ኦርቶዶክሳዊ አእምሮ


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: ko‘rsatilmagan


ዲያቆን ፍፁም ከበደ
ሀሳብ ካሎዎት @Fisumkeb
+ ግሩፕ ለመቀላቀል +
https://t.me/NablisNablis
+ facebook Link...
https://www.facebook.com/deaconezemarefitsume.kebede
TikTok
https://www.tiktok.com/@zdfitsumkebede1?_t=8pguEgtdsVq&_r=1

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Toifa
ko‘rsatilmagan
Statistika
Postlar filtri


⚽️⚽️ ለቤቲንግ ተጫዋቾች በሙሉ  መልካም የሆነ ዜና አለኝ
📭እነሆ እሰከ ዛሬ ድረስ ቤቲንግ ስትጫየ
ወቱ እናም ብዙ ጊዜ ብራችሁን የገፈገፋችሁ ሰዎች በሙሉ ከእዚህ ቡሀላ ሁል ጊዜ fixed ticket የሚሳካበት ቻናል ውስጥ ገብታችሁ ከፍተኛ ብር💶💵💸 አሸናፊ ሁኑኑ።።።።


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
ከ15 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል


የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ!

10+10×0+10=???




ደብረ ዘይት ( mount of olives )

+ የአምስተኛ የዓቢይ ፆም ሳምንት
+ የዘይት ተራራ (የወይራ ዛፍ ያለበት) ማለት ነው
+ ዳዊት ፳፩ መዝሙር እያዘነና እየጸለየ  ያለ ጫማ የወጣበት ተራራ ነው ። ፩ሳሙ ፲፭- ፴
+ ምሥጢረ ምጽአቱ የተነገረበት ተራራ ነው ። ማቴ ፳፬-፫
+ ቅዱሳን ሐዋርያት ልዩ ምስጋና ያቀረቡበት ተራራ ነው ። ሉቃ ፲፱-፴፯
+ ጌታችን ያድርበት የነበረ ተራራ ነው ሉቃ ፳፩-፴፯
+  ምሥጢረ እርገቱ የታየበት ተራራ ነው ። ግብ ፪-፲፫

#ኦርቶዶክሳዊ #አእምሮ


#የሊቅ ቤት

ይህንን ገጽ ዛሬ ለምን 10,000 አናስገባውም!? ይህ ገጽ የየኔታ ሊቀ ሊቃውንት ስምዐ ኮነ መልአክ ገጽ ነው። (ከራሳቸው ጠይቄ ያረጋገጥኩት)። ነገር ግን እንደምታዩት 3700 (3.7K) አካባቢ ብቻ ተከታይ ነው ያላቸው። ስለዚህ የቤተክርስቲያንን ትምህርት ከምንጩ ለማወቅ እንዲረዳን ይህንን ገጽ follow ያድርጉ ያስደርጉ።

https://www.facebook.com/profile.php?id=61567960628835 ይህ የገጹ link ነው።

መልእክቱ የመምሕር በትረ ማርያም አበባው ነው

#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ


በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን
ታላቅ የንግስ ጉዞ ወደ ሳማ ሰንበት

የንግስ ጉዞ ወደ ሳማ ሰንበት
የፊታችን መጋቢት 13/14 በዕለተ ቅዳሜ አዳር  ተዘጋጅቷል
ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ዋና ከተማ አረርቲ  21 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ሳማ በሚባል የገጠር ቀበሌ በሚገኘው  ገዳም የክርስቶስ  ነገረ-ምጽዓት መታሰቢያ በዓል የሚከበርበት ሲሆን በኢትዮጵያ ብቸኛው ክብረ በአልን ኑ አብረን እናክብር እና የበረከቱ ተካፍይ እንሁን፡፡
በመንገዳችን የተለያዩ ገዳማትና አድባራት እንሳለማለን።

መነሻ መጋቢት 13/ 2017   ጠዋት 12:00
መነሻ ቦታ ፒያሳ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን
መገናኛ ማራቶን ህንፃ
ጎሮ/ኮዬ ፈጬ/ ቱሉዲምቱ አደባባይ


መመለሻ መጋቢት 14/2016 ከንግስ በኋላ

✍ ለበለጠ መረጃ

0967722490
0903845380
0954998757

  ፈጥነው ይመዝገቡ።
ቲኬቱን በ online በንግድ ባንክ ሞባይል ባንኪንግ እንዲሁም ቴሌ ብር መቁረጥ   ይችላሉ
ደረሰኙን screen shoot በማድረግ 0967722490 ወይም 0903845380 ወይም  0954998757
በቴሌግራም  ይላኩልን።

