Postlar filtri


#ExitExamSchedule #AAU

ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከሰኞ ጥር 26/2017 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ለመፈተን የተመዘገባችሁ የፈተናው የመጀመሪያ ሁለት ቀናት መርሐግብር (ጥር 26 እና 27/2017 ዓ.ም) 👉 Click

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


In Africa Together dan repost
🚀 IAT Student Event Alert! 🚀
🎤 Hosted by In Africa Together (IAT)

✅ Licensed in 🇺🇸 Michigan, USA & 🇪🇹 Addis Ababa, Ethiopia 

Exclusive Offer for High School Students!✨ 
🎉 Enjoy a 10% discount just bring your High School ID!

📅 Date: Sunday, February 9
📍 Venue: Kaleb Hotel (Next to Harmony Hotel) 
Time: 2:00 AM – 8:00 AM (Local Time) 
 
🎓 No Pre-Payment Required
📜 No English Proficiency Exam
✅ 100% Admission Guarantee


🇺🇸 USA – 66% Scholarship + 34% Covered by Student Loan
🇨🇳 China – Full Scholarship + Pocket Money Allowance

🎯 Apply for: 
- Bachelor’s Degree 
- Master’s Program 
- PhD Programs 

📦 Our Packages Improve Your Visa Chances!

🔗 Secure Your Spot – Register Now!👇🏾 
https://forms.gle/aWzxNFkQJS8ozaLU7


በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የ2017 አጋማሽ የመውጫ ፈተና ፕሮግራም


ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደርስ ኢንሼቲቭ ነጻ ስልጠናን ይከታተሉ!

በሀገር አቀፍ ደረጃ 460 ሺህ ሰዎች የኢትዮጵያን ኮደርስ ስልጠና እየወሰዱ ሲሆን፤ 130 ሺህ ሰዎች ስልጠናውን በማጠናቀቅ ሰርትፍኬት መውሰዳቸውን የኢኖቬሽና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገልጿል፡፡

የስልጠና ኮርሶች፦

► ዳታ ሳይንስ
► ፕሮግራሚንግ ፋንዳሜንታል
► አንድሮይድ ፕሮግራሚንግ

ስልጠናው የሚሰጠው ዓለም አቀፍ የዲጂታል ክህሎቶችን በኦንላይን በማስተማር ከሚታወቀው ዩዳሲቲ ተቋም ጋር በመተባበር ነው፡፡

ስልጠናውን በስምንት ሳምንት ያጠናቀቁ ሰልጣኞች ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ሰርተፊኬት ይሰጣቸዋል።

ለመመዝገብ 👇
https://www.ethiocoders.et/

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


In Africa Together dan repost
🚀 መልካም ዜና ከ ኢንአፋሪካ ቱጌዘር🚀

✅ በ🇺🇸 አሜሪካን ሚቺጋን እና 🇪🇹 አዲስ አበባ እውቅና ያለው

✨ ለሀይስኩል ተማሪዎች 10% ቅናሽ ✨
🎉 ወደውጭ ሀገር ሄዳችሁ መማር የምትፈልጉ በሙሉ የዚህ እድል ተሳታፊ መሆን ትችላላችሁ

📅 ቀን: እሁድ፣ ፌብሩወሪ 9 (የካቲት 2)
📍 ቦታ: ካሌብ ሆቴል (ሐርሞኒ ሆቴል ጎን)
⏰ ሰዓት: 2:00 – 8:00

🎓 ያለምንም ቀድመ ክፋያ
📜ያለ ምንም እንግሊዝኛ ብቃት ፈተና
✅ 100% የተረጋገጠ ቅበላ

🇺🇸 አሜሪካ – 66% ስኮላር ሺፕ + 34% በተማሪ ብድር
🇨🇳 ቻይና – ሙሉ ስኮላር ሺፕ + ከኪስ ገንዘብ ጋር


- በመጀመሪያ ዲግሪ
- በማስተርስ
- ፒኤችዲ ፕሮግራም

📦 ቪዛ የማግኘት እድሎን ይጨምሩ📢

🔗 ለመመዝገብ ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ 👇🏾
https://
forms.gle/aWzxNFkQJS8ozaLU7


