Postlar filtri


የኢትዮጵያ አጠቃላይ (Comprehensive) ዩኒቨርሲቲዎች ማኅበር ምስረታ ተካሒዷል።

በምስረታ ጉባኤው የ21 የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ፕሬዝዳንቶች ተሳትፈዋል።

በጉባኤው አጠቃላይ ዩኒቨርሲቲዎቹ በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል።

@tikvahuniversity


የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት Ethiopian Journal of Strategic and International Affairs (EJSIA) በሚል ርዕስ ማሳተም የጀመረውን የጥናትና ምርምር ጆርናል አስመርቋል።

ጆርናሉ የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ስትራቴጂካዊ እና ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ የሚቀርብበት መሆኑን የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ጃፋር በድሩ ገልፀዋል።

ጆርናሉ የመጀመሪያ መሆኑንና በቀጣይ ምሁራን ጥናታቸውን የሚያቀርቡበት እንደሚሆንም ጠቁመዋል።

@tikvahuniversity


ምን ትጠብቂያለሽ?
የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች ሩጫ ጥቂት ቀናቶች ብቻ ቀርቶታል! ፍጠኝ! ቲሸርትሽን በእጅሽ አስገቢ!

ከ M-PESA ላይ በመግዛት የ540 ብር ቲሸርት በ389 ብቻ!

#SafaricomEthiopia #Andegna #1Wedefit #FurtherAheadTogether


#NGAT

የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም (NGAT) አመልካቾች የመግቢያ ፈተና አርብ መጋቢት 5/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ ይሰጣል።

በመሆኑም በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በምትመደቡበት የፈተና ማዕከላት በመገኘት ፈተናውን መውሰድ የምትችሉ ሲሆን፤ ወደ ፈተና ማዕከል በምትሄዱበት ወቅት ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡

ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናው ከመጀመሩ 30 ደቂቃ በፊት በፈተና ማዕከል መገኘት ይጠበቅበታል፡፡ የሞባይል ስልክ ይዞ በፈተና ማዕከል መገኘት ፈፅሞ የተከለከለ መሆኑ ተጠቁሟል።

የፈተና ማዕከላት ምደባ በምዝገባ ፕላትፎርም እንደሚገለፅ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

@tikvahuniversity

15.7k 0 117 22 58

4ኛ ዙር የኮምፒውተር ፕሮግራሚንግ እና ዳታቤዝ (Computer Programming and Database) ስልጠና በፒያሣ ካምፓስ ቅዳሜ መጋቢት 06/2017 ዓ.ም ይጀምራል።

🔔 ፈጥነው ይመዝገቡ!

👉 ተግባርን ከንድፈ ሀሳብ ያስተሳሰረ ስልጠና
👉 C++, Java እና Python ፕሮግራሞች በ Advanced Level በጋራ የሚሰጡበት
👉 ፕሮጀክቶችን እየሠሩ የሚሰለጥኑበት

☎️    0906777799 / 0906777755
አድራሻ
ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ
ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ

Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute


#TVTI

በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በደረጃ 7 (2ኛ ዲግሪ) ለመማር ያመለከታችሁ በሙሉ ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ለመውሰድ ምዝገባው ዛሬ ይጠናቀቃል።

ምዝገባው ዛሬ ማታ 12፡00 ሰዓት ከመጠናቀቁ በፊት በ https://ngat.ethernet.edu.et/registration የመመዝገቢያ ሊንክ በኩል ምዝገባዎን ያድርጉ።

የመፈተኛ 'User Name' እና 'Password' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ሲሆን፤ የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈጸም ይጠበቅባችኋል፡፡

የመግቢያ ፈተናው በአቅራቢያችሁ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች በቀጣይ በሚገለፅ ቀን ይሰጣል።

@tikvahuniversity


ዛሬ ይጠናቀቃል!

ሀገር አቀፍ የ2017 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የአመልካቾች ምዝገባ ዛሬ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ያበቃል፡፡

በቀሩት ሰዓታት ምዝገባዎን ያድርጉ!

