ክፍል 1


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
የአርበኛ ዘመነ ካሴ መልእክት!!


ዘመድኩን በቀለ👆


እኔየምለው…

"…በዚህ በ21ኛው ክፍለ ዘመን አንድን ሥርዓት በክላሽ መጣል አይቻልም" በማለት እሱ ብቻ አውርቶ፣ አስጨብጭቦ በሚወርድበት ሸንጎው ሲደሰኩር የነበረውን የአቢይ አሕመድን ዲስኩር ደጋግመው ሲያሰሙን የነበሩት እና አደንቁሬ የኢትዮጵያ ጎምቱ ሚዲያዎች የባሽር አላሳድ መንግሥት በአንድ ሳምንት ትጥቅ አከርካሪው ተመትቶ መገርሰሱን አልሰሙም እንዴ?

"…ምነ አቢይ አሕመድ ሲጨንቀው፣ ሲጠበው ወደ እነ ኢዩ ጩፋ፣ ወደ እነ እስራኤል ዳንሳ፣ ወደ እነ ዮናታን አክሊሉ፣ ወደ እነ ይዲዲያ ነው ኤዲዲያ ሀገር ወደ ደቡብ ሄዶ ሀገር ሰላም እንደሆነች ለማስመሰል ራሱን በራሱ የሚያረካበትን የደቡብ የዐርባ ምንጭ ጉዞው ላይ ብቻ አተኮሩ? አንድ መስመር ዜና ማንን ገደለ? 😂

"…የበሸር አላሳድ ወታደሮች ዩኒፎርማቸውን ቀይረው፣ መሳሪያቸውን ጥለው ወደ ኢራቅ ሲሰደዱ ቪድዮውን አላዩትም፣ ወይም አልደረሳቸውም? ቤተ መንግሥቱ ሲወረር፣ ማንኪያና ሹካ ሳይቀር ሲዘረፍ አላዩምን?

"…ለማንኛውም እነርሱ ካላሳዩአችሁ እኔ ዘመዴ ሶሪያን በተመለከተ ዛሬ ማታ ተአምር ነው የማሳያችሁ። ኢትዮጵያን ለማፍረስ እንቅልፍ አጥታ ወያኔንና ሻአቢያን ስታሰለጥን የነበረችው ሶሪያም ኢትዮጵያ ሳትፈርስ ልክ ኢራቅ፣ ሊቢያ፣ ዮርዳኖስ፣ የመን፣ ሶማሊያ፣ ሱዳንና እና ፍልስጤም ዓይናችን እያየ፣ ጆሮአችን እየሰማ እሷም ፈረሰች። አቤት የፈጣሪ ሥራ።

"…የኢትዮጵያም አምባገነን የብልፅግናው አቢይ አሕመድም ጉዳይ እንዲሁ ነው። አርባ ምንጭ በመደበቅ፣ ኦነግ ሸኔን ጠብቀኝ ብሎ ወደ ሸገር በመሰብሰብ፣ ሕፃናትና የአእምሮ ህሙማንን ጭምር ለጦርነት በማፈስ አገዛዙን ማጽናት አይቻልም። የሆነ ቀን የሆነ ቦታ መከላከያው አከርካሪው ሲሠበር ወይም መከላከያው ነቅቶ ከሕዝብ ጋር ሲቆም ሁሉም ነገር ያበቃለታል።

• እነ ፋና፣ ኢቢሲ፣ ዋልታ ተንፒሱ እንጂ…?


በአዲስ አበባ የሚሰማው ተኩስ ምንድን ነው?

- በተኩሱ አንድ ሴት መገናኛ አካባቢ ተመትታ ህይወቷ አልፏል

(መሠረት ሚድያ)- ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ እንደ ገርጂ፣ ጃክሮድ፣ ሾላ፣ 6 ኪሎ፣ መነን፣ ጎሮ ወዘተ ያሉ አካባቢዎች ከፍተኛ ድምፅ ያለው ተኩስ ሲሰማ ነበር።

በርካታ ነዋሪዎች በድምፁ ተደናግጠዋል፣ መረጃ የሰጠ የመንግስት አካልም የለም።

መሠረት ሚድያ በዚህ ዙርያ ባደረገው ማጣራት ተኩሱ ከሰሞኑ ከመንግስት ጋር እርቅ ፈፀሙ በተባሉት የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት አባላት የተተኮሰ ነው።

መገናኛ አካባቢ አንዲት ሴት በተኩሱ ምክንያት በጥይት ተመትታ ህይወቷ ማለፉም ታውቋል።

ታጣቂዎቹ የኦነግን ባንዲራ በመያዝ ከሸገር ከተማ በመነሳት ወደ አዲስ አበባ ሲገቡ ወደ ሰማይ እየተኮሱ እንደገቡ የደረሰን መረጃ ያሳያል።

