Save Oromia 💪


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha


Orommumma
ጥቆማ ለመስጠት የውስጥ መስመር ሜሴጅ ለማድረግ👉 @TomFreedo

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Statistika
Postlar filtri


አባዱላ ገመዳ የኦሮሞን መሬት ጂጂጋን አሳልፎ መስጠቱን አልረሳንም አሁን ደግሞ የእንግዴዋ ልጅ OPDO ድሬ ዳዋን ለመሸጥ እያስማማ ነው።

ንቃ ኦሮሞ!?


የኦሮሞ ሀገር የሱማሌ አይሆንም።

ዲሬ ዳዋ በተፈጥሮ በጂኦግራፊ አቀማመጥ በክልል በታሪክ በህዝብ አሰፋፈር በሥም የኦሮሞ ከተማ ነች። ማስረጃዎች።

1. ከጥንት ጀምሮ ኦሮሞ ይኖርበታል
2. በኦሮሞ ሀገር ካርታ ውስጥ ይገኛል
3. የሐረርጌ ሁለተኛ ጥንታዊ ከተማ ነው
4.በኃይለ ስላሴና በደርግ ዘመን የሐረርጌ ክፍለ ሀገር ከተማ ተብሎ ይጠራል።
5. ድሬ ዳዋ ቃሉ የኦሮሞ ነው ።
6. ኦሮሞ ሀረሪ ሱማሌ አማራ ጉራጌ ይኖሩበታል ።

በእነዚህ መረጃዎች መሰረት ሱማሌ የይገባኛል ጥያቄ ለማንሳት ምንም መብት የለዉም። የእሱ ለመሆኑ አንድ ነጥብ መረጃ ማቅረብ አይችልም ። በሞቃዲሾ የለመዱት ሁከት ብጥብጥ ጦርነት መቀስቀስ ይፈልጋሉ።

በምስራቅ በምእራብ በሰሜን በደቡብ እንደ ዳቦ ተቆርሰው የተወሰዱ የኦሮሞ መሬቶች የሞተ ኦፕዴኦ ተጠያቂ ነው ።አንድም ቀን በጠላት ላይ ድንጋይ ውርውሮ ለነጻነት ታግሎ መብት አስከብሮ የኦሮሚያ ዳርድምበር አስጠብቆ የማያውቅ የሚናገር ሬሳ የኦሮሚያ መንግሥት ነው ተብሎ ይጠራል።

ከታች ከርታ እንደሚያሳየው በኦሮሞዎች ተከብባ በሀረርጌ እምብርት ላይ ትገኛለች። ሼር ለሕዝብ አሳውቁ። Via Bulto Bena


Operations in Northern Kenya (OLF-OLA Press Release)


We have received reports that Kenyan police have launched operations to root out criminal elements in Marsabit and Isiolo counties, with the OLA's name being associated with these activities. We would like to draw attention to the following key points:

1. The OLA upholds and fully respects the sovereignty and territorial integrity of Kenya. Over 95% of our Southern Command forces operate deep within southern Oromia, while fewer than 5% are stationed near the Kenyan border. Our operations in these areas are considerate of Kenya's sovereignty.

2. The OLA is steadfast in its commitment to the safety and security of the Borana and other brotherly Kenyan communities. We oppose all forms of criminal activity that disrupt their peaceful existence. Should the need arise, we are willing to cooperate with Kenyan authorities in efforts to eliminate criminal elements along our shared border.

3. We are fully aware of transnational criminal networks engaged in drug, human, and precious metal trafficking on both sides of the border. These illicit operations have been established and sustained by high-ranking members of the Ethiopian government army and intelligence services, who exploit legal banking channels to facilitate their activities. If, by any chance, any OLA member is found to be aiding, abetting, or in any way involved with these state-sponsored warlords within the ENDF and Ethiopian intelligence, we stand ready to take action in addressing the matter.

