Postlar filtri


👉Star የሚሰጥ ቦት መጥቷል
በ 1 ሰው 2 star ይሰጣል

👉 እስከ 300k star አዘጋጅተዋል
minimum withdrew 15 star
👉ዊዝድረው ለማድረግ ሰትፈልጉ በዚህ @tgifts_me የሆነ ነገር ይላኩና መልስ እንዲጠብቁ ዊዝድረው አድርጉ
👉አሁን withdrew አድርጌያለሁ ለመጀመር👇👇
https://t.me/tgifts_stars_bot?start=pqCrUfSZ


የተለያዩ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በልዩ ልዩ የትምህርት መስኮች ያስተማሯቸውን ተማሪዎች የካቲት 15 እና 16/2017 ዓ.ም ያስመርቃሉ።

አምቦ ዩኒቨርሲቲ፣ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ፣ ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ፣ እና ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በሳምንቱ መጨረሻ ተማሪዎቻቸውን ከሚያስመርቁ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መካከል ይገኙበታል፡፡

ተቋማቱ በቅድመ-ምረቃ እና በድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ያስተምሯቸውን ተማሪዎች ያስመርቃሉ።


#Exit_Exam_Result

የ2017 አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ኦንላይን የመመልከቻ ሊንክ መስራት ጀምሯል።

https//result.ethernet.edu.et
ላይ በመግባት ExitExam የሚለውን በመምረጥና የራስዎን User Name በማስገባት ውጤትዎን መመልከት ይችላሉ።


ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም በ35 ፕሮግራሞች 1481 ተማሪዎችን ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና አስፈተኖ

👉 በ 13 ፕሮግራሞች 100%
👉 በ 8 ፕሮግራሞች ከ90%-99%
👉 በ 6 ፕሮገራሞች ከ 75%-89%

እንዲሁም እንደ ዩኒቨርሲቲ ካስፈተናቸው አጠቃላይ ተማሪዎች ውስጥ 👉87% የሚሆኑትን ማሳለፍ ችሏል፡፡

ዩንቨርስቲው ለዚህ ዉጤት መሳካት ባለድርሻ አካላትን አመስግኖ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡


ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ባለፈው ሳምንት የተሰጠውን የመውጫ ፈተና ከወሰዱ መደበኛ ተማሪዎቹ መካከል 98 በመቶ ተፈታኞች የማለፊያ ውጤት (ከ50 በላይ) ማምጣታቸውን ገልጿል፡፡

የኤክስቴንሽን፣ የክረምት እና በድጋሜ የመውጫ ፈተናውን ከወሰዱ ተፈታኞቹ መካከል ደግሞ 77 በመቶዎቹ የማለፊያ ውጤት ማግኘታቸውን ዩኒቨርሲቲው ጠቁሟል፡፡


2017 midyear exit exam result Feb 13, 2025 (1).pdf
3.0Mb
#Arbaminch #ExitExam

ዩንቨርሲቲዎች የመውጫ ፈተና ውጤት ይፋ ማድረግ ጀምረዋል📣

Arba Minch University Office of the registrar and Alumni Directorate 2017 EC Exit Exam Result Reporting Format (Excluding Summer Teachers Result)

በ ኦንላይን የሚታይበትን አማራጭ ጠይቀን የምናሳውቃቹ ይሆናል

ለሁላቹም መልካም እድል እንመኛለን


#ExitExamResult

" የፈተናው ውጤት ተለቆ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ተልኳል " - የትምህርት ሚኒስቴር አመራር

🔴" የፈተና ውጤት ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ጋር መጥቷል " -  የኢትዮጵያ ተማሪዎች ኅብረት

የሀገር አቀፍ መውጫ ፈተና ውጤት ለዩኒቨርሲቲዎች መላኩን የትምህርት ሚኒስቴር ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።

የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት አጭር ቃል ፥ " ፈተናው ተለቆ ለዩኒቨርሲቲዎች ተልኳል " ብለዋል።

