قَنَاةُ أَبِي هِبَةِاللهِ الأَثَرِيِّ الْحَبَشِيِّ(حسين إسماعيل )


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha


ይህ ቻናል ቁርኣንና ሀድስን፣ [በሰለፎች አረዳድ] እንዲሁም የሰለፎች ንግግርና ምክሮችን እና የታማኝ የሱና ዑለማዎች አስተምሮቶች ፈታዋወች ሙሐደራዎች የሚለቀቅበት የሰለፉነ አስሷሊህ ዕምነት የሚብራራበት ቻናል ነው።
ይ ቀ ላ ቀ ሉ
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
አስተያየትና እርማት ካላችሁ 👇
@Abu_Hibetillah_bot

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Statistika
Postlar filtri


በዘመናችን አብዛሀኛው የትዳር መዘግየትና የፍቺ መጨመር ምክንያቶች

ሼይኽ ሳሊህ አል ፈውዛን እንዲህ ይላሉ፡- "የትዳር መዘግየት ምክንያቶች አሉት፤ ከእነዚህም መካከል የጋብቻ ወጪ መጨመር ይገኝበታል። ከእነዚህ ምክንያቶች ይበልጥ አሳሳቢ የሆኑት ደግሞ የሴቶች ተቀጥሮ መሥራትና የተለያዩ የሥራ መስኮች መብዛት ናቸው።

አንዲት ሴት በሩቅ ሰሜን፣ ደቡብ፣ ምዕራብ ወይም ምሥራቅ አገር ተቀጥራ በመሥራት ቤቷን ትታ ገንዘብ ለማግኘት ትሯሯጣለች። ባል አያስፈልጋትም፤ ምክንያቱም ባል ሥራዋን ያውክባታል፣ ይገድባታል። ስለዚህ ትዳርን ትተዋለች፤ ሀሳቧ ሁሉ ገንዘብ ማከማቸት ብቻ ነው። ይህ ደስታ ነው ብላ ታስብ ይሆናል፤ ነገር ግን ይህ እውነተኛ ደስታ አይደለም። እውነተኛ ደስታ የሚገኘው መልካም ባል በማግኘት፣ ጥሩ ዘር በመተከልና በቤት ውስጥ በመርጋት ነው።

እሷ ግን ደሞዝና የሥራ ዕድልን እያሳደደች ትኖራለች። ይህ ነው ለትዳር መዘግየት ምክንያት የሆነው። ወንዶች በትዳር ውስጥ የማይታዘዙ፣ ልጆችን የማያሳድጉና በቤታቸው የማይገኙ ሴቶችን አይመርጡም። የዚህ ዓይነቱ አካሄድ ለወንዶች አይጥማቸውም፤ እናም ይኸው ጉዳይ የትዳር ዕድሜ እንዲረዝምና ፍቺ እንዲበዛ ምክንያት ሆኗል።"


•  እውነተኛ ደስታን መፈለግ: ሼይኽ ሳሊህ አል ፈውዛን እንደገለጹት፣ እውነተኛ ደስታ በገንዘብ ብቻ አይገኝም። ቤተሰብ መመስረት፣ ልጆችን ማሳደግ እና በትዳር ውስጥ መረጋጋት ትልቅ ደስታን ያመጣሉ።
•  ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ነገሮች መወሰን: አንዲት ሴት ለትዳር እና ለቤተሰብ ቅድሚያ መስጠት አለባት ወይስ ለስራ እና ለገንዘብ? ይህን ጥያቄ ለራሷ መመለስ ያስፈልጋታል።
•  በትዳር ውስጥ መተሳሰብ እና መከባበር: ትዳር ስኬታማ እንዲሆን ሁለቱም ባለትዳሮች መተሳሰብ እና መከባበር አለባቸው። ሴት ለባሏ መታዘዝ እና የቤተሰቡን ፍላጎት ማሟላት አለባት። በተመሳሳይ መልኩ ባል ለሚስቱ ፍቅር እና እንክብካቤ መስጠት አለበት።
•  የሃይማኖትን መመሪያ መከተል: እስልምና ስለ ትዳር እና የቤተሰብ ህይወት ግልጽ መመሪያዎችን ይሰጣል። እነዚህን መመሪያዎች በመከተል ደስተኛ እና የተሳካ ትዳር መመስረት ይቻላል።

