Ethio University News®


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: Ta’lim


📧Exit Exam Book
📑Entrance Exam sheet
📚Model Exam
📚Freshman course
📚Remedial Course
📑University's Freshman Exams
📑blue print for exit exam
🗃️All Text book and Teacher guide from G1-12th
For any promotion and questions
👉 @NejibMohe
👉 @M_a_m_u_s_h

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Statistika
Postlar filtri




📢 C++ and Applied Mathematics I for freshman students are now available on YouTube!

Explained clearly in Amharic to help you build a strong foundation. Watch now on our YouTube channel and don’t forget to subscribe for the full series and more subjects coming soon!

🔹 C++ : https://youtu.be/EJyDRBEURvA?si=hDUoHGb7pOQbdxIt
🔹 Applied Mathematics I : https://youtu.be/oJk8r3CWovA?si=hpfnQxH9OYyZBjMr

👉 YouTube: Subscribe
👉 Telegram: @tntethiopia


#Jigjiga_university
Students Todays Complaint


👩‍🚀2022 እና ከዛ በፊት የከፈታችሁት ግሩፕ ካላችሁ በ አሪፍ ዋጋ ገዛለው
NB. it must be public Group

😈ለመሸጥ በ @NejibMohe✅ ያናግሩኝ


የውጭ ሃገር የሥራ ስምሪት ሥራ ዕድል  በሥራና ክህሎት ሚኒስትር ✅

ወደ አውሮፓ (Sweden and Norway) ገበያ ለመግባት ቀደም ብሎ በተጀመረ ጥረት የዝግጅት ምዕራፍ ተጠናቆ ወደ ተግባር ተገብቷል። በመሆኑም በስምምነቱ መሰረት የተጠየቁ የሞያ ዘርፎች የሚከተሉት ናቸው።

1. ካርዲዬሎጂስት 
2. የማርኬቲንግ ባለሙያ 
3.  ኬሚካል ኢንጅነር 
4.  ባስ ድራይቨር 
5.  አርክቴክት
6.  አካውንታን
7. አውቶሞቲቭ ቴክኒሽያን ባለሙያ
8.  የላብራቶሪ ቴክኒሺያን
9.  የአይ ቲ ባለሙያ
10. የፋርማሲ ባለሙያ
11.  የሽያጭ ባለሙያ 
12. የሶፍትዌር ባለሙያ 
13. ሜዲካል ዶክተር 
14. የኮምፒተር ጥገና ባለሙያ
15. ነርስ
16. ግራፊክስ ዲዛይነር
17. የፀጉር ባለሙያ  
18. የደንበኛ አገልግሎት ባለሞያ

🟥 ፈጥነው ታች ባለው ሊንክ ይመዝገቡ

⁉️ማሳሰቢያ:- VPN ወይም Psiphon መጠቀም ይኖርባችሗል

👇👇👇👇👇Apply Now👇👇👇👇👇👇👇
                        👇👇👇👇         
https://reportervacancy.com/new-jobs-labor-and-skill-minister-of-ethiopia/

---------Follow Our Website---------
                      👇👇👇👇👇👇
         https://reportervacancy.com

----------Join Our Telegram-------
                               👇👇👇👇👇
    
https://t.me/reporter_vacancy


እንደ ሃይሌ ገብረስላሴ ያሉ ታላላቅ የቢዝነስ መስራቾች፣ ከሃሳብ ተነስተው፣ ህልማቸውን ወደ መሬት አውርደው፣ አሁን በአለም ላይ ታዋቂ የሚባሉ ሃብታም የቢዝንስ መስራቾች እና ስራ ፈጣሪዎች ሆነዋል።

እናንተስ፣ ወደ ሀብት መለወጥ የሚችል ሃሳብ አላችሁ?