ሼር በማድረግ ክርስታናዊ ግዴታችንን
  እንወጣ።


+ ሕዝብ ስለ ነበሩ ፈቀቅ ብሎ ነበር + ዮሐ 5-፥8-16

ጌታችን መጻጉዕን ከፈወሰው በኋላ ስለሆነው ወንጌላዊው ዮሐንስ እንዲህ ነበር ያለው " ሕዝብ ስለ ነበሩ ፈቀቅ ብሎ ነበር " ዮሐ 5-፥8-16 ጌታችን ውዳሴ ከንቱ ወዳጅ እንዳልሆነ ተአምር አደረክ ብለው ሌሎች ሰዎች አይሁድ እንዲያመሰግኑት ያላሻ አምላክ መሆኑን ሲያስተምር ጌታችን በቃና ዘገሊላ ተአምር ያደረገው በድሃ ቤት ተግኝቶ ዮሐ-2 መሆኑ ተአምር እያረገ ሰው አስከታይ አለመሆኑንም ጭምር ለማስተማር ነው * አይሻዳድ * የተባለ ሊቅ ይሄን ሲገልፅ "ከሕዝብ መለየቱ ወይም መሰወሩ አይሁድ ትምክህትን ፣ ውዳሴ ከንቱን ይፈልጋል እንዳይሉት የቅንዓታቸውን እሳት ያጠፍ ዘንድ ነው " ብሏል ።

የጊዜው ነብያቶቻችን አጥማቂ ነን ባዮቻችን ታድያ ምነው ሰው አይደለም ከፈወሱ በኋላ ከመፈወሳቸው በፈት ሰው ካልበዛና ካሜራ አላየን አሉሳ ከዚህ ደዌ ይፈውሰን መቼስ በቸርነቱ ።

ዲያቆን ፍፁም ከበደ
መጋቢት 22 2016 ዓ.ም

#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ


የፆሙን እኩሌታ ኑ አብረን ወደ ታላቁ ገዳም ሳማ ሰንበት አብረን እንጓዝ🙏🥰

ለመመዝገብ ከታች በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች እየደወላችሁ ተመዝገቡ🥰


ከሻሸመኔ ተነስተው ከንግስ ሲመለሱ ህይወታቸውን በመኪና አደጋ በአሰቃቂ ሁኔታ ላጡ  ወንድም እህቶች ነብስ ይማር ለቤተሰቦቻቸው መፅናናትን ይላክልን ።

😭

#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ


ስለ ሰሞኑ ጉዳይ ...
***
1. ያለሕግ ፍርድ የግድያ ቅስቀሳ ማድረግ ወንጀል ነው። እስከምናውቀው ድረስ ኢትዮጵያ ለሃይማኖት የማይወግን (secular) ሕገ መንግሥት ያላት ሀገር እንጂ በሸሪዓ የምትተዳደር ሀገር አይደለችም። በመሆኑም የሚያስቆጣ ነገር ሲኖር ወደ ሕግ መውሰድ እንጅ በደቦ ለመግደል መነሣት ትልቅ ስሕተት ነው። ሰው ሁሉ ፍርድን በእጁ አድርጎ መገዳደል ከጀመረ የሚነደው እሳት መጥፊያው ጭንቅ ይሆናል።
2. የሃይማኖት ውይይት (ክርክር) መደረጉ አስፈላጊ እና የማይቆም ነገር ነው። ሁሉም ሃይማኖቶች ዕቅበተ እምነት የመሥራት እና ሌላውን ወደራስ የማምጣት ኃላፊነት አለባቸውና።
3. በውይይቶች ምን ዓይነት መንገድ እንከተል? የሚለው ወሳኝ ነገር ነው። Double standard አያስኬድም። "እኔ እንደ ልቤ ልናገር። ሌሎች ግን እኔ እስከፈቀድኩት ልክ ብቻ ይናገሩ" ማለት ፍትሕ አይሆንም። ዘላለማዊ እውነትን ከሚፈልግ ሃይማኖተኛ የሚጠበቀው ለራስም ለሌሎችም አንድ አይነት መሥፈርት ማውጣት ነው። በመሆኑም አንዳንድ ጠንከር ያሉ የእቅበተ እምነት አካሄዶችን የሚያወግዝ ሰው በሁለቱም በኩል ያለውን ቢያወግዝ ቢያንስ ፍትሐዊ ይሆናል።
4. ከሰሞንኛው ችግር ተነሥተን የክርስትና-እስልምና ተዋሥኦ እንዴት ይሠራ? እኛ ላለንበት ሁኔታ ትክክለኛው ተግባራዊ አካሄድ የትኛው ነው? በሚሉ ጉዳዮች ላይ ውይይቶች ቢደረጉ ጥሩ ይመስለኛል።