ወንድማችሁ አቡ ሂበቲላህ ሁሰይን

t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy


በዘመናችን አብዛሀኛው የትዳር መዘግየትና የፍቺ መጨመር ምክንያቶች

ሼይኽ ሳሊህ አል ፈውዛን እንዲህ ይላሉ፡- "የትዳር መዘግየት ምክንያቶች አሉት፤ ከእነዚህም መካከል የጋብቻ ወጪ መጨመር ይገኝበታል። ከእነዚህ ምክንያቶች ይበልጥ አሳሳቢ የሆኑት ደግሞ የሴቶች ተቀጥሮ መሥራትና የተለያዩ የሥራ መስኮች መብዛት ናቸው።

አንዲት ሴት በሩቅ ሰሜን፣ ደቡብ፣ ምዕራብ ወይም ምሥራቅ አገር ተቀጥራ በመሥራት ቤቷን ትታ ገንዘብ ለማግኘት ትሯሯጣለች። ባል አያስፈልጋትም፤ ምክንያቱም ባል ሥራዋን ያውክባታል፣ ይገድባታል። ስለዚህ ትዳርን ትተዋለች፤ ሀሳቧ ሁሉ ገንዘብ ማከማቸት ብቻ ነው። ይህ ደስታ ነው ብላ ታስብ ይሆናል፤ ነገር ግን ይህ እውነተኛ ደስታ አይደለም። እውነተኛ ደስታ የሚገኘው መልካም ባል በማግኘት፣ ጥሩ ዘር በመተከልና በቤት ውስጥ በመርጋት ነው።

እሷ ግን ደሞዝና የሥራ ዕድልን እያሳደደች ትኖራለች። ይህ ነው ለትዳር መዘግየት ምክንያት የሆነው። ወንዶች በትዳር ውስጥ የማይታዘዙ፣ ልጆችን የማያሳድጉና በቤታቸው የማይገኙ ሴቶችን አይመርጡም። የዚህ ዓይነቱ አካሄድ ለወንዶች አይጥማቸውም፤ እናም ይኸው ጉዳይ የትዳር ዕድሜ እንዲረዝምና ፍቺ እንዲበዛ ምክንያት ሆኗል።"


ኹጥባ የአማኝ የመጀመሪያ ቀን የቀብር ውሎው፡፡

         ክፍል 21

🎙ኡስታዝ አቡ መሪየም ሀፊዘሁሏህ

https://t.me/SadatKemalAbuMeryem


yesuna medirsa menihaji selefiya channel dan repost
ድክመትሽን የጥንካሬሽ ጉልበት አድርጊው!

ብልህነት  ያንቺ ነውና...ውድቀትሽን ለስኬት
መድረሻ የሚሆን ሙካራ መማረያ ልምድ
አርገሽ ቁልፍ አድርጊው ጥንካሬ ያንቺ ነውና!


አንቺ ለውድቀት አልተፈጠርሽም
ምንም እንኳን ሂይወት ብትጠብብሽ
ጠንክሪ ጥሎ የማይጥል አንድ አሏህ አለሽ!
!

https://t.me/LetusfearAllah/7238


😤☹️🙁☹️አል- ዋዓድ😵🤔🙁😝

🔣የሙስሊሙ ማህበረሰብ መዘናጋት ትልቅ
🔣ዋጋ እያስከፈለ ያለበት ተጨባጭ ላይ ነው
ያለነው ለዚህም ምሳሌ በጉራጌ ዞን እነሞር እነር
በሚባለው ወረዳ እየሆነ ያለው በቂ ምሳሌ ነው