4. We urge the Kenyan police to exercise caution and not be misled by Ethiopian authorities, who seek to divert attention from their own complicity in organized crime. The Ethiopian regime, in pursuit of a cheap public relations campaign against the OLA, may attempt to fabricate narratives that deflect scrutiny from the real perpetrators-who reside within the Ethiopian regime itself. Probing for criminals where they do not exist only serves to shield those truly responsible.

5. The Ethiopian regime has a well-documented recent history of dragging neighboring countries into its internal conflicts, particularly as it struggles to fight growing resistance across the country. While we recognize that

Kenya has admirably maintained neutrality in Ethiopia's domestic affairs, we caution Kenyan authorities against being swayed by the deceptive overtures of a treasonous regime. We urge Kenya to continue its tradition of balanced and constructive engagement with all parties, fostering peace and stability in the region.




Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
አገው ክልል ነው!
---"-----"-----"----"


አማራኛ የሚባል ቋንቋ እንጂ ደማዊ ማንነት ያለው ህዝብ የለም፡ ይህንንም በተለምዶ አማራ ተብሎ ከሚታወቀው (ማህበረሰብ) ከውስጡ የወጡ ምሁራኖቻቸው በተደጋጋሚ የተናገሩት እውነታ ነው። አለን ካሉ ግን አክብሮ መቀበል ነው።

አማርኛ ቋንቋ ከበርካታ ቋንቋዎች ጋር ተዳቅሎ የተፈጠረ ሲሆን ከ75% በላይ የሚሆነው ደግሞ ኩሻዊ ነው እዚህ ጋር የቋንቋው ፈጠሪዎችን አገዉዎችን ልብ ማለት ግድ ይላል አገዉዎች ለወታደሮቻቸው መግባቢያ የሚሆን ቋንቋ ከተለያየ ደቡባዊ ቋንቋዎች አዳቅለው የፈጠሩት የወታደሮች መግባብያ ቋንቋ ነው።

አገው ክልል ነው!


Save Oromia 💪 dan repost
#አራዳ(Araada) ማለት የኦሮምኛ ቃል ነው።
~••~••~••~••~••~••~••~••~••~••~
አበራ ጀንበሬ አባገስጥ በሚለው መፅሀፉ ስለ አራዳ እንደሚከተለው ጽፈዋል።

#አራዳ የሚባለው ከ1928 ዓ.ም በፊት ከተሜውና ገጠሬው፣ስልጡኑና ባላገሩ፣ሀብታሙና ደሀው፣ኢትዮጵያዊውና ከባህር ማዶ መጤው ሁሉ በአንድ ላይ ተገናኝተው ሸቀጥን በሸቀጥ የሚለዋወጡበት ወይም ሸቀጥን በጥይት አለበለዝያም በአሞሌ ጨው ወይም በመሐልቅ፣በተሙኒ፣በአላድና በብር የሚገበያዩበት የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስትያንና የሚንሊክ ሐውልት ከሚገኙበት ወረድ ብሎ ያለው በ1957 ዓ.ም አዲሱ የማዘጋጃ ቤት ህንፃ የተሰራበትና ዙርያ ገባው ስፍራ ነበር ብለዋል።


