🔥#ገረመው_ወንዳወክ💪
የአማራ ፋኖ በጎጃም የራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም/5ኛ ክ/ጦር/ ገረመው ወንዳወክ ብርጌድ ለዛሬ ንጋት ከገነት አቦ ከተማ እስከ አቦ ቤተክርስቲያን ከ11:00 -12:ዐዐ ሰዓት በአደረገው ተጋድሎ በርካታ የጠላት ሀይል የተደመሰሰ ሲሆን አዝረክርኮት የሄደ 13 የጠላት በድን በማህበረሰቡ ተቀብሯል‼️
አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!!
©የአፋጎ 5ኛ ክ/ር የሚዲያ ባለሙያ ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን
የካቲት 30/2017 ዓ.ም
የካቲት 30/06/2017 ዓ.ም
አሻራ ሚዲያ
# አዲሱን የአሻራ ፌስቡክ ገፅ ይወዳጁ 👇👇
https://www.facebook.com/profile.php?id=61554383356900ይሕ አዲሱ የአሻራ ሚዲያ የዩቱዩብ ቻናል ነው
በጠየቃችሁን መሰረት በዩቱዩብ መረጃወችን ለማድረስ ቻናሉን ከፍተናል አሁኑኑ ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ትኩስና አዳዲስ ሁነቶችን ለማግኘት አዲሱን የአሻራ ዩትዩብ ቻነል Subscribe ያድርጉ‼
👇👇👇👇👇👇
https://youtu.be/UH4zZz1lxmcየተከበራችሁ የአሻራ ሚዲያ ቤተሰቦች ነባሩ የአሻራ ዩትዩብ ቻነል ስለተዘጋ አዲሱን ቻነል
ሰብስክራይብ በማድረግ መረጃዎችን ይከታተላሉ ‼
👇👇👇
https://www.youtube.com/@asharaPress-s7b4n