እነሆ ህልምን ወደ እውነታ ለመቀየር የሚያስችል የክህሎት ስልጠና ALX Ethiopia ይዞላችሁ መቷል።  

ይህ ስልጥና ቢዝነስ መስራቾችን ማእከል ያደረገ፣ በማንኛውም ዘርፍ ለመሰማራት ያሰቡ ወይም ተሰማርተው የሚገኙ መስራቾች፣ ሃሳባቸውን ለማሳካት እና ቢዝነሳቸው አሁን ካበት ከፍ ለማድረግ የሚያስችሉ ዘዴዎች፣ መሳርያዎች እና ክህሎቶች የሚያገኙበት፣ “የቢዝነስ መስራቾች አካዳሚ” ወይም “Founders Academy“ ተብሎ የሚጠራ መድረክ ነው። 

በዚህ አካዳሚ የስድስት ሳምንት የጥልቅ ስልጠና፣ ወይም የሁለት ሳምንት ስልጠና አማራጮች አሉላችሁ።

ስልጠናው የሚሰጠው ሙሉ በሙሉ online ነው።

የምዝገባውን ሂደት ደረጃ በደረጃ ማብራሪያ ለማየት፣ እንዲሁም ምዝገባውን በተሳካ ሁንያ ለማጠናቀቅ፣ ይህንን የቴሌግራም ቻናል ተቀላቀሉ፡- https://t.me/FounderAcademyApplicationGuide
 
የቢዝነስ ጉዞዎን ከALX ጋር ይጀምሩ!!!


በአዲስ አበባ ከአራት ኪሎ እስከ ሽሮ ሜዳ ያለው አካባቢ የዩኒቨርሲቲ መንደር እንዲሆን ተወሰነ፡፡

ውሳኔው በአካባቢው ያሉትን አገልግሎቶች አካቶ የትምህርት፣ የምርምር፣ የዕውቀት እና የባህል ልህቀትን በከተማዋ ለማሳደግ የሚያስችል መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ገልጿል፡፡

የምስረታ ዕቅዱ በፕላንና ልማት ቢሮ እና በትምህርት ሚኒስቴር በጋራ ተጠንቶ የቀረበ መሆኑ ተገልጿል፡፡

በመንደሩ ወስጥ የሚገኘው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ውሳኔው ከፍ ያለ ጥቅም ያስገኝልኛል ያለ ሲሆን፤ በቀጣይ ኮሪደሩ ሲለማ ከዓለም አቀፍ የምርምር ተቋማት፣ ግዙፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች እና ከአገር ውስጥ አልሚዎች ጋር ለመስራት ምቹ ሁኔታ ይፈጠርልኛል ብሏል፡፡

@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


Why Was Your Internship Application Rejected? 🚀


Internship applications are opening soon! If you applied before and didn’t make it, let’s talk about why—and how you can fix it.

🔥 No GitHub? No AI Internship!
Your GitHub is your coding portfolio. No profile = no proof of your skills. Start building now!

🚀 An Empty GitHub is Useless
If your GitHub has no real projects, it’s like showing up with a blank resume. Add projects, write READMEs, and make your work clear.

📉 Inconsistent Project History
AI isn’t a last-minute hustle. A sudden burst of activity before applying? We notice. Build consistently.

📜 Messy Resume = Missed Opportunity
Keep it clean, structured, and focused on your technical skills. Don’t bury the good stuff!

🚩 Don’t Fake It
If you can’t explain a project, we know you didn’t really build it. Be honest about your work.

💡 Explain Your Code Like a Pro
We don’t just look at your projects—we ask why you built them, how they work, and alike .

Telegram 👉 https://t.me/icoglabs_community


እንደ ሃይሌ ገብረስላሴ ያሉ ታላላቅ የቢዝነስ መስራቾች፣ ከሃሳብ ተነስተው፣ ህልማቸውን ወደ መሬት አውርደው፣ አሁን በአለም ላይ ታዋቂ የሚባሉ ሃብታም የቢዝንስ መስራቾች እና ስራ ፈጣሪዎች ሆነዋል።

እናንተስ፣ ወደ ሀብት መለወጥ የሚችል ሃሳብ አላችሁ?