" በነገራችን ላይ ለዩኒቨርሲቲዎች ነው የሚላከው ሊንኩም ይላክላቸዋል። ውጤት ሁሉም ዩኒቨርሲቲ ጋር ደርሷል " ሲሉ ገልጸዋል።

ምን ያክል ተማሪ አለፈ ? ለሚለው የቲክቫህ ኢትዮጵያ ጥያቄ " ውጤቱ አሁን ስለተለቀቀና ለተቋማት ስለተላከ አጠቃላይ ዳታውን የምናየው ነገ ነው " ብለዋል።

የኢትዮጵያ ተማሪዎች ኅብረት ቡኩሉ፣  " ውጤቱ ተለቋል። የሁሉም ዩኒቨርሲቲ መጥቷል " ሲል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።

ውጤት መመልከቻ ሊንኩ ደርሷችኋል ? ስንል ላቀረብንለት ጥያቄ በሰጠን ምላሽ ደግሞ፣ " ዝም ብሎ ውጤቱ ነው የመጣው " የሚል አጭር ምላሽ ሰጥቷል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ የፈተናው ውጤት በኦንላይ የሚታይበት መንገድ ካላ ጠይቆ ያቀርባል።


#Exit_Exam_Result

ተፈታኞች እስካሁን ውጤት ማየት አልቻሉም‼️

በዛሬው ዕለት የ2017ዓ.ም. የመውጫ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጎ የነበረው ከሰዓት 8:00 ላይ ማስፈንጠሪያው እየሠራ የነበረ መሆኑን ቲክቫህ  ተመልክቷል (ከላይ የተያያዘው ምስልም ዛሬ የተወሰደ ነው።)
ቢሆንም ትምህርት ሚኒስቴር ለውጤት መመልከቻ ያጋራው ሊንክ ውጤት ይፋ በተደረገ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ መስራት አቁሟል።

ውጤታችሁን በጉጉት በመጠበቅ ላይ ለምትገኙ ተፈታኞች ችግሩ ተቀርፎ ሊንኩ ያለምንም ችግር መስራት ሲጀምር የምናሳውቃቹህ ይሆናል።


የ2017 ዓ/ም የመውጫ ፈተና ውጤት በሲስተም ችግር ምክንያት እስካሁን ይፋ አልተደረገም።



ትምህርት ሚኒስቴር የሲስተም ችግር ቀርፎ የፈተናውን ውጤት ይፋ ማድረጉን ሲያሳውቅ እና የውጤት መመልከቻው አገልግሎት ሲሰጥ ተከታትለን የምናሳውቃችሁ ይሆናል።


የኔትዎርክ መጨናነቅ ስለሆነ በትዕግስት ጠብቃቹ ሞክሩት Exam Result ትምህርት ሚኒስቴር እንደለቀቀ አሳውቆዋል ሊንኩ በአሁኑ ሰዓት ለሁሉ እየሰራ ስላልሆነ ረጋ ብላቹ ሞክሩት

ለሁላቹም መልካም እድል ይሁንላቹ


#Exit_Exam_Result

ሀገር አቀፍ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ተለቋል።

https//:result.ethernet.edu.et
ላይ በመግባት ExitExam የሚለውን በመምረጥና የራስዎን User Name በማስገባት ውጤትዎን መመልከት ይችላሉ።

በ2017 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም መሠጠቱ ይታወቃል።

4.7k 0 40 10 26

የመውጫ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት በኋላ ይፋ ይደረጋል።

የ2017 የመውጫ ፈተና ውጤት ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ይፋ እንደሚደረግ ከትምህርት ሚኒስቴር ምንጮቻችን ሰምተናል።


SELU PRINCE👑 dan repost
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ

ሰደቀቱል ጃሪያ

ትልቁ ዳሩሰላም መስጅድ ትልልቅ ነገራቶችን አሟልቶ ጨርሶ አንዲት ትልቅ የውሃ ሮቶ ብቻ ትቀረዋለች እናም ውድ ሙስሊሞች : የውልባራግ ሀርዴዎች እንዲሁም መላው አህለል ኸይሮች ይህችን ሮቶ ረመዷን ከመግባቱ በፊት ብንገዛት እና የበኩላችንን ሰደቃ ብናደርግ

የሮቶው ዋጋ ከ 75-100ሺ ብር ነው ሚሆነው ሁላችንም የቻልነውን እናስገባ

ባረከሏሁ ፊኩም

አለህ ካወጣችሁት በላይ አድርጎ ይካሳችሁ !

