Ethio University News®


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: Ta’lim


📧Exit Exam Book
📑Entrance Exam sheet
📚Model Exam
📚Freshman course
📚Remedial Course
📑University's Freshman Exams
📑blue print for exit exam
🗃️All Text book and Teacher guide from G1-12th
For any promotion and questions
👉 @NejibMohe
👉 @M_a_m_u_s_h

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Statistika
Postlar filtri


♨️ እንኳን ደስ አላችሁ ለመላው ስራ ፈላጊ ኢትዮጲያዊያን!
  -----------------------------------
✅ Make Money Online In Ethiopia 2025 🇪🇹 ✅

           በቀን 3000 ብር የሚከፍል ዌብሳይት

15,000- በላይ ክፍት ቦታዎች በ0 አመት  እና በልምድ

🔺የትምህርት አይነት: በተለያዩ ዲፓርትመንቶች
🔺የስራ ልምድ: በ 0 ዓመትና በልምድ
🔺 የቅጥር ሁኔታ: በቋሚ ቅጥር
🔺 ብዛት: 15,000+ በላይ
🔺ደሞዝ:  በቀን 3000 ብር
 
🛑 ፈጥነው ታች ባለው ሊንክ  ስራውን ይጀምሩ

⁉️ ማሳሰቢያ:- VPN ወይም Psiphon ይክፈቱና

      👇👇👇👇Apply Now👇👇👇👇👇
                        👇👇👇👇
https://reportervacancy.com/make-money-online/

--------Follow Our Website--------
                     👇👇👇👇👇👇
         https://reportervacancy.com


ERMP 2024 List of Matched Candidates (1).pdf
947.6Kb
ERMP 2024 Max_Min Matching Results (1).pdf
486.1Kb
#MoH


የጤና ሚኒስቴር የ2024 የብሔራዊ የህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና (ERMP) አመልካቾች ምደባ (Matching) ለቋል።

በምደባው ላይ ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች በሚኒስቴሩ ነጻ የስልክ መስመር 952 በሥራ ሰዓት ብቻ እስከ የካቲት 21/2017 ዓ.ም ማቅረብ እንደሚችሉ ተገልጿል።

" የተቋም/የፕሮግራም/የስፖንሰር ለውጥ አድርጉልኝ ጥያቄ እንደ ቅሬታዎች የማይወሰዱ በመሆናቸው ተቀባይነት የላቸውም " ብሏል።

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


We’re back for the 3rd year of EdTech Mondays Ethiopia! Join us on Monday, 24th February 2025, at 8:10 PM EAT on Fana FM 98.1 as we explore The Role of AI in Upskilling Teachers and Enhancing EdTech Adoption.

Featuring panelists Tewelde Zemichael (EdTech and Fintech Researcher, CEO and Founder of Geez Education and Training PLC), Milkias Tesfaye (EdTech Program Lead at Edify Ethiopia), and Elias Gudeta (ICT Specialist and Assistance Manager at Destiny), moderated by Rediet Meshesha (Host of Cybergna), this edition.

Don’t miss this critical conversation on advancing education in Ethiopia!


🔴 ሰበር ዜና ዛሬ ትምህርት ሚኒሰትር ያወጣው አዲስ ያልተጠበቀ መግለጫ   ‼️

ሙሉ መግለጫውን ለማንበብ ከስር open ሚለውን ይጫኑ 👇👇




Update

አዲሱ ፖስፖርት ዛሬ ይፋ ሆኗል።

ከቀናት በፊት በተገለፀው መሠረት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አዲስ ዘርጋሁት ባለው የኢ-ፓስፖርት ሲስተም አዲሱን ፓስፖርት ይፋ አድርጓል።

ፓስፖርቱ  በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የሚስጥራዊ ህትመትና ቴክኖሎጂ ልምድ አለው ከተባለው የጃፓኑ ቶፓን ሴኩሪቲ ኢትዮጵያ አ.ማ አማካይነት ዘመኑ በደረሰበት የሚስጥራዊ ህትመት የታተመ ነው ተብሏል።

አዲሱ ፖስፖርት ዛሬ የካቲ 14 ቀን 2017 ዓ.ም በሳይንስ ሙዚየም ይፋ ተደርጓል፡፡

@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education


♨️የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ Jobs 2025 ✅
---—----------------------------     
✅ በ0 አመት  እና በልምድ

✅  የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተለያዩ የስራ ዘርፎች ብቁ ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፣ ስለሆነም ፍላጎት ያላችሁ ከዚህ በታች ያለዉን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ብዛት: ከ20,000 በላይ
ደሞዝ ማራኪ