(መምህር በረከት አዝመራው )

#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ


🌨በዚህ በ2017 ዓ.ም የግእዝ ቋንቋን ይሰልጥኑ‼️
|°°ለጀማሪ የግእዝ ቋንቋ ወዳጆች ሁሉ
  🙌 ሰላም ጤና ይስጥልን ክቡራት እና ክቡራን የልሳነ ግእዝ ስልጠና በ ግእዝ መማማሪያ ቻናላችን ግእዝ በነፃ እየገለፅን  ሆኖም የጀማሪዎች ስልጠና  ስለሆነ ትምህርቱም በonline ስለሆነ በዚህ #ዙር ላይ 100 ተማሪዎች ብቻ ስለሚካተቱ ከወዲሁ ለጀማሪችሁ እንድታዘጋጁና በፍጥነት እንድትመዘገቡ መልእክታችንን እናስተላልፋለን።
#ለመማር የምትፈልጉ ለመመዝገቢያ ብቻ 200 ብር   ብቻ ነው ክፍያው መማር ለሚፈልጉ ሼር አድርጉ ።

   🤲 የልሳነ ግእዝ ማሰልጠኛ ተቋም🧑‍🎓
🌨በዚህ  ዓመት የግእዝ ቋንቋን ይሰልጥኑ‼️

ለመመዝገብ ምትፈልጉ ከታች ባለው አካውን አናግሩን
@rufael_yiliybegal
@rufael_yiliybegal
@rufael_yiliybegal

የቻናሉ ሊንክ 👇👇👇
https://t.me/+MQhYKhzFQK05ZmY0
https://t.me/+MQhYKhzFQK05ZmY0
https://t.me/+MQhYKhzFQK05ZmY0


ኮርሱ ሊጀምር ነው ቮይስ ቻት ግቡ❤


➢ ነገረ ድኅነት ተከታታይ ኮርስ

◉ በማኅበረ ኤዶምያስ መንፈሳዊ ጠቅላላ ማኅበር

ዘወትር ረቡዕ ከምሽቱ 3ሰአት ጀምሮ

ኮርሱ የሚሰጥበት ሊንክ👇👇👇
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21


ከ17 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል


የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ!

በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ  ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ




ከሀገር ውጪም በሀገር ውስጥም ላላችሁ ለክራር አፍቃሪያን በሙሉ በጠየቃችሁኝ መሰረት የአጭር ጊዜ የክራር ስልጠና ስለተዘጋጀላችሁ መማር የምትፈልጉ #0926314162 #0961369536 ላይ በመደወል መመዝገብ ትችላላችሁ
ሌላው ሞደፊክ የተሰራ ስራችሁን የሚያቀልላችሁ ቲውነርም ከፈለጋችሁ ለአገልግሎት የሚሆኑ ቆንጆ ክራሮችም ስላሉ ፈላጊ ብቻ ይደውሉ ሁሉንም በአንድ ቦታ ታገኛላችሁ ።


#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ


➢ ነገረ ድኅነት ተከታታይ ኮርስ

◉ በማኅበረ ኤዶምያስ መንፈሳዊ ጠቅላላ ማኅበር

ዘወትር ረቡዕ ከምሽቱ 3ሰአት ጀምሮ

ኮርሱ የሚሰጥበት ሊንክ👇👇👇
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21


ኹለት ጉዳዮች...

1ኛ፦

ነገረ ማርያም፥ እንኳን የአዳምን መርገም የተፈጥሮን ሕግ የሻረ ነው።
አሮጌው ክርክር በቤታችን እንደ አዲስ ባይነሣ ጥሩ ነበር።

ለማንኛውም፥
አምጦ መውለድ የመርገም ውጤት ነበር።
“ለሴቲቱም አለ፦ በፀነስሽ ጊዜ ጭንቅሽን እጅግ አበዛለሁ፤ በጭንቅ ትወልጃለሽ።” እንዲል
ዘፍጥረት 3፥16።
ጌታችን ክርስቶስ ይኽን ቀዳማዊ(አበሳ ዘጥንት) መርገምንና ኀጢኣትን ከደመሰሰልንም በኋላ፥በሰማንያ ቀን ተጠምቀው ከእግዚአብሔር ለተወለዱ እናቶችም በምጥ መውለድ አልቀረም።
እንግዲህ ሴቶች በምጥ ስለወለዱ፥ የወደቀ ሥጋ ስለያዙ ነው እንላለን?? አንልም።

