Postlar filtri


አሁኑኑ ሞክሩት❗❗❗
ለቴሌግራም ተጠቃሚዎች‼️
የቴሌግራም አካውንት የከፈታችሁት መቼ ነው❓❓❓
ከስር በተቀመጠው ሊንክ "Start" በማለት የቴሌግራም አካውንታችሁን እድሜ መሰረት በማድረግ ሽልማት ይውሰዱ👇👇
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=7nLeTc0P


ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ ትናንት ምሽት በትዝታው ንጉሥ ማህሙድ አህመድ መኖሪያ ቤት ከባለቤቱና ከወዳጆቹ ጋር በመገኘት፣ በወርቅ የተጻፈ የማህሙድ የስሙ የመጀምሪያ ፌደል (M) ያለበትና መተጣጠፊያዎቹ ላይ በወርቅ ቀለበቶች የተጌጠ ከዘራ እንዳበረከተለት ምንጮች ለዘ-ሐበሻ ገልጸዋል።

ማህሙድ አህመድ ቤት የራት ግብዣ እንደተደረገ የገለጹት ምንጮቻችን በዚህ ምሽት ላይ ለረዥም ሰዓታት ያለፉ ታሪኮችና ገጠመኞች እየተነሱ ተጨዋውተዋል ብለዋል።

"ቴዲ አፍሮ ለታላላቆቹ የሚገባቸውን ክብር የሚሰጥ ትልቅ አርቲስት ነው፣ በዚህም ታላላቆቹም በጣም ይወዱታል፣ ያከብሩታል" ያሉት ምንጩ፣ ማህሙድ አህመድም በመኖሪያ ቤቱ ይህን ገልጾለታል ብለዋል። ቴዲም ለትዝታው ንጉሥ ረዥም ዕድሜና ጤናውን ተመኝቶ ጥሩ ምሽት አሳልፈዋል በማለት ገልጸውልናል።

በዚህ ምሽት ላይ ቴዲ አፍሮ፣ ባለቤቱ አምለሰት ሙጬ፣ ዝነኛዋ ድምጻዊት ኩኩ ሰብስቤን ጨምሮ የቴዲ ሥራ አስኪያጅና ሌሎችም ተገኝተዋል።


ዜና: ህወሓት #የትግራይ ህዝብ የሰላም ምኞት ዕውን እንዲሆን ሁሉም ገንቢ ሚና እንዲጫወት ሲል ጥሪ አቀረበ

በደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (#ህወሓት) ቡድን የትግራይ ህዝብ እና የትግራይ ልሂቃን ቀዳሚ ምርጫው ሰላም ነው ሲል ትላንት ጥር 28 ቀን 2017 ዓ.ም አመሻሽ ላይ ጠ/ሚኒስት አብይ አህመድ (ዶ/ር) ጥሪ ማቅረባቸውን ተከትሎ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ።

ህወሓት የጠ/ሚኒስትሩን ጥሪ ተከትሎ ትላንት ጥር 28 ቀን መግለጫ ያወጣ ሲሆን በመግለጫውም የትግራይ ህዝብ ቀዳሚ ምርጫ ሰላም ነው ብሏል፤ የትግራይ ህዝብን የሰላም ምኞት አውን ለማድረግ ሁሉመ ገንቢ ሚና ይጫወት ሲል ጠይቋል፤ ከማንኛውም አካል ጋር በሰላም ዙሪያ ለመስራት ዝግጁ ነኝ ሲል አስታውቋል።

ህወሓት በመግለጫው ባለፉት መቶ አመታት የትግራይ ህዝብ ያደረጋቸው ጦርነቶች “ህልውናውን ለማረጋገጥ እና ለጭቆና አጅ አልሰጥ በማለት ነው” ሲል በመግለጽ “የትግራይ ህዝብ ያደረጋቸው ተጋድሎዎች ያኮሩታል እንጂ አያስቆጩትም” ብሏል።
https://addisstandard.com/Amharic/?p=6731


🚀 We’re Hiring!
Just in Job is looking for passionate and qualified professionals to join Yes Express Company!
📍 Available Positions:
1️⃣   Cashier Accountant & Customer Reception
📌 Locations: Jigjiga, Harrer, Diredawa, Gode, Arbaminch
🎓 Qualification: Minimum Diploma in Accounting, Marketing, or a related field
🛠 Experience: Not required (0 years)
👥 Vacancies: 15
2️⃣  Focal Person (Area Manager)
📌 Locations: Jigjiga, Hawasa, Bahirdar, Gambela
🎓 Qualification: Bachelor's Degree in Management, Accounting & Finance, Marketing, Social Work, or related fields
Experience: Minimum 1 year
Vacancies: 12
3️⃣   Branch Coordinator
Locations: Harrer, Diredawa, Gode, Arbaminch
🎓 Qualification: Bachelor's Degree in Logistics & Supply Chain Management, Business, or related fields
Experience: Not required (0 years)
Vacancies: 12
📅 Application Deadline: February 10
🔗 How to Apply: https://t.me/jijethio
🌐 Website: Jijethiopia.com
📞 Contact: 0945999997
✨ Don’t miss this opportunity to grow your career with us! Apply now! ✨


🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ
              🔴አንኳን ደስ አላችሁ!!! 🔴

በ 2016 ዓ.ም 45% ትርፍ /Dividend/ አትርፈናል ::

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 450 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.2 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0942585355 ይደውሉ


(ዜና) ዋዜማ ራዲዮ በጠዋቱ ባሰራጨው መረጃ "'በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን በጅማ ከተማ ቤታቸው ለኮሪደር ልማት የፈረሠባቸው ነዋሪዎች መንግሥት በተከራየላቸው የሆቴል አልጋዎች፣ በግለሰብ መኖሪያዎችና በቀበሌ ቤቶች ውስጥ እየተንገላቱ መኾኑን ነገሩኝ" ሲል ዘግቧል።

"በከተማዋ አውራ ጎዳናዎች ግራና ቀኝ ያሉ የንግድና የመኖሪያ ቤቶች ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ለኮሪደር ልማቱ መፍረሳቸውን ከምንጮቼ ሰምቻለው ያለው የራድዮው ዘገባ "ከፈረሱት ቤቶች መካከል፣ አብዛኞቹ ሕጋዊ ካርታ ያላቸውና ግብር ከፋይ እንደነበሩም" ጠቅሰዋል ብሏል።

"ለፈረሱት ቤቶች ባለቤቶች መንግሥት የገንዘብ ካሳም ይኹን ተለዋጭ ቦታ አልሠጣቸውም ብለዋል።" ሲል የዘገበው ዋዜማ "በኮሪደር ልማቱ የፈረሱት ቤቶች 15 ሺሕ ገደማ እንደኾኑ ተረድቻለሁ"ም ሲል ዘገባ አሰራጭቷል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከሰሞኑ በጅማ ከተማ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን ሲመርቁ ባደረጉት ንግግር "የጅማ ከተማ ነዋሪዎች ቤቶቻቸውን ሲያፈርሱም ሆነ ቦታዎችን ለፕሮጀክቶቹ ሲያስረክቡ ካሳ አለመጠየቃቸውን” በአድናቆት መግለጻቸው ይታወሳል። "የጅማ ከተማ ህዝብ፤ ካሳ ከመጠየቅ ይልቅ እስቲ ሃሳባችሁን አፍሱት፤ ልየው ነው ያለው። የጅማ አካባቢ ማህበረሰብ ለእነዚህ ህልሞች፣ ለእነዚህ ሃሳቦች መወለድ የነበረው ሚና፤ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ትምህርት መሆን ያለበት ነው” ማለታቸው አይዘነጋም።


ሰላማዊ ሰልፍ በአዲስ አበባ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
አዲስ አበባ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ፥ የህወሓት ጀነራሎች ያወጡትን መግለጫ በመቃወም በአዲስ አበባ ህዝባዊ ሰልፍ እያካሄዱ ይገኛሉ


#ቴምር ሪልስቴት
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
👉1 መኝታ 66ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 71ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
👉2መኝታ 93ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
👉3መኝታ 130ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273


ለቴሌግራም ተጠቃሚዎች‼️
የቴሌግራም አካውንት የከፈታችሁት መቼ ነው❓❓❓
ከስር በተቀመጠው ሊንክ "Start" በማለት የቴሌግራም አካውንታችሁን እድሜ መሰረት በማድረግ ሽልማት ይውሰዱ👇👇
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=7nLeTc0P


መግለጫ

ዛሬ ጥር 28 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6:30 በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የሀገር ውስጥ መንገደኞች ማስተናገጃ ሕንፃ ውስጥ ወደ በረራ ይዞ መግባት ከሚከለከሉ ቁሳቁሶች መካከል ከመንገደኞች የሚሰበሰብ የሲጋራ መለኮሻ (ላይተር) ጊዜያዊ የማስቀመጫ ስፍራ ውስጥ ጭስ በመከሰቱ ለመንገደኞች ደህንነት ሲባል ሕንፃው ለጊዜው አገልግሎት አቋርጧል።

በመሆኑም በዛሬው ዕለት ወደ ሀገር ውስጥ መዳረሻዎቻችን የምትጓዙ መንገደኞቻችን በዓለም አቀፍ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል በኩል ወደ በረራችሁ እንድትሳፈሩ ከታላቅ አክብሮት ጋር እያሳሰብን ከነገ ጥር 29 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በተለመደው የሀገር ውስጥ ተርሚናል አገልግሎት መስጠት የምንቀጥል መሆኑን እናስታውቃለን። ለተፈጠረው መጉላላት መንገደኞቻችንን ይቅርታ እንጠይቃለን።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አሊያንስ አባል