እነሆ ህልምን ወደ እውነታ ለመቀየር የሚያስችል የክህሎት ስልጠና ALX Ethiopia ይዞላችሁ መቷል።  

ይህ ስልጥና ቢዝነስ መስራቾችን ማእከል ያደረገ፣ በማንኛውም ዘርፍ ለመሰማራት ያሰቡ ወይም ተሰማርተው የሚገኙ መስራቾች፣ ሃሳባቸውን ለማሳካት እና ቢዝነሳቸው አሁን ካበት ከፍ ለማድረግ የሚያስችሉ ዘዴዎች፣ መሳርያዎች እና ክህሎቶች የሚያገኙበት፣ “የቢዝነስ መስራቾች አካዳሚ” ወይም “Founders Academy“ ተብሎ የሚጠራ መድረክ ነው። 

በዚህ አካዳሚ የስድስት ሳምንት የጥልቅ ስልጠና፣ ወይም የሁለት ሳምንት ስልጠና አማራጮች አሉላችሁ።

ስልጠናው የሚሰጠው ሙሉ በሙሉ online ነው።

የምዝገባውን ሂደት ደረጃ በደረጃ ማብራሪያ ለማየት፣ እንዲሁም ምዝገባውን በተሳካ ሁንያ ለማጠናቀቅ፣ ይህንን የቴሌግራም ቻናል ተቀላቀሉ፡- https://t.me/FounderAcademyApplicationGuide
 
የቢዝነስ ጉዞዎን ከALX ጋር ይጀምሩ!!!


🇺🇸 USA WORK VISA 2025 FOR ETHIOPIAN
---—-------------------------------
   ♨️ እንኳን ደስ አላችሁ ለስራ ፈላጊ ኢትዮጲያዊያን!

   ✅ ከ 20,000- በላይ ስራዎች በ0 አመት እና በልምድ

   ✅ በተለያዩ የትምህርት ደረጃዎች የወጣ ስራ

   🔺የኮንትራት ሰራ ወደ አሜሪካ
   🔺የስራ ማስታወቂያ በ 0 ዓመትና በልምድ
   🔺የስራው አይነት ኮንትራት
   🔺ብዛት 20,000+
   🔺ደሞዝ: በስምምነት $ በዶላር
   🔺አየር ትኬት በነፃ
   🔺ቪዛ በነፃ

   🔷🏃 ፈጥነው ታች ባለው ሊንክ ይመዝገቡ

⁉️ማሳሰቢያ:- VPN ወይም Psiphon  መጠቀም ይኖርባችሗል

👇👇👇👇👇Apply Now👇👇👇👇👇👇👇
                        👇👇👇👇         
https://reportervacancy.com/usa-jobs-for-ethiopian-2024/

----------Follow Our Website------
                            👇👇👇👇👇👇
         https://reportervacancy.com

----------Join Our Telegram-------
                               👇👇👇👇👇
     https://t.me/reporter_vacancy


🔉 እናግዛችሁ!

✔️ Assignment
✔️ Research
✔️ CV  
✔️ Website Development
✔️ Logo Design 

እንዲሰራሎት:
📍 በመጀመሪያ ቻናላችንን @tntethiopia JOIN ማድረግ!
💬 በመቀጠል @smart_ethio በዚህ Account እኛን  ማዉራት ብቻ ነው እሚጠበቅባችሁ!

TNT Ethiopia: @tntethiopia


Ethio Exit Exam and COC Exam Materials dan repost
ከBachelor’s degree ቀጥታ PhD መማር ይፈልጋሉ?

Fully Funded PhD in Singapore – No Master’s Needed!

The Singapore International Graduate Award (SINGA) ሙሉ በሙሉ በገንዘብ የደገፈው ይህ የPhD ስኮላርሺፕ ያለምንም የማመልከቻ ክፍያ እና ያለማስተርስ ማመልከት የሚያስችል ሲሆን..