ለመሆኑ  በዚህ ቦታ እየሆነ ያለው ምንድነው ⁉️

⬇️ሙሉ ፅሁፍ⬇️
✈️ t.me/+eWy4dgKs3GZkODA0
➡️ t.me/+eWy4dgKs3GZkODA0


ከ ቀደምቶች ንግግር🔊 dan repost
•በነገራችን ላይ…እንደሰው ሁሉ ሰው ለኔ መልካም ያስባል ብሎ ማሰብ የዋህነት ነው፡፡ ቅናት ምቀኝነት ካልታሰበ ሰው ጭምር ሊያጋጥም ይችላል። በቅርብም ሆነ በሩቅ ሰው ላይ የምቀኝነት መንፈስ ካያችሁ፣ አደራችሁን ዱዓ አድርጉለት ከልባችሁ፡፡
ለርሱም ለናንተም ሰላምና ጤና ሲባል ስኬታችሁን ደብቁ ለሓሲድ አትናገሩ፣ ዓላማችሁን በየቦታው አታውሩ፣ የትርፍ መጠናችሁን አትለፍልፉ፡፡ስለ መልካም የትዳራ አጋራችሁ አትዘባርቁ፣እሱን ለማብሸቅ ይመስለዋልና ምቀኛ ፊት ሳቅ ፈገግታ አታብዙ፡፡ ዐይን ያገኛችኋልና በየቀኑ ካላማረብን ለብሰን ካልወጣን አትበሉ፡፡
ምቀኛ በዙርያችን አለ ብለን የምንተዋቸው ሥራዎች፣ የማንለብሳቸው ልብሦች፣ የማንሄድባቸው ቦታዎች አሉ፡፡

ማድረጋችሁ የግድ ከሆነ ደግሞ ከሓሲድ ዐይን ለመዳን በቁል አዑዙዎች ታጠሩ፣ ኣየት አል-ኩርሲን አዘውትሩ፣ የጠዋት ማታ ዱዓዎችን አትርሱ፡፡
=t.me/AbuSufiyan_Albenan


« የፍቅርን አቅም ማየት ከፈለግክ ኡመሩል ፋሩቅ የረሱሉላህ ህልፈት የተነገራቸው ጊዜ የሆኑትን ልብ በል፣ የሚወዱትን ዳግም ሊያዩት እንደማይችሉ ሲያውቁ ያለውን ሀዘን መቃኘት ከፈለግክ ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል ረሱሉላህን ሲሰናበት ያለውን አስተውል።
ንፁህ ፍቅር ትዝታው ከባድ እንደሆነ ለማየት ቢላል ኢብኑ ረባህ ወደ መዲና ተመልሶ መጥቶ አዛን ሲል ስለነበረው ክስተት መርምር። ልብ እጅግ የሚመኘውን ንፁህ ፍቅር ሲያገኝ ትንሽ ማየት ከፈለግክ « አላህ ሆይ ለኔና ለሙሀመድ ብቻ ምህረት አድርግ፣ ሌሎቹን ግን ቅጣቸው » ስላለው አዕራብይ ሁኔታ አስብ።
ፍቅር ልቦችን እንደሚያናግር ማወቅ ከፈለግክ ስለ ረሱሉላህ ሲወራ የአማኞችን ፊት ተመልከት። ጌታህ ከማንም አብልጦ እንደሚወድህ ለማረጋገጥ ከፈለግክ አሁንም ድረስ እዝነቱን ልብ በል። ለጌታህ ያለህን ፍቅር መግለፅ ከፈለግክ አሁንም ድረስ የተውበትን በር ክፍት እንዳደረግልህ አስተውል። »
t.me/abdu_rheman_aman


ምላስሽን ጠብቂያት  ከወዳጅ ብቻ ሳይሆን ዱንያንም አኺራንም አበላሽታ ከጌታሽ መንገድ አርቃ ለከፋዉ ጀሃነም ትማግድሻለይ/ትማግደናለይ !!

ከአጉል ጥርጣሬና ምቀኝነት አንዲሁም ትምቀተኝነት ራስን አስወግጂ ሩቅ አስበዉ  ቅርብ ያደሩ በምኞት አለም ራሳቸዉ የሸጡ ብዙ የህሊና ባለ ዕዳዎች በሞሉባት ከንቱ ዱንያ ብዙም አትሸምግልሽ/አትሸምግለን !!


https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
🔖 ቁርአንን የሚሀፍዝ ከአላህ የተመረጠ ነዉ።
አስተንትን አላህ ሲመርጥህ የሱን ቃል በልብህ ሲሰበስብልህ በሁሉም ስአት እና ሁኔታ ስትቀራ !