#ቴምር ሪልስቴት
😱7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው 3 ሳይቶች
🎯1,ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
         👉1 መኝታ 66ካሬ=
         10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
         ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
         👉2መኝታ 71ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
        ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
         👉2መኝታ 93ካሬ=
       10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
       ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
        👉3መኝታ 130ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
      ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
        👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው         የሚጨርሱት
🎯2,ተክለሃይማኖት ሆስፒታል ፊት ለፊት
         👉3 መኝታ 113ካሬ
         10%ቅድመ ክፍያ 1ሚሊዮን ብር
          ሙሉ ክፍያ 10,961,000ብር
         👉3መኝታ 119ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 1.1ሚሊዮን ብር
        ሙሉ ክፍያ 11,543,000ብር
         👉ቀሪውን 90% በ15 ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯3,አያት ሳይታችን
        👉 2መኝታ 87ካሬ
        ሙሉ ክፍያ 4,976,400ብር
         👉 3መኝታ 107ካሬ
        ሙሉ ክፍያ 6.1ሚሊዮንብር
         👉 3 መኝታ 121ካሬ
        ሙሉ ክፍያ 6.9ሚሊዮን ብር
        👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273


በሶስቱም ቅርንጫፎቻችን ( መገናኛ፣ ሜክሲኮና ጀሞ) እንዲሁም በኦንላይን በምንሰጣቸዉ  ስልጠናዎች በ Advanced level እና 90% practical በሆነ ካሪኩለም እንዲሁም ዘመኑ ያፈራቸዉን ሙሉ የላብራቶሪና የስቱዲዮ እቃዎችን በማሟላት ከሁሉም ስልጠናዎቻችን ላይ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ አድርገናል! አሁኑኑ ይመዝገቡና ትልቅ ለዉጥ ወደሚያመጡበት ተቋም ይቀላቀሉ!

ከትምህርትና ስልጠና ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን ሙሉ ዕዉቅና ካለዉ ሰርተፊኬት ጋር!

እኛጋ ለመሰልጠን ኮምፕዩተር መግዛት አያስፈልግዎትም!

የብዙ አመት ልምድ እና ብቃት ባላቸዉ አሰልጣኞች!

🎯 Graphics Design
🎯 Video Editing
🎯 Digital Marketing
🎯 Photography
🎯 Videography
🎯 Cinematography
🎯 Adobe photoshop
🎯 Fullstack Web app development 
🎯 Programming Language
🎯 Interior Design
🎯 English Language
🎯 Database
🎯 Basic Computer
🎯 Accounting Softwares
🎯 Engineering Softwares
🎯 SPSS & STATA
🎯 MS-Project
🎯  Foreign & Local Languages

አድራሻ:-
1. መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 419 (ሊፍት ይጠቀሙ)  ☎️ 0991929303

2. ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 639 (ሊፍት ይጠቀሙ ሁለተኛዉን ሊፍት) ☎️ 0991929304

 3. ጀሞ 1 አንደኛ በር ካኩ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ☎️ 0991926707

Join telegram https://t.me/topinstitutes

tiktok https://Tiktok.com/@topinstitute

Facebook https://www.facebook.com/Topinstitutes


ትክክለኛውን መኪና በትክክለኛው ዋጋ ከትክክለኛው አከፋፋይ እንዲያገኙ እንረዳዎታለን።

አዲስ መኪና ስለመግዛት ማሰብ አዲሱን የመኪና ግዢ ዘዴ በአብርሀም የመኪና ገበያ ኦንላይን ፕላትፎርም ይቀላቀሉ እና ጊዜዎን ከአከፋፋይ ጉብኝቶች ይቆጥቡ።

የእኛ ተልእኮ ምርጡን መረጃ፣ የብድር አቅርቦት እና የተሸከርካሪ ዋጋዎችን በማቅረብ ዲጂታል መኪና ግብይትን ከችግር ነፃ የሆነ ተሞክሮ ተደራሽ ማድረግ ነው።

ይቀላቀሉን👇👇
https://t.me/AbrahamDealer
https://t.me/AbrahamDealer
ስለመረጡን እናመሰግናለን🙏

Right Cars, Right Away
With Ab_Cars widespread dealership network, we make your favorite car available for you without any hassle, right away.