"ታጣቂዎቹ በቅጥቅጥ አና በሃይሉክስ መኪና ተጭነው ሾላ ፖሊስ ጣቢያ አካባቢ ሲደርሱ ወደ ሰማይ ተኩስ አየተኮሱ እየተጓዙ ነበር" ያለን አንድ የአይን ምስክር በሁኔታው በርካቶች እንደተደናገጡ ገልጿል።

ህዝብ በሚንቀሳቀስበት ጎዳና ላይ ድርጊቱ መፈፀሙ እንዳሳዘናቸው የገለፁት ነዋሪዎች ህዝብን በዚህ ሁኔታ፣ በተለይ ቀድሞ ባልተገለፀበት ሁኔታ ማሸበር አግባብ እንዳልሆነ ተናግረዋል።

መሠረት ሚድያ ሾላ ፖሊሲ ጣቢያ ከሚገኙ አንድ የፖሊስ አባል ድርጊቱን ያረጋገጠ ሲሆን አንዳንዶች ከተኮሱ ቦታ በድንጋጤ ሲሸሹ ይታይ እንደነበር ገልፀዋል።

ፎቶ: ፋይል

መረጃን ከመሠረት!


በጥብቅ ዲሲፕሊን የሚተገበር መመሪያ!
አልሰማንም እንዳትሉ ተብላችኋል!!

ከሰኞ ህዳር 30/2017 ዓ.ም ጀምሮ ማንኛውም አይነት የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ እቀባ ተደርጓል፤ አልሰማሁም አያድንም። ጥሪ ሳይሆን ወታደራዊ መመሪያ ነው።

ይህንን መመሪያ የጣሰ እንቅስቃሴ የማደናገሪያና ለጠላት ኃይል ሽፋን የመስጠት እንቅስቃሴ ተደርጎ ስለሚታሰብ በእራስ ላይ ውድመትን ያስከትላል።

የእንቅስቃሴ እቀባውን ተከትሎ ህዝባችንም ከመሪዎቻችን የሚተላለፍለትን መመሪያዎች ከወዲሁ በንቃት ይጠባበቅ።


ወቅታዊ መግለጫ

የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለ ጦር ነበልባል ብርጌድ በሚንቀሳቀስባቸው የምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ካሉት 31 ቀበሌዎች ውስጥ 28ቱን ፋኖ የተቆጣጠረ ሲሆን ባለው የአፓርታይድ የአብይ አህመድ መንግስት 3 የከተማ ቀበሌዎችን ነው ከሞላ ጎደል የተቆጣጠራቸው ስለሆነም ከሚቆጣጠራቸው ከነዚህ ቀበሌዎች ውስጥ ያሉትን የአማራ ወጣቶች አዝመራ በመሰብሰብ ላይ ከሚወቁበት አውድማ ላይ ጭምር በማፈስ እስትንፋሴን ያስቀጥሉልኛል ብሎ ላሰበው የመጨረሻ ጦርነት ለመዘጋጀት ወረዳው ላይ የአስር ቀን ስልጠና በማሠልጠን ላይ ይገኛል።

ስለሆነም መላው የወረዳው ህዝብም ሆነ የታፈሡ ሠዎች ማወቅ ያለባቸው ነገር ያፈሳቸውን ሰዎች ፦
የሸዋውን ወደ ጎንደር ፣ የጎንደሩን ወደ ሸዋ ፣ የወሎውን ወደ ጎጃም ፣ የጎጃሙን ወደ ወሎ በማዞር ወይም በማቀያየር እቅዱን እንዲያስፈፅሙለት እየሠራ እንደሚገኝ እና ስልጣነ መንበሩን በድሃ ልጅ ደም ማራዘም ሳይታለም የተፈታ መሆኑን ህዝቡ ጠንቅቆ እንዲያውቀው ስንል የጥንቃቄ መልዕክታችንን እያስተላለፍን ፦
 አሁን ህዝቡ እራሱን ከአፈሳ ለመከላከል የጀመረውን ግብግብ አጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል።


የብልፅግናው አገዛዝ በማህበረሰቡ ላይ ከምንጣፍ ጎታቹ የአብይ ሠራዊትና ከጋሻ ጃግሬዎቹ ጋር በገጀራ ፥ በዱላ ፥በመጥረቢያና በቢላዋ እራሱን እየተከላከለ ሁሉም በሚባል ደረጃ ማህበረሰቡ ቤትና ንብረቱን ትቶ በዱርና በጫካ መኖሪያውን አድርጓል ።

በመሆኑም እርስ በእርስ ከሚያጋድለን አረመኔአዊ አባገነን መንግስት መንጋጋ ለመላቀቅ ሰልጣኙ ከወረዳችን እንዳይወጣ መላው ማህበረሰባችን መንገድ በመዝጋት እና አመፅ በማንሳት ሠራዊቱን በመበተን ወደ ነበልባል ብርጌድ እንድትቀላቀሉ እና የአብይ አህመድን አባገነናዊ መንግስትን በአፋጣኝ ወደ ግብዓተ መሬቱ እንድናስገባ ስንል ጥሪአችንን እናቀርባለን።

  -ነፃነታችንን በክንዳችን
  -ድል ለአማራ ፋኖ
  -ላንጨርሰው አልጀመርነውም

ከነበልባል ብርጌድ ሚድያና ኮሚኒኬሽን
  ፋኖ መምህር አጥናፉ አባተ


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
የኦርቶዶክሳውያን የእርድ ዜና…!