=
t.me/https_Asselefya1


ስለ ቀልባችን dan repost
እነዚህ ልጅች አዲስ ሰለምቴዎች ናቸው። ወደ 40 ልጆች ሰልመው የነበረ ቢሆንም ተቀብሎ የሚያስተምራቸው ተቋም ባለሞኖሩ አሁን ስምንት ብቻ ቀርተዋል። ሁለቱን ወደ ሃዋሳ ልከናል። ተቀብሎ የሚያስተምርልን መርከዝ ካለ ወይም የመርከዝ ወርሃዊ ወጪያቸውን የሚሸፍን ካላ አፈላልግልን።

ይላል መረጃውን የላከልኝ ወንድም። ለበለጠ መረጃ 0920257105 መጠየቅ ትችላላችሁ።


ጅዳ ማንኛዉም ስራ ካለ በዚህ አሳዉቁን
@Hayat_bint_Seid_Aselefly


💫💫🎤  ታላቅ የምስራች ለቴሌግራም ተጠቃሚ ሙስሊም ማህበረሰብ   በሙሉ እነሆ የፊታችን ጁማዓ  በቀን 14/06/2017 ዓ·ል  በአላህ ፍቃድ ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ  በቴሌግራም ደማቅ የደዕዋ ፕሮግራም ስላዘጋጄን ትታደሙ ዘንድ ጥሪ ተደርጎለችኋል።
የዕለቱ ተጋባዥ መሻይኾችና ኡስታዞ

🚥 ሸይኽ ሙሀመድ መኪን
💫 ርዕስ:– ኢልምን ከማን ነው የምንወስደው እና ከምን ጀምረን መቅራት አለብን
🚥 ኡስታዝ አብዱረዛቅ ባጂ
💫 ርዕስ:– ረመዷንን እንዴት እንቀበለው
🚥 ኡስታዝ አቡ ዒምራን
💫 ርዕስ:– ወጣትነት በኢስላም

💫🎤 ደዕዋው የሚተላለፈው:–በጀዕፈር ኢብኑ አቢ ጧሊብ  የደዕዋና የቂርዓት ማዕከል የቴሌግራም ቻናል
🎤🎤💫 ፕሮግራም መሪ:–ኡስታዝ አቡ ረያን እና ወንድም አቡ ሂበቲላህ
ሼር በማድረግ ተደራሽ ይሁን
ጆይን ይበሉ

📚📚👉Channel👇👇👇
https://t.me/yedesse_selfyochi_yedewa_channel
📚📚👉Group👇👇👇
https://t.me/yedesse_selfyochi_group


ከ ቀደምቶች ንግግር🔊 dan repost
• በጊዜ አትተኛም፣የማይረባ ነገር ስታይ ወይ ስታወራ ታመሻለህ፣በጊዜ አትነሳም፣ሱብሒ ያመልጥሃል፣ቀኑን ደብሮህ ይውላል፣ይህ በርግጥ ፀጋ አይምሰልህ ከባድ ቅጣት ነው።
ጊዜህንና ዕድሜህን አላህ በሚወደው ነገር ላይ አለማዋል ቅጣት ነው።

ጊዜህን ለዱንያም ሆነ ለአኺራህ በማይጠቅም ነገር አጥፍተህ የማይቆጭህ ከሆነ በርግጥም ቀልብህ ደርቋል ማለት ነው። መልሰህ ራስህን ፈትሽ።ከጊዜህ በላይ ሊያሳስብህ የሚገባ ነገር መኖር የለበትም ።
ተቆጥራ የተሠጠችንን እስትንፋስ ራሣችንንም ሌሎችንም በሚጠቅም ነገር ላይ ከሚያውሉት ያድርገን።
=t.me/AbuSufiyan_Albenan


TIKVAH-ETHIOPIA dan repost
“ እናቴን በሕይወት ባጣም ሌሎች ኢትዮጵያዊያን እናቶቼ ያላችሁን በማገዝ ከሞት ታደጉኝ ” - የ16 ዓመቷ የልብ ታማሚ