የአማራ ክልልን ከትግራይ ክልል ጋር የሚያገናኘው የሃሚድ ወንዝ የብረት ድልድይ ትናንት ከሰዓት በኋል በደረሰበት ጉዳት ፈረሰ።አማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ከቆቦ ከተማ 14 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘዉ ድልድይ ሁለቱን ክልልሎች ለማገናኘት ትልቅ አገልግሎት ይሰጥ ነበር።የሰሜን ወሎ ዞን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ እንዳስታወቀዉ ድልድዩ በመፍረሱ ከወልዲያ ቆቦ፣ አላማጣ፣ ኮረም መቀሌ የትራንስፖርት አገልግሎት ተቋርጧል ።
የመምሪያው ኃላፊ አቶ መብራቱ አሰፋ ለዶይቼ ቬሌ በስልክ እንደነገሩት ትናንት ከ9 እስከ 10 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ የድንጋይ ከሰል የጫነ ባለ ተሳቢ ከባድ መኪና ከወልድያ ወደ መቐለ ሲጓዝ ድልድዩን በመሻገር ላይ እንዳለ የመኪናውን ክብደት መሸከም ባለመቻሉ ድልድዩ ተሰብሯል። ዘገባዉን የላከልን አለምነው መኮንን ነዉ።


በተለመዶ የጣራና ግድግዳ እየተባለ የሚጠራው የቤትና ቦታ ግብር ያለቅጣትና ወለድ የሚከፈልበት ጊዜ እየተጠናቀቀ በመሆኑ ግብር ከፋዮች ከወዲሁ እንዲከፍሉ ተጠየቀ፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በተለመዶ የጣራና ግድግዳ እየተባለ የሚጠራ የቤትና ቦታ ግብር የሚከፍሉ ግብር ከፋዮች ግብሩ ያለቅጣትና ወለድ የሚከፈልበት ጊዜ እየተጠናቀቀ መሆኑን በመገንዘብ ከወዲሁ ግብራቸውን እንዲከፍሉ ተጠየቀ፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የገቢ አወሳሰንና አሰባሰብ ዳይሬክተር አቶ ወንድማገኝ ካሳዬ እንደገለፁት በመዲናዋ 429 ሺህ 829 ግብር ከፋዮች የቤትና ቦታ ግብር ክፍያ እንዲፈፅሙ ይጠበቃል፡፡

ይሁንና እስካሁን ባለው ሂደት 228 ሺህ 222 ግብር ከፋዮች የቤትና ቦታ ግብር መፈፀማቸውን በመግለፅ ይህም የዕቅዱ 51 በመቶ መሆኑን ተናግረዋል፡፡

አክለውም የቤትና ቦታ ግብራቸውን ከከፈሉ ግብር ከፋዮችም 2 ነጥብ 24 ሚሊዮን ብር መሰብሰቡን ተናግረዋል፡፡

የቤትና ቦታ ግብር በተለምዶ የአፈር፣ የቤትና ጣሪያ በሚሉና መሰል ስያሜዎች እስከ የካቲት 30 ድረስ የሚሰበሰብ የግብር አይነት መሆኑ ተገልጿል።


(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴዎድሮስ አድሀኖም ዛሬ ባደረጉት ንግግር የትራምፕን ውሳኔ ተችተዋል፡፡ ፕሬዘደንት ትራምፕ አሜሪካ ከጤና ድርጅቱ መውጣቷንና የምታደርገውን ድጋፍ ማቆሟን ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡

ዶክተር ቴዎድሮስ በድርጅቱ ስራ አስፈፃሚ ቦርድ ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር ‹‹በዚህ ውሳኔ እጅግ አዝነናል፡፡ አሜሪካ ይህንን መለስ ብላ እንደምታጤነው ተስፋ አለኝ›› ብለዋል፡፡ ትራምፕ በውሳኔያቸው ላይ የአለም ጤና ድርጅት ፈጣን የማሻሻያ እርምጃዎችን እንዳልወሰደ የጠቀሱ ቢሆንም ዶክተር ቴዎድሮስ ግን በዛሬ ንግግራቸው ‹‹የአለም ጤና ድርጅት ባለፉት ሰባት አመታት በታሪክ ውስጥ እጅግ ጥልቅና ሰፊ ማሻሻያዎችን አድርጓል›› ብለዋል፡፡