Save Oromia 💪 dan repost
#ቢመርም_እውነታውን_ዋጡት!
~~~~~~~~~~~~~~~
ከአስራ አንዱ የፊንፊኔ(ሸገር) ክፍለ ከተማዎች የስምንቱ ስም አሁንም ነባር ቦታዎቹን በሚገልፁ አፋን ኦሮሞ ስም የያዙ ናቸው።
ሁለቱ #ልደታና_ቂርቆስ በአከባቢው ባሉ ቤተ ክርስቲያኖች ስም ከጥቂት አስርት አመታት ወዲህ የተቀየሩ ሲሆኑ አንዱን #አዲስ_ከተማ ያሉትም እንደዚሁ የቦታውን ስም ለመለወጥ በተደረገ ደባ ነው። የውስጥ ለውስጥ መንደሮቹ ወንዞቹ ጋራና ሸንተረሩ ጫካና ሜዳዎቹ ብዙዎቹ የጥንቱን ስማቸውን እንደያዙ ናቸው።
#ክፍለ_ከተማዎቿ👇
1ኛ~ጉለሌ(Gulallee)
2ኛ~ ቦሌ(Boolee)
3ኛ~ የካ(Yekkaa)
4ኛ~ ኮልፌ(Kolfee..)
5ኛ~ለሚ ኩራ(Lammii Curaa)
6ኛ~ን/ስ ላፍቶ(N/S Laaftoo)
7ኛ~አቃቂ ቃሊቲ(Aqaaqii qaallitii)
8ኛ~አራዳ(ሱስ) Araadaa
ፊንፊኔ(ሸገር) እንዲህ ያለ ገደብ ተለጥጣ የሰፋችው ባለቤቷ የሆነውን የኦሮሞ ህዝብ ገፍታና አፈናቅላ በግፍ ከማህል በማስወጣት የቦታዎቹ ስም ብቻ እንዲቀሩ በማድረግ ነው። ለዚህም ነው ለኦሮሞ ህዝብ ባለቤትነቱ በህግ ተረጋግጦ ሊያስተዳድራት ይገባል የምንለው ። እሄን እውነት የትኛውም አካል ሊክደው ወደ ኃላ ሊመልሰው ከቶም አይችልም! Horra Zoom


Save Oromia 💪 dan repost
ፊንፊኔ ባለቤት አላት!!!
****

- ፊንፊኔ የቱለማ አንዷ አካልና የጉለሌ ጎሳ እትብተ-ምድር ነች።ሌላ ስያሜዋም #ሸገር ይባላል። #ሸጋ ከሚለው የአፋን ኦሮሞ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም ሸጋ፣ጥሩ፣የሚያምር ወዘተ ማለት ነው። ሁለቱም የጉለሌ ጎሳ መኖርያ አከባቢዎችን ያጠቃልላሉ።

- ሸገር ሲባል ብዙ አከባቢዎችን ይጨምራል። ቀደም ሲል አከባቢው በሙሉ ሸገር ይባል የነበረው፤የገበያም ቦታ ስለነበረ ሸገር፤አራዳ የሚባሉ ስሞች ከጥንትም ጀምሮ እንደሚታወቁ ሽማግሌዎች ይገልፃሉ።በኋላ ግን በጠበሉና በፍልውሀ አገልግሎቷ እየታወቀች ስለሄደች ፊንፊኔ የሚለው ስም እያደገና በጣም እየታወቀ መጣ በማለት ይገልፃሉ።በሌላም በኩል ሸገር የሚለውን ስም እንደ አሮጌ የድሮ አጠራር እንደሆነ ፊንፊኔን ደግሞ እንደ አዲስ ዘመናዊ አጠራር አድርገው የሚወስዱ ሰዎች አሉ።እነዚህ አጠራሮች በኦሮሞዎች ዘንድ ለማለት እንጂ ከኦሮሞ ህዝብ ውጪ ብዙዎቹ ሰዎች ለሁለቱ ስሞች አዲስ ናቸው አያውቋቸውም።


Save Oromia 💪 dan repost
የፊንፊኔ ስምና ትርጉም

~ #ፊንፊኔ የሚለው ስም የተገኘው #ፊና እና #ፊኔ ከተባሉት ሁለት የአፋን ኦሮሞ ቋንቋ ቃላት ጥምረት ነው በመሰረቱ ፊና የሚለው ቃል ወይም ፅንሰ ሃሳብ ሰፊ ትርጉም ያለው ሲሆን ከነዚህም ውስጥ አንዳንዱ እድገትን፣መራባትን፣ሀብት ማፍራትን፣መሻሻልን፣መባዛትን፣መዋለድን፣ለምነትን፣በሰዎች መካከል ያሉ ግንኙነቶች ማደግን፣መፋፋትን፣ደህንነትን፣በአጠቃላይ የማህበረሰብ፣የኢኮኖሚ፣የፖለቲካ መዳበርን፣በጥረት መሻሻልን በዓይነት ወደ ተሻለ ደረጃ መሸጋገርን ያመለክታሉ።

በኦሮሞ ባህል ሁለት ዓይነት ፊናዎች አሉ። እነሱም፤

1.#ፊና_ዋቃ- በፈጣሪ ሕግጋት የሚመሩ ናቸው ገና በራ ይባላሉ።

2.#ፊና_ነማ - በሰዎች ሕጎች የሚመሩ ማለት ነው።

#ፊና የሚለው ቃል የመጣው ፊዱ ከሚለው አፋን ኦሮሞ ቃል ነው። ፊኔ የሚለው ቃል ትርጉሙ #ማምጣት ሲሆን ካለፉት ዘመናት ጀምሮ እያንዳንዱ ትውልድ ታሪኩን ልምዱንና እውቀቱን እየተቀባበለ ለተተኪው ትውልድ ያስተላለፈውን ኢኮኖሚያዊ፤ፖለቲካዊ ማህበረሰባዊ ቅርሶችን ሁሉ የሚያጠቃልል ነው።