በጸጥታ ችግር ከወለጋ ተፈናቅላ በደብረ ብርሃን ቻይና መጠለያ ካምፕ ከገባች አራት አመት እንዳስቆጠረች የገለጸችው የ16 ዓመት ታዳጊ ለቀዶ ጥገና ከፍተኛ ገንዘብ በመጠየቋ እርዳታ እንዲረግላት ተማጸነች።

በቶሎ ካልታከመች ሕይወቷ ከባድ አደጋ ላይ መሆኑን እንደተነገራት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ቃሏን የሰጠችው ታዳጊዋ፣ ለህክምናው ወጪ 783 ሺሕ ብር እንደተጠየቀች፣ ገንዘቡን ማግኘት እንዳልቻለች አስረድታለች።

“እናቴ ሞታለች። የወለጋ ተፈናቃይ ነኝ። ሀኪም ‘የልብሽ የደም ማስተላለፊያ አብጧል’ አለኝ” ያለችው ታማሚዋ፣ በሕይወት ያሉት ቤተሰቦቿም በጸጥታው ችግር ቤት ንብረታቸውን ትተው ተፈናቃይ መሆናቸውን ተናግራለች።

እርዳታ ጠያቂዋ ታዳጊ ሀያት በላይ፣ “እናቴን በሕይወት ባጣም ሌሎች ኢትዮጵያዊያን እናቶቼ ያላችሁን በማገዝ ከሞት ታደጉኝ” ስትል ተማጽናለች።

የታማሚዋ ቤተሰቦችም፣ ታዳጊ ሀያት ህመሙ ከጀመራት ሰባት አመታትን እንዳስቆጠረች፣ በቻሉት መጠን ህክምና እየተከታተለች ብትቆይም መፍትሄ ሳታገኝ እንደቆየች ገልጸው፣ ልበ ቀናዎች እንዲረዷቸው ጠይቀዋል።

መርዳት ለምትሹ፣ 1000628382895 የታማሚዋ እህት ፋጡማ አሊ ሁሴን የንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር ነው።

ደውሎ ለመጠየቅ፣ በ0945667806 ታማሚዋን፣ በ0921195123 ወንድሟን፣ 0955581772 እህቷን ፋጡማ አሊን ማግኘት ይቻላል።

@tikvahethiopia


መቆሚያ ያጣው የመርከዙ የቁልቁለት ጉዞ!
~
የሸሪዐ ቀዳሚ ግብ ጉዳትን ማስወገድ፣ ካልሆነ መቀነስ እንዲሁም ጥቅምን ማስገኘት ነው። አንዳንዴ የከፋውን ሸር ለማለፍ ወይም ለመቀነስ ሲባል ያነሰውን ሸር እንፈፅም ዘንድ ጫና ሊገጥመን ይችላል። በዚህ የተነሳ ለአጠቃላዩ የደዕዋ መስለሐ ሲባል ውስጣችን የማያምንበት ጉዳይ ላይ ልንነካካ እንችላለን። ይሄ ብስለት አልፎም ድፍረት የሚፈልግ ጉዳይ ነው።

በሌላ በኩል ደግሞ ከእለት ወደ እለት መንሸራተቱን በ "መስለሐ" ወረቀት እየጠቀለለ የሚያቀርብ ብኩን አለ። ማዶ ላይ ያለን "መስለሐ" ሲያስብ ዙሪያውን ስላለው ተጨባጭ አያስብም። "የቆጡን አወርድ ብላ የብብቷን ጣለች" እንደሚባለው ማለት ነው።