የመመዝገቢያ ሊንክ፦
https://ngat.ethernet.edu.et/registration

የመፈተኛ 'User Name' እና 'Password' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ሲሆን፤ የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈፀም ይጠበቅባችኋል፡፡

ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ በቀጣይ ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል፡፡

@tikvahuniversity


2ኛ ዙር የህንፃ ኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ስልጠና የፊታችን ቅዳሜ መጋቢት 06/2017 ዓ.ም በቅዳሜ እና እሑድ መርሐግብር በመገናኛ ካምፓስ ይጀምራል።

🔔 ፈጥነው ይመዝገቡ!

👉 ተግባርን ከንድፈ ሀሳብ ያስተሳሰረ ስልጠና
👉 የሳተላይት ዲሽ መስመር ዝርጋታ በተጨማሪነት የሚሰጥበት 
👉 ከትምህርት ቢሮ የCOC ምዘና የተዘጋጀለት

☎️   0906777799 / 0906777755
አድራሻ
ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ
ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ

Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute


44A+ እና 40A+ ያሳኩት ተመራቂዎች 👏

ከደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ዛሬ የተመረቁት ተማሪ አስማማው እና ተማሪ ቤዛዊት ከ40 በላይ A+ በማምጣት የዋንጫ ተሸላሚዎች ሆነዋል።

የማርኬቲንግ ማኔጅመንት ትምህርት ክፍል ተመራቂው ተማሪ አስማማው ሽፈራው CGPA 4.00 እና 44A+ በማምጣት የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።

የሳይኮሎጂ ትምህርት ክፍል ተመራቂዋ ቤዛዊት ጌቱ CGPA 4.00 እና 40A+ በማምጣት በሁለተኝነት የዋንጫ ተሸላሚ ሆናለች።

ሁለቱም ተመራቂዎች ጊዜያቸውን በአግባቡ ለትምህርታቸው ብቻ በመስጠታቸውና ጠንክረው በመስራታቸው ለዚህ ውጤት መብቃታቸውን ገልፀዋል።

@tikvahuniversity

53.5k 0 187 216 1.1k

ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1,811 ተማሪዎች አስመርቋል።

ተመራቂዎቹ በመደበኛ፣ በማታ እና በተከታታይ መርሐግብር ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ መሆናቸው ተገልጿል።

ዩኒቨርሲቲው 46 ተማሪዎች በሁለተኛ ዲግሪ፣ 1,549 በመጀመሪያ ዲግሪ እና 216 በክረምት (PDGT) በድምሩ 1,811 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመርቋል።

@tikvahuniversity


ዚክራ ሰይድ 🏅

የሁለት ሜዳልያ አሸናፊዋ 🏆🏆

ወሎ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ካስመረቃቸው ተማሪዎች መካከል የሳይኮሎጅ ትምህርት ክፍል ተመራቂዋ ተማሪ ዚክራ ሰይድ ከአጠቃላይ ተመራቂዎች ከፍተኛ ውጤት በማምጣት የሁለት ዋንጫ ተሸላሚ ሆናለች።

@tikvahuniversity

58.4k 0 135 451 1.5k

ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 560 ተማሪዎች አስመርቋል።

ተመራቂዎቹ በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።

በምርቃት መርሐግብሩ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተመራቂዎች የዋንጫ፣ የሜዳሊያ እና የምስክር ወረቀት ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።

@tikvahuniversity

51k 0 3 11 86

ወሎ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን 1,320 ተማሪዎች አስመርቋል፡፡

ተመራቂዎቹ በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።

በዩኒቨርሲቲው ዘንድሮ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ መካከል 80 ከመቶ ያህሉ ከ50 በመቶ በላይ ማምጣታቸው በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ወቅት ተገልጿል፡፡

@tikvahuniversity


በሦስቱም ቅርንጫፎቻችን (መገናኛ፣ ሜክሲኮ እና ጀሞ) እንዲሁም በኦንላይን በምንሰጣቸው ስልጠናዎች በ Advanced Level እና 90% Practical በሆነ ካሪኩለም እንዲሁም ዘመኑ ያፈራቸውን የላብራቶሪ እና የስቱዲዮ እቃዎችን በማሟላት ምዝገባ ላይ ነን!