እንዲኽ የምንል ከኾነማ የክርስቶስ ቤዛነት ከመርገም ከፍሎ ያስቀረው አለ ያሰኝብናል።
ነገረ ማርያም፥ የተፈጥሮን ሕግ እንኳ የሻረ መኾኑ፥ ሰይጣን እንኳ ያወቀው ፀሓይ የሞቀው ዕውነት ነው።
ለዚኽም ምስክራችን ብዙ ነው።አንዱን ብንጠራ እንዲኽ ይለናል።
"ወሊድ ዘእንበለ መወልዲት ወዘእንበለ ሕማም፤
ያለ አዋላጅ ያለ ሕመም መውለድ"። እያለ ይደነቃል ኤራቅሊስ።

ጌታችን ክርስቶስ ከመሰቀሉ አስቀድሞ የውድቀት ውጤት የኾነው ምጥ በወሊድ ጊዜ ካላገኛት
የመርገም ምልክት የነበረ መስቀልን የድል ምልክት አድርጎት የኀጢኣት ውጤት የነበረ ሞትን በሞቱ ክቡር አድርጎት ሳለ፥ የእመቤታችን ሞት እንዴት የውድቀት ምልክት ይኾናል?አይኾንም።
ሲጠቃለል
ነገረ ማርያም፥ እንኳን የአዳምን መርገም የተፈጥሮን ሕግ የሻረ ነውና ዕፁብ ብለን ማለፍ ይሻለናል።

2ኛ፦
በማኅበራዊ ሚዲያ ብዙ ወጣት ከሚሰማቸው አንዱ ወንድማችን፥ አገልግሎቱን ለጊዜው እንዳቆመ ሰማኹ። እኔ ግን እላለኹ። አገልግሎቱን ከምታቆም አቋምኽን አስተካክል። ምን ማለት ነው? ዕይታኽ ከውስጥ ወደ ውጭ ይኹን።
እና ደግሞ በአብነት ትምህርት ወይም በነገረ መለኮት ትምህርት ቤት የሚነሱ አከራካሪ ጉዳዮችን በማኅበራዊ ሚዲያ አታንሣ።
የጥብርያዶስ ቀለም ለዮርዳኖስ አይኾንም። ቦታው አይደለምና።

ወንድማችን ላይ ጥርጣሬ ያለን ሰዎች፦
ከመቶ ዘጠና ያመጣውን ተፈታኝ ከትምህርት ማባረር አግባብ አይደለም። ሙሉ በሙሉ ፈተናውን እንዲያልፍ ከተፈለገ እንዲያነብብ ያነበበውን በውስጣዊ ዐይን እንዲረዳ ማድረግ ነው ትርፍ። ማባረር ኪሳራ ነው።

ውስጣዊ ዐይን የምለው ምኑን መሰላችኹ?
ኹሉም የሊቃውንት መጻሕፍት ትርጓሜዎች ናቸው። ለምሳሌ የቄርሎስ የዮሐንስ... መጻሕፍት ሃይማኖተ አበውን ጨምሮ ራሳቸው ሊቃውንቱ ሲጽፏቸው በትርጓሜ መልክ ነው።
የእኛ ሊቃውንት ደግሞ ትርጓሜውን ተረጎሙት። ዐውድ እንዳንስት በሀገርኛ ምሳሌ አብራሩት። የሊቃውንት መጻሕፍት የትርጓሜ ትርጓሜ ናቸው። ውስጣዊ ዐይን ያልኩት ይኽ ነው።

Edited
"የወደቀ ሥጋ" ማለት ሞት የሚስማማው ማለት ነው የሚል መልስ እያየኹ ነው፡፡ መልካም፡፡
አዳም ከመውቁ በፊት ሞት የሚስማማው እንጂ የማይስማማው አልነበረምኮ፡፡ ስለኾነም "የወደቀ ሥጋ" ማለትና ሞት የሚስማማው ማለት፥ እንዴት አንድ እንደሚኾን ለሚነግረኝ ሰው እርማቴ ፈጣን ነው፡፡

መጭው ዐቢይ ጾም የፍቅር ጾም ይኹንልን።

( ሊቀ ሊቃውንት ሥሙር አላምረው )

#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ


የየእለቱን የቅዱሳንን ዜና ገድል ስንክሳር ማንበብ ይፈልጋሉ እንግዲያውስ ከታች ያለውን  linkun ነክቸው join ይበሉ

@mezigebekidusan
@mezigebekidusan
@mezigebekidusan


ጉዞውን መመዝገብ የምትፈልጉ በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች እየደወላችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ ። የእናታችን ቅድስት ኪዳነምህረት በረከቷ ረድኤቷ አይለየን🥰🙏

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.