ያ አላህ‼
========
(እስኪ ሁላችሁም ሼር አድርጉት! አንድ ወንድም አሳዛኝ መልዕክት ነው የላከልኝ!)
||
✍ ይህ በፎቶው ላይ የምትመለከቱት ህጻን ሐምዛ ደመቀ ይባላል። እድሜው 13 ዓመት ነው።
ዘዉዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል እናቱን ሲያስታምም ቆይቶ ከሁለት ቀን በፊት ሐሙስ ዕለት ግንቦት 04, 2014 E.C. ጠፍቷል:: ዛሬ ግንቦት 06, 2014 E.C. እናቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች። ነገ ግንቦት 07, 2014 E.C. የእናቱ ስርዓተ ቀብር ይፈጸማል። እርሱ ግን የለም። መቼም እርሱ አስተማሚ የሆነው ሌላ ቅርብ ቤተሰብ ወይም የደረሰ ልጅ ቢጠፋ ነው!
አዲስ ሰለምቴዎች ናቸው። ከመስለሙ በፊት ስሙ ዮሐንስ ነበር።
እባካችሁ በፍጥነት በማፋለግ እርዱን ብሎኛል። ምናልባትም እናቱ ነገ ቀብር ከመግባቷ በፊት ቢደርስ መልካም ነው። ያማል በጣም! አላህ ይዘንላት። ማረፊያዋን ጀነተ-ል-ፊርደውስ ያድርግላት። ለልጇም ሶብርንና ጽናትን አላህ ይስጠው።
የፈላጊ ስልክ: 0911251194
እባካችሁ ሁላችሁም በየግሩፑ፣ በየገጹ በሁሉም ማኅበራዊ ሚዲያ ሼር አድርጉላቸው!
🔗SHARE 🔗SHARE
╔════════════╗
☪ JOIN:
@islam_in_school ☪
☪ JOIN:
@islam_in_school ☪ ╚════════════╝