የመርከዝ ኢብኑ መስዑድ አካሄድ እዚህ ላይ ነው ያለው። መሪዎቻቸው በዑጅበ ነፍስ የተወጠሩ፣ ቀድራቸውን የማያውቁ፣ "ከኛ ወዲያ መስለሐ እና መፍሰዳ የሚለይ ላሳር" ውስጥ የገቡ ናቸው። ይሄ አዲስ የመጣ ሳይሆን ነባር አመላቸው ነው። በዙሪያቸው ያለው "አገር ለመምራት እድሉ ቢስሰጣቸው መምራት የሚያስችል ብቃት አላቸው" የሚል፣ ቢያጥፉት የሚታጠፍ፣ ቢዘረጉት የሚዘረጋ እንዳሻቸው የሚሰሩት ስብስብ ለራሳቸው የተሳሳተ ግምት እንዲይዙ አድርጓቸዋል። የፈለገ ቢወርዱ "ኧረ አሁንስ በዛ!" የሚል ድፍረት ያለው ከኖረ ከስንት አንድ ነው። እሱውም ከተገኘ። ሰው በዚህ መጠን እንዴት በጋራ ጭፍን ተከታይ ይሆናል? የሚገርም ነው!

ወላሂ! መርከዙን የምታድኑት ኢኽላስን መሰረት ባደረገ እውነተኛ አካሄድ እንጂ በጭፍን ውግንና አይደለም። ሰዎቹንም ሲያጠፉ እጃቸውን በመያዝ እንጂ በጭፍን ብትከላከሉ እነሱንም ላትጠቅሙ ራሳችሁንም ትጎዳላችሁ። ይልቁንም ከዚህ "እናንተን የማይታያችሁ ይታየናል" ከሚል አጉል ግብዝነት እንዲወጡ ብታግዟቸው ነው የሚሻለው።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor


اللهم توفيقك وهدايتك:
قال الإمام الحافظ العلامة العارف ابن القيم الجوزية رحمه الله: "فالفقه كل الفقه؛ الاقتصاد في الدين، والاعتصام بالسنة"
إغاثة اللهفان (132/1)
=


ከ ቀደምቶች ንግግር🔊 dan repost
•ምድር ከነስፋቷ ብትጠባችሁ፣ሕይወት ከነድሎቷ ብትጨንቃችሁ ...የትም አትሂዱ
የልባችሁ አምላክ ወደሆነው ጌታ ሂዱ።

ያለአንዳች ችካል ሰማይን ከፍ ያደረገ አምላክ ...ጭንቀታችሁንና ችግራችሁን ሁሉ ከላያችሁ ላይ ከፍፍፍፍፍፍ ያረጋል።
=t.me/AbuSufiyan_Albenan


ነገሮችን  ማለፍ እና መቻል ጀመርሽ ማለት..... !!

«የሂወት ትልቁን  የችግር ቁልፍ አገኘሽ ማለት ነው ።
»

https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy


الواسطة بين الحق والخلق

🔖 አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ

      【ክፍል ❽

🏷መልእክተኞች የአላህን ትእዛዝ አስተላላፊ ናቸዉ ከባለፈ የቀጠለ፦

{ وَمَا نُرۡسِلُ ٱلۡمُرۡسَلِینَ إِلَّا مُبَشِّرِینَ وَمُنذِرِینَۖ فَمَنۡ ءَامَنَ وَأَصۡلَحَ فَلَا خَوۡفٌ عَلَیۡهِمۡ وَلَا هُمۡ یَحۡزَنُونَ }  { وَٱلَّذِینَ كَذَّبُوا۟ بِـَٔایَـٰتِنَا یَمَسُّهُمُ ٱلۡعَذَابُ بِمَا كَانُوا۟ یَفۡسُقُونَ }  الأنعام: ٤٨_٤٩

🏷 አላህ እንድህ ይላል፦  መልእክተኞችንም  አብሳሪና አስፈራሪ አድርገን እንጅ አላክንም። ያመኑና  መልካም የሰሩ ሰዎችም በእነርሱ ላይ ፍርሃት የለባቸዉም። እነሱም አያዝኑም። እነዚያ በአንቀፆቻችን ያስተባበሉ  ያምፁ  በነበሩበት ምክንያት ቅጣቱ ያገኛቸዋል። (አል አንዓም:48_49)