Join Us👇👇👇
https://t.me/AbrahamDealer
https://t.me/AbrahamDealer
https://t.me/AbrahamDealer


#ExitExam

176 ሺሕ ተማሪዎች የመውጫ ፈተናን ለመውሰድ መመዝገባቸው ተገለጸ

👉ፈተናው ከጥር 26 እስከ 30 ድረስ ይሰጣል

ጥር 23/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በ2017 ዓ.ም አጋማሽ ላይ የሚሰጠውን የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና ለመውሰድ 176 ሺሕ ተማሪዎች መመዝገባቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።

ፈተናውን በድጋሚ የሚወስዱትን ጨምሮ በጠቅላላው 176 ሺሕ ተማሪዎች የመውጫ ፈተናውን ይወስዳሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዬች መሪ ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ኤባ ሚጀና #ለአሐዱ ገልጸዋል።

በዚህም መሰረት በኢትዮጵያ የሚገኙ በሁሉም የኒቨርሲቲዎች ፈተናው የሚሰጥ ሲሆን፤ ተጠሪነቱ ለትምህርት ሚኒስቴር ያልሆነው የመከላከያ ዩኒቨርሲቲ ጭምር በዚህ ፕሮግራም ተካታች መሆኑ ተጠቁሟል፡፡

የግል ኮሌጆችን በሚመለከት አሐዱ ላቀረበላቸው ጥያቄ ትምህርት ሚኒስቴር የግል ኮሌጆች ላይ ገብቶ ለመፈተን የሚያስችል መዋቅር እንደሌለው በማንሳት፤ ነገር ግን ተማሪዎች በአቅራቢያቸው በሚገኝ የመንግስት ተቋም በኩል መፈተን እንደሚችሉ ገልፀዋል።

የፈተና ቀኑ በተለያዩ ምክንያቶች ዘግይተው ትምህርት የጀመሩትን ዩኒቨርሲቲዎች ታሳቢ ያደረገና በቂ ዝግጅት ማድረጋቸው ከተረጋገጠ በኋላ መወሰኑን ተናግረዋል።

ፈተናውን ለመስጠት ታቅዶ የነበረው ጥር 14 እና 15 የነበረ ቢሆንም፤ ሁሉም ዩኒቨርስቲዎች እኩል ትምህርት ባለመጀመራቸው ወደ ጥር 26 ቀን 2017 ዓ.ም. እንዲሸጋገር መደረጉን ገልጸዋል፡፡

በዚህ የፈተና ፕሮግራም ተንቀሻቃሽ ስልክና የወረቀት ፅሁፍ ይዞ መገኘት ፈፅሞ #የተከለከለ መሆኑን የገለጹት የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈፃሚው፤ "ተፈታኞች መታወቂያ መያዝና ከፈተና ፕሮግራሙ 30 ደቂቃ ቀድሞ ቦታው ላይ መድረስ ይጠበቅባቸዋል" ብለዋል፡፡ የወጣው ፈተናም ከተማሩት በመሆኑ ሳይጨነቁ በተረጋጋ መንፈስ መስራት እንደሚገባቸው አሳስበዋል።

የዘንድሮው የዩኒቨርስቲዎች የመውጫ ፈተና ከዚህ በፊት ይሰጥ እንደነበረው ሙሉ ለሙሉ በኦንላይን የሚካሄድ ሲሆን፤ ከጥር 26 እስከ 30 ከሰኞ እስከ አርብ ባሉት አምስት ተከታታይ ቀናት እንደሚሰጥ አስታውቀዋል።

የተማሪዎች ፈተና እንደተጠናቀቀ ቅዳሜ ማለትም የካቲት 1 ቀን የመምህራንን ስልጠና ሲወስዱ የነበሩ መምህራን ፈተና ይወስዳሉ ተብሎ ይጠበቃል።

[ዘገባው የአሃዱ ሬድዮ ጣቢያ ነው]

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የ2017 አጋማሽ የመውጫ ፈተና ፕሮግራም


ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


የሐኪሞች የስራ አጥነት ቁጥር እየጨመረ ከመምጣቱ በተጨማሪ በተለያዩ በሽታዎች ተይዘው የህይወት ዋጋ እየከፈሉ ነዉ ተባለ፡፡

በህክምና የተመረቁ ስራ አጥ የህክምና ባለሙያዎች ቁጥር እየጨመረ መሆኑን የኢትዮጵያ ህክምና ማህበር አስታዉቋል፡፡

ከዚህ በተጨማሪ ሕክምና የሚያስፈልጋቸው ሐኪሞች ተገቢውን ሕክምና በፍጥነት ባለማግኘታቸው የሕይወት ዋጋ እየከፈሉ ይገኛሉ ተብሏል፡፡