"…በምስራቅ አርሲ ሽርካ ወረዳ ኦርቶዶክሳውያንን የማረድ አረመኔያዊው ተግባር ተጠናክሮ ቀጥሏል። በዚህ ወረዳ ለመታረድ መስፈርቱ  ብሔር ሳይሆን ሃይማኖት እንደሆነ ነው የሚነገረው። ለምሳሌ ኅዳር 13 /2016 ዓም ከታረዱት 28 ኦርቶዶክሳውያን መካከል በሴሮ፣ ጥር 10 /2016 ዓም በጪሳ ተ/ሃይማኖት ጥምቀተ ባሕር ላይ የታረዱት በሙሉ የኦሮሞ ኦርቶዶክሳውያን ናችው።

"…ላለመታረድ ኦርቶዶክስ ሆነህ ኦሮሞ ብትሆንም የሚሰማህ የለም። ትታረዳታለህ። መታረድ ብቻ ሳይሆን ከመታረድ የተረፈው ርስቱን እና ሀብት ንብረቱን ለእስላሞቹ ጥሎ እንዲሰደድ ይፈረድበታል። በዚህ ወረዳ ብቻ አምና በመቶዎች የሚቆጠቆጠሩ ኦርቶዶክሳውያን ታርደዋል፣ ብዙዎች ርስት ጉልታችውን ጥለው ተሰደዋል። ሌላው ቀርቶ በዚህ በያዝነው ሕዳር ወር ብቻ 24 ኦርቶክሳውያን ታርደዋል።

"…በዚህ ወረዳ ያለው ካቢኔ በሙሉ እስላም ስለሆነ እስላሙ በሙሉ እንዲታጠቅ ተደርጓል። አስቀድመው የግል የመሣሪያ ፈቃድ ያላቸውንም ሆነ በጸጥታ መዋቅር ውስጥ የሚሠሩትን ኦርቶዶክሳውያን ትጥቅ አስፈትተዋቸው ነው ሳይዉሉ ሳያድሩ መጥተው ማረድ የሚጀምሩት። መከላከያ ተብዬዎቹ የተወሰነ ፍተሻ አድርገው ከእያንዳንዱ ሙስሊም ቤት አራት አራት ክላሽ ነው የተገኘው። የሚያስታጥቁት ደግሞ የወዳው ባለሥልጣናት ናችው።

"…አሁን ከህዳር 11 ጀምሮ እስከ ትናንት ሌሊት ድረስ 11 ኦርቶዶክሳውያን የታረዱ ሲሆን የ9ኙ ስም ዝርዝር ደርሶኛል።

① አቶ ዘዉዴ ረዳ (33)ባል
② ወ/ሮ አታለሉ ንጋቱ(27)ሚስት
③ ለዝና ለገሠ (58)አባት
④ ብዙነሽ ለዝና (27)ልጅ
⑤ በላይነህ ጥላሁን (65)
⑥ ተሾመ ስዩም (32)
⑦ ዘላለም ተክለእሸት (30)
⑧ ኃይሌ ወርቅነህ (20)
⑨ አስቻለው ደለለኝ (19)

"…ይሄ ምልክት ነው። ሩዋንዳው ከፊት ነው።

20k 0 0 14 114

#በአዲስ አበባ የቦንብ ጥቃት ደረሰ‼

✍️ትላንትና ምሽት በአዲስ አበባ በሁለት አካባቢዎች የቦንብ ጥቃት መድረሱን የመረጃ የምንጮች  ገልፀዋል።

✍️በከተማው አያት አርባ ዘጠኝ እና ሰሚት በሚባሉ አካባቢዎች በድረሱ የቦንብ ጥቃቶች  በፖሊስ አባላት እና በተሽከርካሪዎች ላይ የህይወት እና የንብረት ጉዳት መድረሱ ተስምቷል።

✍️የመጀመሪያው ጥቃት  የደረሰው   አያት አርባ ዘጠኝ አካባቢ በተለምዶ  ውሃ ታንከር በሚባለው አካባቢ ሲሆን  3 የፖሊስ  አባላት መሞታቸዉ ነው የተገለፀው ።

✍️ሁለተኛው ደግሞ ሰሚት ፔፒሲ አካባቢ ሲቪል ለባሺ ደህንነት አባላት ላይ በደረሰው የቦንብ ጥቃት ሲጠቀሙባት የነበረዉ መኪና በእሳት መቃጠሉ ሲነገር አባላቱ ላይ ጉዳት አድርሰው ከአካባቢዉ ማምለጣቸውን ከምንጮቾ አረጋግጠናል።

ህዳር 20/2017 ዓ.ም



ህዝብ ያሸንፋል💪💪💪
 

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.