Looking to study abroad after your bachelor’s degree? The Singapore International Graduate Award (SINGA) offers a fully funded PhD with no application fee and no Master’s required

ይህ ስኮላርሺፕ የሚከተሉትን ያጠቃልላል :-
• ሙሉ የትምህርት ክፍያ
• የኪስ ገንዘብ 2,700–3,200 የሲንጋፖር ገንዘብ (በወር ወደ $2,000)
• ነፃ በረራ እና መቋቋሚያ
• በሲንጋፖር ውስጥ ባሉ ከፍተኛ ዩኒቨርሲቲዎች እና ቤተ ሙከራዎች ጥናት እና ምርምር ማድረግ ይችላሉ::

What you’ll get:
• Full tuition fees covered
• Monthly stipend of S$2,700–3,200 (about $2,000/month)
• Free flight and settling-in allowance
• Study & research at top universities and labs in Singapore

የትምህርት መስኮች፡ ባዮሜዲካል ሳይንሶች፣ ምህንድስና፣ ኮምፒውተር ሳይንስ፣ ፊዚክስ፣ ኬሚስትሪ፣ ሂሳብ እና ሌሎችም።

Fields: Biomedical sciences, Engineering, Computer science, Physics, Chemistry, Math & more.

ከእናንተ በተደጋጋሚ የሚደርሱኝ ጥያቄዎች
1. ምን ያህል GPA ያስፈልጋል?
ምንም ገደብ አልተጠቀሰም ነገር ግን ጥሩ ውጤት ቢሆን ይመረጣል።
2. IELTS/TOEFL ያስፈልጋል ?
Application ላይ ኣይጠየቁም ግን ዩንቨርሲቲው ከጠየቀ ያስገባሉ
3. የማመልከቻ ክፍያ?
ለማመልከት ሙሉ በሙሉ ነፃ ነው።

FAQs:
• GPA cutoff? No strict minimum but strong academic performance is expected
• IELTS/TOEFL? Optional – only needed later if university requests it
• Application fee? None completely free to apply

የመጨረሻ የማመልከቻ ቀን፡ እሁድ, ግንቦት 24 2017/June 01, 2025

ለማመልከት ከዚ በታች ያለውን link ይጠቀሙ -
https://www.a-star.edu.sg/Scholarships/for-graduate-studies/singapore-international-graduate-award-singa

መልካም ዕድል😊

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር


#G12 Entrance Exam
በዩኒቨርሲቲዎች እየተሰጠ የሚገኘው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሰጥ ተጠየቀ፡፡

የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት "በኢትዮጵያ መልቀቂያ የብሔራዊ ፈተና ውጤት የቅርብ ጊዜ ተለዋዋጭነት ግምገማ" በሚል ርዕስ ለአንድ ዓመት የቆየ ጥናት ውጤት ይፋ አድርጓል።

ኢንስቲትዩቱ ካቀረባቸው የፖሊሲ ምክረ ሐሳቦች መካከል፣ ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ በዩኒቨርሲቲዎች እየተሰጠ የሚገኘው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ይሰጥ የሚለው ይገኝበታል፡፡

በኢንስቲትዩቱ የማኅበራዊ ልማትና አካታችነት ማዕከል ኃላፊና ከፍተኛ ተመራማሪ ደሳለኝ አንጭሶ (ዶ/ር)፥ የተማሪዎች ውጤት እንዲቀንስ ካደረጉ ቁልፍ ምክንያቶች መካከል የፈተና አሰጣጥ ስርዓቱ መቀየር በተለይ ከከተሞች ራቅ ካሉ አካባቢዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚመጡ ተማሪዎች ላይ የፈጠረው የስነ-ልቦና ችግር ተጠቃሽ መሆኑን ጠቁመዋል።

በተፈጠረው የስነ-ልቦና ችግር ምክንያት ጥሩ ውጤት ማምጣት የነበረባቸው ተማሪዎች ውጤት ሳያመጡ መቅረታቸው ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ብለዋል፡፡