DaruselaM Mesjid Account

1000327810778


የመውጫ ፈተና ውጤት ከሁለት ቀናት በኋላ ይፋ ይደረጋል፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴር

ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ በ87 የፈተና ማዕከላት መሰጠቱ ይታወቃል፡፡

ከፈተናው ጋር በተያያዘ በርካታ ቅሬታዎች ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ደርሰዋል፡፡ በተለይ የComprehensive Nursing ተፈታኝ ተማሪዎች፥ ፈተናው ከBlue Print ውጪ የተዘጋጀ እንደነበር በመግለፅ ትምህርት ሚኒስትር ለቅሬታቸው አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡ 

የመውጫ ፈተና ውጤት ከሁለት ቀናት በኋላ ይፋ እንደሚደረግ ከትምህርት ሚኒስቴር መስማቱን የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ህብረት ለቲክቫህ ገልጿል፡፡

ሚኒስቴሩ ከComprehensive Nursing የመውጫ ፈተና ጋር ተያይዞ የቀረበ ቅሬታን እያጣራ እንደሚገኝ ለህብረቱ አስረድቷል፡፡

በዚህም ከሁለት ቀናት በኋላ (ረቡዕ/ሐሙስ) አጠቃላይ የመውጫ ፈተና ውጤት ይፋ እንደሚደረግ ሚኒስቴሩ አሳውቋል፡፡

@tikvahuniversity


SELU PRINCE👑 dan repost
ስንብት❤️❤️

አንዳንዴ አብሮ መቀጠል በህይወት ላይ ግዴታ አይደለም ……

የምትቀርበው ሰው ምንም እንኳን መልካም ገፀበህሪ ቢኖረውም እንኳ……

ያንተ አመለካከት እና አብሮህ እሚኖረው አካል አመለካከት አብሮ ካልሄደ ሳትወቃቀስ በሰላም መለያየቱ የተሻለ አማራጭ ነው ……
ለመለያየት የግድ ፀብ መፍጠር አይጠበቅብንም

ሙሳ (ዓሰ) ምንም ያህል ነቢይ ቢሆኑም እንኳ ኸድር ጋር አብሮ መቀጠል አልቻሉም ………!

ምክንያቱም ………👇

ኸድር ሶብረኛ( ትዕግስተኛን)  ይወዳሉ ……
ሙሳ ዓሰ ዘንድ ደግሞ ታጋሽነት አልነበረም ……

ስለዚህ ኸድር ምን አደረጉ ………?

"ሀዛ ፊራቁ በይኒ ወበይኒክ…………"

" ይሄ ያንተና የኔ መለያያ ሰዓት ነው ……ብለው ነበር ሙሳን ዓሰ የተሰናበቷቸው ……!

እናም ውዶች አብራችሁ ለመቀጠል ካልቻላችሁ በይሉኝታ እስረኛ ከምትሆኑ በሰላም መለያየትን ተለማመዱ………

ᑭᖇOᖴᗴՏՏOᖇ ᗰᑌᗷᗩ


Caps Day 5 Task
    
Code - STAKING


https://t.me/DurovCapsBot/caps?startapp=8149792006


ፍርድ ቤቱ የሂጃብ እገዳ እንዲቆም ያሳለፈውን ውሳኔ ያልተቀበሉ ትምህርት ቤቶች ርዕሳነ መምህራን በፖሊስ ተይዘው እንዲቀርቡ አዘዘ!!