ከሁሉም ስልጠናዎቻችን ላይ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ አድርገናል! አሁኑኑ ይመዝገቡና ትልቅ ለውጥ ወደሚያመጡበት ተቋም ይቀላቀሉ!

የብዙ ዓመት ልምድና ብቃት ባላቸው አሰልጣኞች! ከትምህርትና ስልጠና ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን ሙሉ ዕውቅና ካለው ሰርተፊኬት ጋር!

🎯 Graphics Design
🎯 Video Editing
🎯 Digital Marketing
🎯 Photography
🎯 Videography
🎯 Cinematography
🎯 Adobe Photoshop
🎯 Fullstack Webapp Development
🎯 Programming Language
🎯 Interior Design
🎯 English Language
🎯 Database
🎯 Basic Computer
🎯 Accounting Softwares
🎯 Engineering Softwares
🎯 SPSS & STATA
🎯 MS-Project
🎯  Foreign & Local Languages

አድራሻ
✅ መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 419 (ሊፍት ይጠቀሙ)  ☎️ 0991929303
✅ ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 639 (ሊፍት ይጠቀሙ) ☎️ 0991929304
✅ ጀሞ 1 አንደኛ በር ካኩ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ☎️ 0991926707


#ተጨማሪ

በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በደረጃ 7 (2ኛ ዲግሪ) ለመቀጠል የመግቢያ ፈተና (NGAT) ለመውሰድ ላመለከታችሁ
የመግቢያ ፈተናውን በተመለከተ ኢንስቲትዩቱ ተጨማሪ ማብራሪያ ሰጥቷል።

➫ የመግቢያ ፈተናው በአቅራቢያችሁ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል።
➫ የፈተና ጊዜ በቀጣይ ይገለጻል።
➫ ክፍያ በቴሌብር ብቻ የሚፈጸም ይሆናል።

@tikvahuniversity

42k 0 16 23 49

ምዝገባው ዛሬ ያበቃል!

የ2024 የብሔራዊ የህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና (ERMP) አመልካቾች ምደባ (Matching) በቅርቡ ይፋ መደረጉ ይታወቃል፡፡

ይሁን እንጂ በአመልካቾች ያልተመረጡ በተለያዩ ፕሮግራሞች እና ትምህርት ቤቶች 373 ክፍት ቦታዎች መኖራቸውን ጤና ሚኒስቴር ገልጿል (ከላይ ተያይዟል።)

በመሆኑም ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች ለክፍት ቦታዎቹ ማመልከትና መወዳደር ትችላላችሁ፡፡ 

በምታመለክቱበት ወቅት ሙሉ ስም፣ የመታወቂያ ቁጥር፣ የአንድ ፕሮግራም ምርጫ እንዲሁም የሁለት ትምህርት ቤቶች ምርጫችሁን በደረጃ በመግለፅ በኢሜይል አድራሻ ermpvacantspots@gmail.com መላክ ይኖርባችኋል፡፡

@tikvahuniversity


21ኛ፣ 22ኛ እና 23ኛ ዙር ሙሉ የሒሳብ መዝገብ አያያዝ (Modern Accountancy) ስልጠና ሰኞ መጋቢት 01/2017 ዓ.ም በፒያሣ እና በመገናኛ ካምፓስ በቀን እና በማታ መርሐግብር ይጀመራል። 

👉 ተግባርን ከንድፈ ሀሳብ ያስተሳሰረ ስልጠና
👉 መሠረታዊ አካውንቲንግ እና ኦዲት አሰራር፣ ሙሉ የአካውንቲንግ ሒሳብ አሰራር በፒስቺሪ ተደግፎ እና የግብር አያያዝ ትምህርቶችን አካቶ የሚሰጥ
👉 የሥራ ላይ ስልጠና (Internship) የተመቻቸለት