"ተማሪዎች የባዮሜትሪክ መረጃዎች እንዲሞሉ በማድረግ እንዲሁም በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የደኅንነት ካሜራዎችን በመግጠም የቁጥጥር ስራ በመስራት፣ ተማሪዎች ከሚኖሩበት አካባቢ ሳይርቁ ፈተናውን እንዲፈተኑ ትምህርት ሚኒስቴር የረዥም ጊዜ ዕቅድ ይዞ እንዲሠራ" ምክረ ሐሳብ መቅረቡን ገልፀዋል።

የትምህርት ቤቶችን መሠረተ ልማት ማሻሻል እና ከታች ጀምሮ ጥራት ላይ ሊሰራ እንደሚገባ የገለፁት ኃላፊው፤ የትምህርት ቤት አመራሮች ዕውቀትን መሠረት ባደረገ ሁኔታ ሊመደቡ እንደሚገባም ምክረ ሐሳብ መቅረቡን ተናግረዋል።

በማኅበረሰቡ ዘንድ "ትምህርት ምን ያደርጋል" የሚል ዕሳቤ መቀየር ላይ አፅንኦት ሰጥቶ የለውጥ ሥራ መስራት ይገባል የሚለው በጥናቱ የተለየ ምክረ ሐሳብ መሆኑንም ጠቅሰዋል።

ጥናቱ በፀጥታ ችግር ምክንያት የአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎችን እንዳላካተተ ተገልጿል። #Reporter

@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹




#Update

ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከጅግጅጋ ተመራቂ ተማሪዎች ቅሬታ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማህበርንና የዩንቨርሲቲውን ፕሬዝዳንት አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ አጋርቷል👇

፨የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዜዳንት ምላሽ

ቲክቫህ ኢትዮጵያ ስለጉዳዩ የጠየቃቸው የዩኒቨርሲቲው ፕሬዜዳንት በሽር አብዱላሂ (ዶ/ር) በሰጡን ቃል፣ “እኔ አሁን አዲስ አበባ ነው ያለሁት። እየተከታተልሁ ነው። ጉዳዩ ፈተና በሁለተኛ ጊዜ የተቀመጡት ተማሪዎች ውጤታቸው ‘ችቲግ’ ምልክት አለው’ በመባሉ ትምህርት ሚኒስቴር ሆልድ ስላደረገ ነው።

ትምህርት ሚኒስቴር ጋር ገብተን ተነጋግረናል ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ ውጤታቸው ችግር ካለበት ይታይና የተወሰነ ልጆች ችግር ካለባቸው ተለይቶ ይለቀቅላቸው የሚል ነው የኛ ሀሳብ” የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። 

ተማሪዎቹ መውጫ ፈተና እንዳለፉና ውጤታቸውን እንዳዩ፣ ቴምፖ ለመቀበል እየተጠባበቁ ባሉበት ወቅትም ለሁለተኛ ጊዜ ተፈተኑ እንደተባሉ ነው ቅሬታ ያነሱትና ይህ አግባብ ነው ? የሚል ጥያቄ ለፕሬዜዳንቱን አቅርበናል።

“ እኛም ይሄን ሪፖርት ይዘን ትምህርት ሚኒስተር በማቅረብ ስብሰባ በመግባት ተነጋግረናል። ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር ግን ይሄን ነገር አይተን በኋላ ውሳኔ እንሰጣለን በማለት ነው የተለያየነው ” ሲሉ መልሰዋል ፕሬዜዳንቱ።

አክለውም፣ “ ግን መጨረሻ እንደገና ‘በሰኔ ይፈተኑ’ የሚል ነው ከትምህርት ሚኒስቴር የወጣው። እኛም ተቃውሞ አለን። ችግር ያለባቸው ጥቂት ተማሪዎች ሊኖሩ ይችላሉ ግን ውጤታቸው መለቀቅ አለበት የሚል ሀሳብ ነው የኛም አቋም ” ነው ያሉት።

“ ጉዳዩን ከትምርት ሚኒስተር እየተነጋገርን ነው ትምህርት ሚኒስተር ኦረዲ የወሰኑት ጉዳይ አለ። እንደ ዩኒቨርስቲው ማኔጅመትም የተማሪዎቹ ውጤት በደብ ተጣርቶ ይለቀቅቻቸው የሚል ነው የኛ ሀሳብ ” ብለዋል።