የአክሱም ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት በትምህርት ቤቶች ውስጥ ሙስሊም ተማሪዎች ሂጃብ እንዳይለብሱ የሚከለክለውን መመሪያ በማገድ ያስተላለፈውን ውሳኔ ያልተቀበሉ የትምህርት ቤቶቹ ርዕሳነ መምህራን በፖሊስ ተይዘው እንዲቀርቡ አዘዘ።

ፍርድ ቤቱ ጥር 19 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው የእስር ማዘዣ ከ2ኛ እስከ 5ኛ የተጠቀሱ ተከሳሾች “የፍርድ ቤቱን ግልፅና ህጋዊ ሥርዓት ሆን ብለው በመጣስ” የፈጸሙት ድርጊት “የፍርድ ቤቱን ስልጣን የሚያዳክም ነው” በማለት ከሷል።

የወረዳ ፍርድ ቤቱ በማዛዣ ደብዳቤው  የፍትሃብሄር ህጉን አንቀጽ 156 (1) በመጥቀስ በፍትሐብሔር ክርክር ውስጥ ያለ ማንኛውም ተከሳሽ ፍርድ ቤቱ የሰጠውን ትዕዛዝ ያላከበረ እና የጣሰ እንደሆነ አግባብነት ባለው የወንጀል ሕጉ ድንጋጌ ተጠያቂ እንደሚሆን አመልክቷል።

  


SELU PRINCE👑 dan repost
ልክ ነበር አንድ ወዳጄ

social Media በነፃነት መጠቀም ከፈለግክ ዘመዶችህን እና ጓደኞችህን ብሎክ አድርግ ይል ነበር ………"
ለምን መሰላችሁ
የምትፅፉትን ነገሮች በሙሉ እነሱን ለመንካት እሚመስላቸው ዛሬ አብራችሁ ከዋላችሁ ሲመሽ የሆነ ነገር ፖስት ስታደርጉ ውሎዋችሁን ምትፖስቱ እሚመስላቸው ብዙ ከንቱዎች ሞልተዋል ……………
እናም ስሙን ምንም ከናንተ ህይወት ጋር እሚገናኝ ነገርን አይደለም ምንፅፈው ምናልባት እራሳችሁን እዛ ውስጥ ካገኛችሁት ግን ታረሙበት እንደማነኛውም አንባቢ ተጠቀሙበት

ሰላም አውለኝ 😊

Pro M


#Exit_Exam

የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር በድጋሜ አሳውቋል፡፡

የመውጫ ፈተናው ለአዲስ እና በድጋሜ ለመፈተን ላመለከቱ በሙሉ እንደሚሰጥ ተገልጿል፡፡


SELU PRINCE👑 dan repost
ዓሊሞች አጠገብ አዋቂ ለመምሰል እና እራስህን ለማሳየት አትጋጋጥ

አላዋቂዎችም ላይ እውቀት እንዳለው ሰው አትመፃደው !
ዝቅ ማለት እውቀትህ እንዲጨምር ተግባቢነትህ እና ተወዳጅነትህ እንዲጎላ ያደርገዋል !
በእድሜ የገፉ ሰዎችን አክብር አንተ በትምህርት ያላወቅከውን እውቀት እነሱ በህይወት ልምድ ኖረውበት ተምረውታል!
አድማጭነትን ተለማመድ ተናጋሪነትህ ብዙ አዲስ ነገሮች እንዲያመልጡህ ያደርግሃል…!

እናም ምን ልልህ ነው ……
ሀያዕ ከሌለህ ከምታገኘው ነገር በላይ እምታጣው ነገር ይበልጣል !
በዙሪያህ የሚወዱህ እሚመስሉ አስመሳይ ጓደኞችን ነው ምትሰበስበው………!
ታገስ አድማጭ እና አክባሪ ሁን ክብር ለሚገባው አካል

ᗰIՏKIᑎ ᗰᑌᗷᗩ

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.