☎️   0906777799 / 0906777755
አድራሻ
ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ
ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ

Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute


የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች የአየር ንብረት ለውጥ ፎረም ተቋቋመ፡፡

ፎረሙ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች፣ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር እና የትምህርት ሚኒስቴር ጥምረት መሆኑ ተመላክቷል፡፡

34 የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ፎረሙን ለማቋቋም ከፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ጋር የመግባቢያ ሰነድ ዛሬ ተፈራርመዋል።

ፎረሙን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር በሰብሳቢነት፤ ትምህርት ሚኒስቴር እና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በምክትል ሰብሳቢነት እንደሚመሩት ተገልጿል።

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፎረሙ ቋሚ ሴክሬታሪያት በመሆን የሚያገለግል ሲሆን፤ የዩኒቨርሲቲው ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) የፎረሙ ጠቅላላ ጉባኤ ምክትል ስብሳቢ ሆነው ተመርጠዋል፡፡

ፎረሙ የአየር ንብረት ለውጥ እያስከተለ ያለውን ችግር ስልታዊ በሆነ መልኩ ለመፍታት የሚያስችሉ የመፍትሔ ሀሳቦችን ያመነጫል ተብሏል፡፡

ጥምረቱ በዓመት አንድ ጊዜ ጉባኤውን እንደሚያካሒድ ተጠቁሟል፡፡ #EPA #AAU

@tikvahuniversity

45.9k 0 10 45 166

ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም ክረምት 84 ሺህ ለሚሆኑ የ2ኛ ደረጃ መምህራን የአቅም ማሻሻያ ስልጠና ለመስጠት ዕቅድ ይዟል፡፡

ሚኒስቴሩ የመምህራንን የማስተማር አቅም ለማሻሻል በ2016 ዓ.ም ክረምት ስልጠና መስጠት መጀመሩ ይታወቃል፡፡

በመጀመሪያ ዙር 52 ሺህ የእንግሊዝኛ፣ ሒሳብ እና ሳይንስ መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች የአቅም ማሻሻያ ስልጠናውን ተከታትለዋል፡፡

በዚህም ስልጠናውን ከወሰዱት ውስጥ፥ 63 በመቶ የሚሆኑ ሠልጣኝ መምህራን 70 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ማምጣታቸው ተገልጿል፡፡

በዘንድሮው ክረምት ለሁሉም የ2ኛ ደረጃ መምህራን ስልጠናውን ለመስጠት ዕቅድ መያዙን በሚኒስቴሩ የመምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች ልማት ሥራ አስፈጻሚ ሙሉቀን ንጋቱ (ዶ/ር) ለሸገር ኤፍኤም ተናግረዋል፡፡

በለፈው ክረምት ስልጠናውን ተከታትለው ምዘናውን ማለፍ ያልቻሉ መምህራን ያለባቸውን ክፍተት በመለየት በድጋሜ ምዘና የሚወስዱበት ሁኔታ እየተመቻቸ እንደሚገኝ ሥራ አስፈጻሚው ገልፀዋል፡፡

@tikvahuniversity

49k 0 29 22 118

ከUAE ገንዘብ በM-PESA እንቀበል! 10% ስጦታ እና 1ጊ.ባ ኢንተርኔት ተጨማሪ አሁኑኑ እናግኝ! ቪዛ፣ ማስተርካርድ ወይም አሜክስ ካርድ በመጠቀም በካሽ ጎ በኩል እንላክ።

የምንዛሬ ተመን፦ 1 AED = 34.5 ብር

ይህንን ሊንክ ተጠቅመው Cash Goን ያውርዱ፦ https://play.google.com/store/apps/details?id=com.bankofabyssinia.cashgo

ገንዘብዎን በዳሽን ባንክ ዕለታዊ ምንዛሬ ያግኙ + 10% ስጦታ!

#MPESAEthiopia #MPESASafaricom

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.