- ስለሆነም ፊንፊኔ የሚለው ቃል በእያንዳንዱ ቀናት፤ሳምንት፣በእያንዳንዱ ወር፣በእያንዳንዱ ዓመት፣በእያንዳንዱ ስምንት ዓመት የገዳ ስልጣን ወቅት፣በእያንዳንዱ 40 የትውልድ ዓመታት፣የዚህ አርባ ዓመታት ዘጠኝ ግዜ መመላለስ(ሰግሊ) የመሳሰሉ እውቀቶች በሙሉ የሚያጠቃልል ነው።

ዶ/ር ገመቹ መገርሳ


LIMA FOXTROT FOXTROT dan repost
#Harargee
Godinaalee Harargee lamaanitti ergamtoonni Bilxiginnaa hawaasa hunda walga'ii baasuun "waan baay'ee uummata keenyaaf hojjennee jirra. Gara fuulduraas uummata keenyaaf waan baay'ee hojjenna" jechuun sobanii afaan dhadhaa godhatanii hawaasa gowwomsaa jiru.!!!!

Maddi: Arraata Biyyoolessa Oromiyaa
❤️💚❤️


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
የአማራ የትግል መሪ አመድኩን ነቀለ ዶክተሩን የገደለው ፋኖ መሇኑን መስክሯል።


እናት ፓርቲ(ማህበረ_ቅዱሳን) ፓርቲ ብዙ ግዜ የአንገት ቆራጭ ፋኖን አቋም ሲያራምድ የምናውቀው ቢሆንም የብልፅግና ስርዓት እያራመደ ባለው የተበላሸ አሰራር ህዝቡ ላይ ተደጋጋሚ ህገወጥና ወቅቱን ያላገናዘበ "የጣርያና ግድግዳ" ንብረት ግብር ህጉን ያልተከተለ በመሆኑ እንዲቆም የመሰረተው ክስ ተቀባይነት አቅርቦ ፍርድ ቤቱ "ተፈፃሚ መሆን የለበትም ብሏል"


ይህንን ዶክተር አንዱ የጎጃም ፋኖ አንጃ ነው የገደለው እየተባለ ነው። በቃ ፋንድያው ፋኖ ለራሱ ሰዎችም አይሆንም ማለት ነው?


የኦሮሞን ቀዬ በእሳት ማጋየት፣ ንብረት ዘረፋ እና የኢምፓየርዋ በኢኮኖሚ መላሸቅ።



https://www.youtube.com/live/5UPnHvlKcVA?si=kn_lyCpKqA2FZwRH


Over 42,000 Africans are facing deportation from USA

Somalia - 4,090

Mauritania - 3,822

Nigeria - 3,690

Ghana - 3,228

Guinea - 1,897

Cameroon - 1,736

Ethiopia - 1,713

Senegal - 1,689

Liberia - 1,563

Sierra Leone - 1,563

Egypt - 1,461

Kenya - 1,282

Cote d'Ivoire - 1,224

DR Congo - 1,068

The Gambia - 1,035

Sudan - 1,012

Eritrea - 973

Mali - 929

Congo - 795

Angola - 662

Niger - 642

Zimbabwe - 545

Morocco - 495

Burundi - 462

Togo - 427

Uganda - 393

South Africa - 379

Rwanda - 338

Cape Verde - 314

Algeria - 306

Burkina Faso - 303

Tanzania - 301

Zambia - 174

Chad - 169

Tunisia - 160

South Sudan - 136

Benin - 102

Libya - 89

Central African Republic - 82

Gabon - 60

Malawi - 56

Guinea-Bissau - 48

Djibouti - 29