                How To Apply
                     👇👇👇

🟥 ፈጥነው ታች ባለው ሊንክ ይመዝገቡ

⁉️ ማሳሰቢያ:- VPN ወይም Psiphon መጠቀም ይኖርባችሗል

👇👇👇👇👇Apply Now👇👇👇👇👇👇
                        👇👇👇👇         
https://reportervacancy.com/national-election-board-of-ethiopia-jobs-2024/

--------Follow Our Website--------
                     👇👇👇👇👇👇
         https://reportervacancy.com

--------Join Our Telegram---------
                     👇👇👇👇👇
    https://t.me/reporter_vacancy


#MoE

" በዚህ ዓመት 150 ሺህ የሚደርሱ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናቸውን በበየነ መረብ (ኦንላይን) ይወስዳሉ " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

ባለፈው ዓመት ወደ ተግባር የገባው የኦንላይን ብሔራዊ ፈተና ዘንድሮም እንደሚቀጥል ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በዚህ ዓመት 150 ሺ የሚደርሱ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናቸውን በበየነ መረብ (ኦንላይ ) እንዲወስዱ ቅድመ ዝግጅ እየተደረገ መሆኑን አሳውቀዋል።

ይህንን ያሉት የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ የምክክር መድረክ ላይ ነው።

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


#EntranceExam #2017

የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሁሉም ተማሪዎች #በተማሩበት ሥርዓተ ትምህርት ይዘት ይዘጋጃል፡፡

የ2017 ዓ.ም ተፈታኝ ተማሪዎች ከ9ኛ - 10ኛ በነባሩ ሥርዓተ ትምህርት፣ ከ11ኛ - 12ኛ ደግሞ በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት የተማሩ ናቸው። ነገር ግን በ2015 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ በናሙናነት በተመረጡ ት/ቤቶች የስርዓተ ትምህርት የሙከራ ትግበራ ላይ የተሳተፉ ት/ቤቶች ላይ የነበሩ ተማሪዎች 10ኛ ከፍልን በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት የተማሩ ናቸው፡፡  በአማራ ክልል በ2016 የትምህርት ዘመን መፈተን ሲገባቸው በጸጥታ ችግር ምክንያት ሳይፈተኑ የቀሩና የ11ኛ ክፍልን በነባሩ ሥርዓተ ትምህርት የተማሩ ት/ቤቶች ላይ የነበሩ ተማሪዎች በ2017 ዓ.ም  የሚፈተኑ አሉ፡፡ በመሆኑም የ2017 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ከላይ የተገለጹትን ሶስቱንም ነባራዊ ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ ባስገባ እና ሁሉንም የዘመኑን ተፈታኝ ተማሪዎች በማከለ መንገድ ስታንዳርዱን፣ ደህንነቱንና ሚስጢራዊነቱን ጠብቆ በመዘጋጀት ላይ ይገኛል።

👉ስለሆነም የፈተና ዝግጅቱ፡-
  
1) ከ9ኛ ከፍል ሙሉ በሙሉ ከነባሩ ሥርዓተ ትምህርት፣

2) ከ10ኛ ክፍል በነባሩና በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ላይ ተመሳሳይ ይዘቶች፣
   
3) ከ11ኛ ከፍል በነባሩና በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ላይ ተመሳሳይ ይዘቶች፣
   
4) ከ12ኛ ከፍል ሙሉ በሙሉ ከአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት የሚዘጋጅ ይሆናል።

ከላይ የተዘረዘረው የዝግጅት ሂደት በሁሉም የትምህርት ዓይነቶች ላይ እንደተጠበቀ ሆኖ የኢኮኖሚክስ የትምህርት ዓይነት ግን በስርዓተ ትምህርቱ አዲስ የተጀመረ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በ12ኛ ክፍል ይዘት ላይ ብቻ ተመስርቶ የሚዘጋጅ ይሆናል።

በአጠቃላይ ሁሉም ተማሪዎች ከ9ኛ -12ኛ ክፍል በየተማሩበት የሥርዓተ ትምህርት ይዘት ላይ መመስረት ፈተናው እንደሚዘጋጅ አውቀው ተገቢውን ዝግጅት እንዲያደርጉ መልዕክታችንን እናስተላልፋለን።

ስለሆነም ተማሪዎች አስፈላጊውን ዝግጅት እንዲያደርጉ ወላጆች፣ መምህራንና መላው የትምህርት ማህበረሰብ ተገቢውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።

                             
[የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት]
                                          
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education


#ጥቆማ
#BongaUniversity

ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የጤና ሙያ መስኮች ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

➤ የሥራ መደብ፦ በጤና መስኮች
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 37
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ ከመጀመሪያ ዲግሪ ጀምሮ
➤ የሥራ ቦታ፦ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ

መስፈርቱን የምታሟሉ ባለሙያዎች ከዛሬ የካቲት 13/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አስር የሥራ ቀናት በዩኒቨርሲቲው የብቃትና ሰው ሃብት አስተዳደር ሥራ አስፈጻሚ ቢሮ ወይም አዲስ አበባ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ወኪል ቢሮ ሽሮሜዳ ከአሜሪካ ኤምባሲ ፊት ለፊት በመገኘት ማመልከት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡

የፈተና ጊዜ በቀጣይ ይገለጻል፡፡ (ዝርዝር የሥራ ማስታወቂያው ከላይ ተያይዟል፡፡)

ለተጨማሪ መረጃ፦
0111561725 / 0911102250

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹




አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 85 የሕክምና ዶክተሮች እና 160 የጤና ሳይንስ ተማሪዎችን ቅዳሜ የካቲት 15/2017 ዓ.ም ያስመርቃል፡፡

መቱ እና ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲዎችን ጨምሮ በርካታ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሳምንቱ መጨረሻ ተማሪዎቻቸውን ያስመርቃሉ።


👉 🇨🇦 WORK VISA CANADA 2024 💯✅
---—----------------------------      
    ♨️ አስደሳች ዜና ለመላው ኢትዮጲያውያን

✅ ከ 5000- በላይ ክፍት ቦታዎች በ0 አመት እና በልምድ

✅ Number of Positions: 5000+ positions 0 EXP and with Exp

✅ በተለያዩ የትምህርት ደረጃዎች የወጣ የስራ ማስታወቂያ

🔺የኮንትራት ሰራ ወደ ካናዳ
🔺የስራ ማስታወቂያ በ 0 ዓመትና በልምድ
🔺የስራው አይነት ኮንትራት
🔺ብዛት 5000+
🔺ደሞዝ: በስምምነት $ በዶላር
🔺አየር ትኬት በነፃ
🔺ቪዛ በነፃ

🟥 ፈጥነው ታች ባለው ሊንክ ይመዝገቡ

⁉️ማሳሰቢያ:- VPN ወይም Psiphon መጠቀም ይኖርባችሗል

👇👇👇👇👇Apply Now👇👇👇👇👇👇👇
                        👇👇👇👇         

https://reportervacancy.com/government-of-canada-jobs-2024/

---------Follow Our Website---------
                      👇👇👇👇👇👇
         https://reportervacancy.com

------------- Telegram-----------
      https://t.me/reporter_vacancy


የከፍተኛ ትምህርት የአካዳሚክ ፕሮግራሞችና ስርዓተ ትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ የተዘጋጁ የማስፈፀሚያ ሠነዶች ላይ ያተኮረ አውደ ጥናት ተካሄደ።
-------
(የካቲት 12/2017 ዓ.ም) አውደ ጥናቱ ከሴክተር መስሪያ ቤቶች፣ ከባለድርሻ አካላትና አጋር ድርጅቶች አስፈላጊውን ግብረ መልስ በመሠብሠብ ሠነዶቹን በማዳበር ወደ መሬት ለማውረድ እንዲቻል አላማ አድርጎ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።

በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ኤባ ሚጀና በአውደ ጥናቱ መክፈቻ ላይ ባስተላለፉት ቁልፍ መልዕክት የተዘጋጁት የማስፈጸሚያ ሠነዶች ተቋማት በተሠጣቸው ተልዕኮና የትኩረት መስክ ያሏቸውን የአካዳሚክ ፕሮግራሞችና የስርዓተ ትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ጠቀሜታቸው የጎላ በመሆኑ ባለድርሻ አካላት ሚናቸውን በሚገባው ልክ መወጣት እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል።

የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅት፣ የከፍተኛ ትምህርት፣ የአርቴፊሻል ኢንተሌጀንስ እና አይሲቲ ስፔሻሊስት ዶ/ር አብዱላሂ ሳሊፍ በበኩላቸው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአካዳሚክ ፕሮግራሞችንና የስርዓተ ትምህርት ጥራትን በማሳደግ አለም አቀፍ ተቀባይነትና እውቅና እንዲኖራቸው ለማስቻል አበክሮ መስራት እንደሚገባ በመግለጽ ለዚህ ግብ መሳካትም ተቋማቸው ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልጸዋል።

የማስፈጸሚያ ሠነዶቹ በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ የስራ ሀላፊዎችና ባለሙያዎች የቀረቡ ሲሆን ከሴክተር መስሪያ ቤቶች፣ ከመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ ከሙያ ማህበራትና ሌሎች ባለድሻ አካላት የተውጣጡ ባለሙያዎችና የስራ ሀላፊዎች ግብረ መልስ እንዲሠጡባቸው ተደርጓል።

@Ethiopian_Minister_Of_Education

14 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.