۞ إِنَّاۤ أَوۡحَیۡنَاۤ إِلَیۡكَ كَمَاۤ أَوۡحَیۡنَاۤ إِلَىٰ نُوحࣲ وَٱلنَّبِیِّـۧنَ مِنۢ بَعۡدِهِۦۚ وَأَوۡحَیۡنَاۤ إِلَىٰۤ إِبۡرَ ٰ⁠هِیمَ وَإِسۡمَـٰعِیلَ وَإِسۡحَـٰقَ وَیَعۡقُوبَ وَٱلۡأَسۡبَاطِ وَعِیسَىٰ وَأَیُّوبَ وَیُونُسَ وَهَـٰرُونَ وَسُلَیۡمَـٰنَۚ وَءَاتَیۡنَا دَاوُۥدَ زَبُورࣰا } { وَرُسُلࣰا قَدۡ قَصَصۡنَـٰهُمۡ عَلَیۡكَ مِن قَبۡلُ وَرُسُلࣰا لَّمۡ نَقۡصُصۡهُمۡ عَلَیۡكَۚ وَكَلَّمَ ٱللَّهُ مُوسَىٰ تَكۡلِیمࣰا } { رُّسُلࣰا مُّبَشِّرِینَ وَمُنذِرِینَ لِئَلَّا یَكُونَ لِلنَّاسِ عَلَى ٱللَّهِ حُجَّةُۢ بَعۡدَ ٱلرُّسُلِۚ وَكَانَ ٱللَّهُ عَزِیزًا حَكِیمࣰا
} النساء  ١٦٤: ١٦٥}     ومثل هذا في القرآن كثر .

🔖 አላህ እንድህ ይላል፦ እኛ ወደ ኑሕና ከርሱ በኋላ  ወደ ነበሩት ነብያት እንዳወረድነዉ ሁሉ ወደ አንተም አወረድን። ወደ ኢብራሂምም ወደ ኢስማኢልም፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ የዕቁብም፣ ወደ ነገዶቹም፣ ወደ ዒሳም፣ ወደ አዩብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሃሩንና፣ ወደ ሱለይማንም አወረድን። ለዳዉድም ዘቡርን ሰጠነዉ። ከዚህም በፊት በአንተ ላይ በእርግጥ የተረክናቸዉን መልእክተኞች ባንተ ላይም ያልተረክናቸዉን መልእክተኞች (እንደላክን ላክንህ) አላህ መሳን ማነጋገርን አነጋገረዉ። ከመልእክተኞች በኋላ ለሰዎች በአላህ ላይ አስረጅ እንዳይኖር አብሳሪዎችና አስፈራሪዎች የኾኑ መልእክተኞች ላክን። አላህም አሸናፊ ጥበበኛ ነዉ። (አንኒሳእ  163_165)  የእዚህም አምሳያ ቁርኣን ዉስጥ በጣም ብዙ ነዉ ።

وَهَذَا مِمّا أَجْمَعَ عَلَيْهِ أَهْلِ الْمِلَلِ مِنْ الْمُسْلِمِينَ . وَالنّصَارَی ، فَإِنَّهُمْ يُثْبِتُونَ الْوَسَاءِطَ بَيْنَ اللهِ   وَبَيْنَ عِبَادِهِ وَهُمْ الرُسُلُ الَّذِينَ بَلَّغُوا عَنْ الله أَمْرَهُ وَخَبَرَهُ .
.

🔖 ይህ ሙስሊሞችም አይሁዳዎችም ክርስቲያኖችም የእምነት ባለቤቶች ሁሉ የተስማሙበት ነዉ። እነርሱም በአላህ እና በባሪያዎቹ መካከል አገናን እንዳለ ያፀድቃሉ። እነርሱም እነዚያ የአላህን ትእዛዝና ዜና ያስተላለፉት መልእክተኞች ናቸዉ።


{ ٱللَّهُ یَصۡطَفِی مِنَ ٱلۡمَلَـٰۤىِٕكَةِ رُسُلࣰا وَمِنَ ٱلنَّاسِۚ إِنَّ ٱللَّهَ سَمِیعُۢ بَصِیرࣱ }  الحج :

٧٥

🔖 አላህ እንድህ ይላል፦ አላህ ከመላእክት ዉስጥ መልእክተኞችን ይመርጣል። ከሰዎችም (እንደዚሁ)። አላህ ሰሚ ተመልካች ነዉ።   (አል ሐጅ :7
5)