ማህበሩ ሀኪሞች ብዙ ጫናዎችን ተቋቁመው ስራ እየሰሩ ቢሆንም የሰሩበትን የትርፍ ሰዓት ክፍያ ሳይከፈላቸዉ የሚቆዩባቸዉ ክልሎች መኖራቸዉን አንስቷል፡፡

ክፍያ የሚጠይቁ ሐኪሞችም ለእስር የሚዳረጉበት ሁኔታዎች የታዩበት ዓመት ነበር ሲል ማህበሩ ገልጿል፡፡

እንደሕክምና ማህበር ከሚመለከታቸው የስራ ሃላፊዎች ጋር ምክክር ለማድረግ ቢሞከርም፤ አሁንም ከችግሩ ስፋት አንጻር ለብዙዎች ችግር ምላሽ መስጠት አልተቻለም ነዉ ያለዉ፡፡

ከዚህ ቀደም ከጣቢያችን ጋር ቆይታ ያደረጉት የኢትዮጵያ ህክምና ማህበር ፕሬዝዳንት ዶ/ር ተግባር ይግዛዉ ፤ በአገራችን ያሉ የሀኪሞች ቁጥር ወደ 17ሺህ ነዉ ያሉን ሲሆን፤ ከዚህ መሃል ወደ 40 በመቶ የሚሆነዉ ወይም 1ሶስተኛዉ ብቻ የማህበሩ አባል መሆኑን አንስተዋል፡፡

የሙያ ማህበር መቅጠር አይችልም ፤ማድረግ የሚችለዉ ጉዳዩን ማሳወቅ ነዉ ያሉት ዶ/ር ተግባር፤ከጤና ሚኒስቴርም ሆነ ከክልል ጤና ቢሮዎች ጋር በጉዳዩ ላይ መነጋገራቸዉን በወቅቱ አንስተዉ ነበር፡፡

ዘንድሮ 61ኛውን ዓመታዊ የሕክምና ጉባኤና ዓለም አቀፍ የጤና አዉደ ርእይ ከየካቲት 14 – 15/2017ዓ.ም ለማካሄድ ማቀዱንም ማህበሩ አስታዉቋል፡፡
በጉባዔዉ በሃገር ውስጥ እና በውጭ ሃገር የሚኖሩ የህክምና ባለሙያዎች ያላቸውን እውቀት፣ የምርምር ግኝቶችን እና የህክምና ልምዶችን በማቅረብ የዓመቱን መሪ ቃል መነሻ በማድረግ የፓናል ውይይቶች እንደሚካሄዱም ለማወቅ ችለናል፡፡

ማህበሩ ከተመሰረተበት 1940 ዓ.ም ጀምሮ በህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ጥራት፣ ደህንነት እና በአጠቃላይ በህክምናው ዘርፍ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡

#EthioFM
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


በዳግም ምዝገባው ሂደት በራሳቸው ፈቃድ ሳይመዘገቡ የቀሩ እንጂ እኔ ሄጄ የዘጋሁት ተቋማት የለም ሲል የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ተናገረ፡፡

በኢትዮጵያ በቀደሙት ዓመታት የተመዘገቡ በመቶዎች የሚቆጠሩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እንደ አዲስ ለመመዝገብ መመሪያ ወጥቶ እየተሰራ ይገኛል፡፡
አዲሱን መስፈርት እናሟላለን የሚሉ ተቋማት ቀደም ብለው ሰነዶቻቸውን እንዲልኩ ተነግሯቸው ነበረ፡፡
በተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ ሰነዶቻቸውን ያልላኩ #የትምህርት_ተቋማት ከዘርፉ በራሳቸው ፈቃድ እንደወጡ ይቆጠራል መባሉንም ይታወሳል፡፡

በዚህ ሂደት 84 ተቋማት ለዳግም ምዝገባው ሰነዶቻቸውን ሳይልኩ በመቅረታቸው እንደተሰረዙም ተነግሯል፡፡
273 ተቋማት ደግሞ ሰነዶቻቸው ወደ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ቢልኩም የሚፈለጉትን የሰነዶች በሙሉ ያሟላ አንድም ተቋም የለም መባሉንም ሰምተናል፡፡
እኛ ይህንን የሰማነው በትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን የፈቃድ አሰጣጥ እና የጥራት ኦዲት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ከሆኑት ውብሸት ታደለ ነው፡፡