ትራምፕ ይህ ድርጅት ፍትሀዊ ባልሆነ ሁኔታ ከአሜሪካ ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፍ እንደሚፈልግ ገልፀው የነበረ ሲሆን ዶክተር ቴዎድሮስ በበኩላቸው በዛሬ ንግግራቸው ሌሎች የገንዘብ ምንጮችንና ለጋሾችን ሲፈልጉ መቆየታቸውን ገልፀዋል፡፡

የኮቪድ ወረርሽኝን በተመለከተም ድርጅቱ አስፈላጊውን እርምጃ መውሰዱን ጠቅሰው በአሰራራቸው ላይ ፈተናዎችና ድክመቶች መኖራቸውን የገለፁት ዶክተር ቴዎድሮስ ድርጅታቸው ለሁሉም አገራት ያለማዳላት እንደሚሰራም መናገራቸውን ኤኤፍፒ ዘግቧል፡፡


Ads❗❗ ላልጀመራችሁ❗❗
የፈረንጆቹ 2025 ምርጡ ፕሮጀክት የተባለው stars❗
ይህ አዲስ ፕሮጀክት በቴሌግራም ባለቤቶች የተመሰረተ ነው። መስራት የምትችሉ እንዲሁም ክርፕቶከረሲን መለማመድ ለምትፈልጉ ጥሩ አጋጣሚ ነው።
መስራት ለምትፈልጉ ከስር በተቀመጠው ሊንክ "Start" በማለት ካሁኑ ስሩ👇👇👇
https://t.me/Stars_MeBot/stars?startapp=473382500


📌ልዩ የበዓል ቅናሽ
⚡️#ቦሌ አዲሱ ስታዲየም ፊት ለፊት

➯ 60% ለከፈለ 40% በነፃ!!!
በካሬ 59,910 ብር

➯ 40% ለከፈሉ --20%ቅናሽ
79,950 ብር በካሬ

❤️3 መኝታ 145 ካሬ = 8,686,950 ብር ብቻ

📍ቦሌ አዲሱ ስታዲየም ፊት ለፊት ላይ እጅግ ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን ይዞላችሁ መቷል

📌የካሬ አማራጭ
👉90 ካሬ ባለ 1 መኝታ (5,391,900 ብር)
👉105 ካሬ ባለ 2 መኝታ (6,290,550 ብር )
👉110 ካሬ ባለ 2 መኝታ (6,590,100 birr)
👉140 ካሬ ባለ 3 መኝታ (8,387,400 ብር )
👉145 ካሬ ባለ 3 መኝታ (8,686,950 ብር )

💥 ለበለጠ መረጃ # 0972707205

Telegram- @Realestateconsult12

Whatsapp- https://wa.me/0946404247?text


ሰበር ዜና

ክቡር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚደንት ሆነው ተመረጡ።

ሦስተኛ ቀኑን የያዘው የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ ክቡር ዐቢይ አሕመድን (ዶ/ር) በ ከፍተኛ በሆነ ድምጽ መርጧቸዋል። ተመራጩ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ መሠረት በጉባኤተኛው ፊት ቃለ መሀላ ፈጽመዋል።

በተያያዘ ዜና ጉባኤው ክቡር አቶ ተመስገን ጥሩነህን እና ክቡር አቶ አደም ፋራህን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚደንቶች አድርጎ እጅግ ከፍተኛ በሆነ ድምጽ መርጧል።

ሁለቱ ምክትል ፕሬዚደንቶች በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ መሠረት በጉባኤተኛው ፊት ቃለ መሀላ ፈጽመዋል።


#ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ #ከቴምር ሪልስቴት
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ በኩል
+251939770177
+251996856273


የብልጽግና ፓርቲ በሦስተኛ ቀን የጉባዔ ውሎው የፓርቲውን ፕሬዚደንትና ምክትል ፕሬዚዳንቶች ምርጫ በማካሄድ ላይ ይገኛል።


በአሜሪካ ፊላዴልፊያ የአውሮፕላን አደጋ ደረሰ። ታካሚን ይዞ እየሄደ ያለ አውሮፕላን መሀል ከተማ ውስጥ ወደቆ ነው የተከሰከሰው። በሳምንት ውስጥ ሁለተኛው አደጋ ነው። በዋሽንግተን ሄሎኮፍተርና የመንገደኞች አውሮፕላን ተጋጭተው 60 ሰዎች መሞታቸው የሚታወስ ነው። በዚህ አደጋ የሞቱት ብዛት እየተጣራ ነው።


ግጭት እንዳይነሳ የሰጉ የሽረ ከተማ ነዋሪዎች ገንዘባቸው ከባንክ እያወጡ ነው ‼️
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖

የህወሓት ወታደራዊ አመራሮቹ ውሳኔ ተከትሎ ደግሞ ግጭት እንዳይነሳ የሰጉ የሽረ ከተማ ነዋሪዎች ገንዘባቸው ከባንክ እያወጡ ይገኛሉ ።

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.