፨የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማኀበር ምላሽ

ስለጉዳዩ ምንነት የጠየቅነው ማኀበሩ በሰጠን ቃል፣ “ ' ኩረጃ 'በሚል ነው። የጅግጅጋ ብቻ ሳይሆን የሦስት ዩኒቨርሺቲዎች ነው የተያዘው። የጎንደር፣ ወለጋ፣ ጅግጅጋ። የጅግጅጋው በአጠቃላይ ነው ታጥፎ የነበረው ” ብሏል።

“ የጤና ተማሪዎችን ቴምፖ አስለቅቀናል። የሌሎቹም ሂደት ላይ ነው ያለው ” ማኀበሩ፣ “ የቅሬታ ሰሚን ምርመራ እየጠበቅን ነው። ምክንያቱም እኛም የምናነሳው ጥያቄ ስላለ ” ሲልም አክሏል።

ማኀበሩ፣ “ የኮረጁ ዩኒቨርሲቲዎች ተብለው ነው የተያዙት ” ያለ ሲሆን፣ መጀመሪያ ላይ ተማሪዎቹ ተኮራርጀው ከሆነ ለምን ቅድሚያ አልተነገራቸውም? ውጤት ካዩ በኋላ ለምን ይህ ሆነ ? ስንል ላቀረብነው ጥያቄም፣ “ የኛም የመጀመሪያ ጥያቄያችን ነው። እየተከራከርን ነው ” ብሏል።

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር


#JJU_Students_Complaint
About exitexam retake
Please share ✊✊


#JJU_Students_Complaint
About exitexam retake
Please share ✊✊




♨️ እንኳን ደስ አላችሁ ለመላው ስራ ፈላጊ ኢትዮጲያዊያን!
  -----------------------------------
✅ Make Money Online In Ethiopia 🇪🇹 ✅

           በቀን 3000 ብር የሚከፍል ዌብሳይት

15,000- በላይ ክፍት ቦታዎች በ0 አመት  እና በልምድ

🔺የትምህርት አይነት: በተለያዩ ዲፓርትመንቶች
🔺የስራ ልምድ: በ 0 ዓመትና በልምድ
🔺 የቅጥር ሁኔታ: በቋሚ ቅጥር
🔺 ብዛት: 15,000+ በላይ
🔺ደሞዝ:  በቀን 3000 ብር
 
🛑 ፈጥነው ታች ባለው ሊንክ  ስራውን ይጀምሩ

⁉️ ማሳሰቢያ:- VPN ወይም Psiphon ይክፈቱና

      👇👇👇👇Apply Now👇👇👇👇👇
                        👇👇👇👇
https://reportervacancy.com/make-money-online/

--------Follow Our Website--------
                     👇👇👇👇👇👇
         https://reportervacancy.com

----------Join Our Telegram-------
                               👇👇👇👇👇
     https://t.me/reporter_vacancy