እነዚህ ሰነድ ያጓደሉ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትም ሰነዶቻቸውን እንዲያሟሉ ተጨማሪ 45 ቀን የጊዜ ገደብ እደተሰጣቸውም ነግረውናል፡፡
ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን #አግዷል በሚል በተለያዩ አካላት እየተነገረ ያለውም ልክ አይደለም ብለዋል፡፡
በመሆኑም ላኩ የተባሉት ሰነዶችን ካልላኩ 84ቱ ተቋማት ውጪ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ያገደውም ሆነ የሰረዘው ተቋም እንደሌለ አንስተዋል
ከእነዚህ መካካልም የተለያየ ምክንያት በማቅረብ ድጋሚ እድል እንዲሰጣቸው የጠየቁ እንዳሉና ጥያቄያቸውም እየታየ ነው ብለውናል፡፡

የዳግም ምዝገባ ስራው በሂደት ላይ እንደሆነ የተነገረ ሲሆን በአሁን ሰዓት የሰነድ ማጣራት ስራ እየተከወነ ነው ተብሏል፡፡
በዚህ ሂደትም በአዲስ አበባ የሚገኙ የግል ከፍተኛ ተቋማት ሰነዳቸው የማጣራት ስራ እንደተጠናቀቀና #ሰነድ ያጎደሉትን ደግሞ በተሰጣቸው የ45 ቀን ዉስጥ እንዲያሟሉ እንደተነገራቸው አቶ ውብሸት ነግረውናል፡፡
በክልል የሚገኙ ተቋማት የላኩትን ሰነድም በመመርመር ላይ ነኝ ብሏል ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ፡፡
ወደፊትም በአዲስ አበባም ሆነ በክልል የሚገኙ የሚያስፈልገውን ሰነድ ያሟሉ ተቋማት #የመስክ_ምልከታ እንደሚያደርግም ጠቅሷል፡፡
ባለስልጣን መ/ቤቱ በአካል ወደ ትምህርት ተቋማቱ ሄዶ የመሰረተ ልማትና ተያያዥ መስፈርቶችን መማሏታቸውን የማጣራት ስራ ይሰራል ተብሏል፡፡
የመስክ ምልከታውም በመጪዎቹ ሳምንታት እንደሚጀርም አቶ ውብሸት ታደለ ነግረውናል፡፡
ከዚህ የመስክ ምልከታ በኋላ ነው የተቋማቱ የመዘጋት ወይም የመቀጠል እጣ ፈንታ የሚወሰነው ተብሏል፡፡

[ዘገባው የሸገር ኤፍ ኤም ሬዲዮ ጣቢያ ነው]

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


In Africa Together dan repost
🚀 IAT Student Event Alert! 🚀
🎤 Hosted by In Africa Together (IAT)

✅ Licensed in 🇺🇸 Michigan, USA & 🇪🇹 Addis Ababa, Ethiopia 

Exclusive Offer for High School Students!✨ 
🎉 Enjoy a 10% discount just bring your High School ID!

📅 Date: Sunday, February 9
📍 Venue: Kaleb Hotel (Next to Harmony Hotel) 
Time: 2:00 AM – 8:00 AM (Local Time) 
 
🎓 No Pre-Payment Required
📜 No English Proficiency Exam
✅ 100% Admission Guarantee


🇺🇸 USA – 66% Scholarship + 34% Covered by Student Loan
🇨🇳 China – Full Scholarship + Pocket Money Allowance

🎯 Apply for: 
- Bachelor’s Degree 
- Master’s Program 
- PhD Programs 

📦 Our Packages Improve Your Visa Chances!

🔗 Secure Your Spot – Register Now!👇🏾 
https://forms.gle/aWzxNFkQJS8ozaLU7


በሶስቱም ቅርንጫፎቻችን ( መገናኛ፣ ሜክሲኮና ጀሞ) እንዲሁም በኦንላይን በምንሰጣቸዉ  ስልጠናዎች በ Advanced level እና 90% practical በሆነ ካሪኩለም እንዲሁም ዘመኑ ያፈራቸዉን ሙሉ የላብራቶሪና የስቱዲዮ እቃዎችን በማሟላት ከሁሉም ስልጠናዎቻችን ላይ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ አድርገናል! አሁኑኑ ይመዝገቡና ትልቅ ለዉጥ ወደሚያመጡበት ተቋም ይቀላቀሉ!