Equatorial Guinea - 20

Namibia - 19

Mauritius - 15

Mozambique - 14

Botswana - 12

Lesotho - 11

Eswatini - 6

Madagascar - 5

Seychelles - 4

Comoros - 3

São Tomé and Príncipe - 1

Source: Fox News ICE's Enforcement and Removal Operations (ERO).


የእየሱስ ክርስቶስ ወንጌል በቁቤ አፋን ኦሮሞ 1880 G.C 1900 G.C እና 1925 G.C በካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የወንጌል ስርጭት ይዘጋጁ ከነበሩት የወንጌል ማስተማሪያዎች መካከል እነዚህ ናቸው ። የካቴሊካዊት ቤተክርስቲያን ወንጌል ከማስተማርና ከማስፋፋት ጎን ለጎን ለአፋን ኦሮሞ ቋንቋ እድገት የበኩሏን አስተዋጽኦ ያደረገች ሲሆን የተለያዩ ሚሽነሪዎች ደግሞ በየግላቸው የአፋን ኦሮሞ ስዋስው : ምሳሌያዊ አነጋገር : ባህል እና ታሪክ ላይ ያተኮረ ጥናት በማድረግ የተለያዩ መጽሃፎች አዘጋጅተዋል ።

በ Negash Qemant


የፋርጣው ደብተራ ሳይገባው መንኖ፣

ግራ ያጋባናል ተኳሽ ቀዳሽ ሆኖ።
" Philip


Hi there,
You are invited to public discussion forum of, የነፃነት ጮራ (Yenetsanet Chooraa)
Date & time: Januari/የካቲት 2, 2025
12.00 PM EST/08:00 PM Oromia time

የዕለቱ ርዕስ፦ የኦሮሞን ቀዬ በእሳት ማጋየት፣ ንብረት ዘረፋ እና የኢምፓየርዋ በኤኮኖሚ መላሸቅ

Links to:
X-Space:
x.com/i/spaces/1YqKD

The Zoom webinar:
us02web.zoom.us/j/84276559278?…
Passcode: 300235
Or One tap mobile :
    +15642172000,,84276559278#,,,,*300235# US
    +16465588656,,84276559278#,,,,*300235# US (New York)
Or Telephone:
    Dial(for higher quality, dial a number based on your current location):
    +1 564 217 2000 US
    +1 646 558 8656 US (New York)
    +1 646 931 3860 US
    +1 669 444 9171 US
    +1 669 900 9128 US (San Jose)
    +1 689 278 1000 US
    +1 719 359 4580 US
    +1 253 205 0468 US
    +1 253 215 8782 US (Tacoma)
    +1 301 715 8592 US (Washington DC)
    +1 305 224 1968 US
    +1 309 205 3325 US
    +1 312 626 6799 US (Chicago)
    +1 346 248 7799 US (Houston)
    +1 360 209 5623 US
    +1 386 347 5053 US
    +1 507 473 4847 US


Press Release: The urgent need to address systemic violence and human rights abuses occurring in Oromia.


Oromia Region vs Somalia Theaq
.....

ኦሮሚያ ሀገር ነው!!!

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.