#JJU_Students_Complaint
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ከሁለት ወር በፊት ካስመረቃቸው ተማሪዎቹ መካከል፣ 3 ሺሕ ለሚሆት እስካሁን ጊዜያዊ ሰርተፊኬት አለመስጠቱን ዋዜማ ከተመራቂ ተማሪዎቹ ሰምታለች። ዩኒቨርሲቲው ጊዜያዊ ሰርተፊኬታቸውን ካልሰጣቸው ተመራቂዎች መካከል፣ የኢኮኖሚክስ፣ አካውንቲንግ፣ ማኔጅመንትና ፋይናንስ፣ ጋዜጠኝነት፣ ሶሲዮሎጂ፣ ሳይኮሎጂ እና የልዩ ፍላጎት ተማሪዎች እንደሚገኙበት ዋዜማ ተረድታለች። ዋዜማ ያነጋገረችው አንድ ስሙ እንዲጠቀስ ያልፈለገ የኢኮኖሚክስ ተመራቂ ተማሪ፣ ዩኒቨርሲቲው ወደ 4 ሺሕ 300 ለሚጠጉ የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲና ከሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ለመጡ ተማሪዎችና ቀደም ሲል የመውጫ ፈተናውን ወድቀው በድጋሚ ለሚፈተኑ ተማሪዎች ከጥር 24 እስከ 30 ድረስ የመውጫ ፈተና መስጠቱን ተናግሯል። ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎቹ ፈተናውን ከተፈተኑ ከሁለት ሳምንት በኋላ ውጤታቸውን በበይነ መረብ አማካኝነት መልቀቁንና የምርቃት ሥነ ሥርዓታቸውም በዚያው ሰሞን መከናወኑን ገልጦ ነበር። ይሁንና ይህ ዜና እየተጠናቀረ እስካለበት እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተማሪዎች ጊዜያዊ ሰርተፊኬታቸውን መውሰድ እንዳልቻሉና የዩኒቨርሲቲውን አሥተዳደር ሲጠይቁም የሚሰጣቸው ምክንያት የተለያየ እንደሆነ ዋዜማ ያነጋገረችው ተማሪ ገልጿል። አሥተዳደሩ ለተማሪዎቹ ከሰጣቸው ምክንያቶች መካከል፣ 'ወቅቱ የረመዳን ወር ስለሆነ ነው'፤ 'ውጤታችሁን የያዘባችሁ ትምሕርት ሚንስቴር እንጂ ዩኒቨርሲቲው አይደለም' የሚሉ እንደሚገኙበት ይሄው ተማሪ ለዋዜማ አብራርቷል። ዩኒቨርስቲው በተመሳሳይ ጊዜና በአንድ ክፍል ውስጥ ጭምር ለፈተናቸው የጤና መኮንን፣ ነርሲንግ እና የሜዲካል የላቦራቶሪ ተማሪዎች ጊዜያዊ ሰርተፊኬታቸውን መስጠቱን የገለጹት ዋዜማ ያነጋገረቻቸው ተመራቂ ተማሪዎች፣ የኛ ተለይቶ የዘገየበት ምክንያት ሊገባን አልቻለም በማለት ቅሬታቸውን ገልጸዋል። በተጨማሪም፣ ከግል ዩኒቨርስቲዎች ሄደው በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ጊዜያዊ ሰርተፊኬታቸውን መቀበላቸውን ገልጸዋል። ዩኒቨርሲቲው የመውጫ ፈተናውን በሰጠ በሁለተኛው ቀን ተማሪዎቹ ግቢውን ለቀው እንዲወጡ ማድረጉን የገለጹት ተማሪዎች፣ በሺሕዎች የሚቆጠሩ ተመራቂ ተማሪዎች በጅግጅጋ ከተማ ቤት ተከራይተው ለመቀመጥ መገደዳቸውንና፣ ቀሪዎቹ ደሞ ወደ ቤተሰቦቻቸው መሄዳቸውን ተናግረዋል። ተማሪዎቹ በዚህ ወቅት የቀን ሥራና ሌሎች ጊዜያዊ ሥራዎችን በመስራት የቤት ኪራይና ለዕለት ጉርስ የሚሆናቸውን ገንዘብ ለማግኘት ጥረት እያደረጉ መሆኑንም አስረድተዋል። ከተመረቁ ሁለት ወር ሊሆናቸው የቀናት እድሜ ብቻ እንደቀራቸው የገለጹት ተመራቂ ተማሪዎቹ፣ ብዙ የሥራ ዕድሎች እያለፏቸው መሆኑንና በከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ውስጥ እያለፉ መሆኑንም አብራርተዋል። ዋዜማ በጉዳዩ ዙሪያ የዩኒቨርሲቲውን አሥተዳደር ለማነጋገር በተጋጋሚ ያደረገችው ጥረት ሊሳካ ባለመቻሉ ሃሳባቸውን ለጊዜው ማካተት አልተቻለም።

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.