وَمَنْ أَنْكَرَ هَذِهِ الْوَسَاءِطَ  فَهُوَ كَافِرٌ بِإِجْمَاعِ أَهْلِ الْمِلَلِ . وَالسُّوَرُ الَّتِي أنْزَلَهاَ الله بِمَكَّةَ مِثْلُ .الأَنْعاَمِ . وَالْأعْرَافِ . وذَوَاتِ .{المر} و{حم} و {طس} وَنحْوِ ذَلِكَ ،  هِيَ مُتَضَمِّنَةٌ لِأُصُولِ الدَّنِ كَالْإمَانِ بِااللهِ وَرُسُلِهِ وَاليَوْمِ الْآخِر
ِ .
🏷 ይህቺ አገናኝ ( አል ወሳኢጥ) ያስተባበለ በሀይማኖቶች ሁሉ ስምምነት ከሃድ ነዉ። አላህ በመካ ላይ ያወረዳቸዉ ምእራፎች ምሳሌ፦ አል አንዓም፣ አል አዕራፍ፣ የአሊፍ ላም ራ፣  የ(ሐሚም) የ(ጧሲን) እና እነዚህን የመሳሰሉት (ምእራፎች) በአላህ፣ በመልእክተኞቹ እና በመጨረሻዉ ቀን የማመንን እምነትን መሠረቶች ያካተቱ  ናቸዉ።

ኢንሻ አላህ  ይቀጥላል....!

──────⊹⊱✫⊰⊹──────
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy


➾  መርከዜ      

ከቶ መች ይለይ ነበር ባጥና ግድግዳሽ
ከላይ እስከታች በቆርቆሩ ተሸበሽ
ዋናው ምሶሶሽን ተውሂድሽን አድርገሽ
እዚህ ደርሰሻል ብዙ ፈተና አልፈሽ
የእኛ ተምሳሌት የጥናት ጥግ ነሽ


ለያሽው አላማ ቆርጠሽ የተነሳሽ
ገና ገና ብዙ ብዙ ትጓዥለሽ


በብረቅየ ልጆችሽ ገና ታብቢያለሽ
የተውሂድን ባድራ የበላይ አድርገሽ ታውለበልቢያለሽ
ከአቀድሽው በላይ ብዙ ትጓዣለሽ

ተውሂድና ሱናን አጥብቀሽ የያሽ
በሱና ብርሀን ደምቀሽ የተዋብሽ
እቅድሽ ተሳክት  ልይሽ አሸብርቀሽ
ደምቆ ልመልከተው ተሳክቶ ህልምሽ


           ➽መርከዜ አሉሽ እኮ ጀግኖች

ብዙ ጀግኖች አሉ አቅፈሽ የያሻሸው
ፀሀይና ብርዱ ያልበገራቸው
አንችን ለማሳደግ ብዙ እቅድ ያላቸው
ለሊቱን በሀሳብ ቀኑን በስራቸው
እጂጉን ያስቀናል መተሳሰባች
ጥላትን ያስደምማል ውብ ትስስራቸው


            « መርከዜ !! »

ይች ውድ መርከዝ ካላችሁኝ ማናት !?
በውስጧ አቅፋ የያዘች ብዙ ጀግኖች ያሏት
ጥላት አስደማሚ ጀግና ልጆች አሏት

ይች ውብ መርከዝ የት ትመስላችኋለይ !?
የሱንዮች መርከዝ  ያለችው ሀርቡ ላይ
ውዷ መርከዜ አህሉ ተውሂድ  ትባላለይ !!

ውዷ መርከዛችን ለመገባት ይሄው ተጀምራለይ
እህት ወንድሞቿን ይሄው ትጣራለይ

ብቅርቡ ተጨርሸ ተውሂዴን እድጣራ
እዳውለበልብ የተውሂድ ባንድራ

    ✍️« 𝐵 ⁱⁿᵗ 𝐺𝑒𝑧𝑒 »

መርከዜ አላህ ይጠብቅሽ ሁሌም ባለሽበት
!!

ይቀላቀሉ➴➴➴➴➴
https://t.me/Ahlu_Tewhid_Mesjid

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.