ከትምህርትና ስልጠና ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን ሙሉ ዕዉቅና ካለዉ ሰርተፊኬት ጋር!

እኛጋ ለመሰልጠን ኮምፕዩተር መግዛት አያስፈልግዎትም!

የብዙ አመት ልምድ እና ብቃት ባላቸዉ አሰልጣኞች!

🎯 Graphics Design
🎯 Video Editing
🎯 Digital Marketing
🎯 Photography
🎯 Videography
🎯 Cinematography
🎯 Adobe photoshop
🎯 Fullstack Web app development 
🎯 Programming Language
🎯 Interior Design
🎯 English Language
🎯 Database
🎯 Basic Computer
🎯 Accounting Softwares
🎯 Engineering Softwares
🎯 SPSS & STATA
🎯 MS-Project
🎯  Foreign & Local Languages

አድራሻ:-
1. መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 419 (ሊፍት ይጠቀሙ)  ☎️ 0991929303

2. ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 639 (ሊፍት ይጠቀሙ ሁለተኛዉን ሊፍት) ☎️ 0991929304

 3. ጀሞ 1 አንደኛ በር ካኩ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ☎️ 0991926707

Join telegram https://t.me/topinstitutes

tiktok https://Tiktok.com/@topinstitute

Facebook https://www.facebook.com/Topinstitutes


ትክክለኛውን መኪና በትክክለኛው ዋጋ ከትክክለኛው አከፋፋይ እንዲያገኙ እንረዳዎታለን።

አዲስ መኪና ስለመግዛት ማሰብ አዲሱን የመኪና ግዢ ዘዴ በአብርሀም የመኪና ገበያ ኦንላይን ፕላትፎርም ይቀላቀሉ እና ጊዜዎን ከአከፋፋይ ጉብኝቶች ይቆጥቡ።

የእኛ ተልእኮ ምርጡን መረጃ፣ የብድር አቅርቦት እና የተሸከርካሪ ዋጋዎችን በማቅረብ ዲጂታል መኪና ግብይትን ከችግር ነፃ የሆነ ተሞክሮ ተደራሽ ማድረግ ነው።

ይቀላቀሉን👇👇
https://t.me/AbrahamDealer
https://t.me/AbrahamDealer
ስለመረጡን እናመሰግናለን🙏

Right Cars, Right Away
With Ab_Cars widespread dealership network, we make your favorite car available for you without any hassle, right away.

Join Us👇👇👇
https://t.me/AbrahamDealer
https://t.me/AbrahamDealer
https://t.me/AbrahamDealer


ምክር ቤቱ የአጠቃላይ ትምህርት ረቂቅ አዋጅን አጸደቀ
******************

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 17ኛ መደበኛ ስብሰባው የአጠቃላይ ትምህርት ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል።

የረቂቁን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ ለምክር ቤቱ ያቀረቡት የሰው ሀብት ልማት፣ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ነገሪ ሌንጮ (ዶ/ር)፤ ረቂቅ አዋጁ ትምህርትን በእኩልነት እና ፍትሃዊነት በመላ ሀገሪቷ ተደራሽ ለማድረግ የጎላ ሚና እንዳለው ተናግረዋል።

እንዲሁም ረቂቅ አዋጁ የመምህራንን ጥራት እና ጥቅም የሚያስጠብቅ፣ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ እና የትምህርት አስተዳደሩን ብቃት ለማረጋገጥ ድርሻው ከፍተኛ መሆኑን ጠቅሰዋል።

በተጨማሪም፣ የአስተማሪነት ሙያ እንዲከበር እና በሂደትም የብቃት ማረጋገጫ ፍቃድ ለመስጠት ረቂቅ አዋጁ ከፍተኛ ሚና እንዳለው ሰብሳቢው ገልጸዋል።

ረቂቅ አዋጁ አዋጅ ቁጥር 1368/2017 ሆኖ በሁለት ተቃውሞ፣ በአሥር ድምጸ ተዓቅቦ እና በአብላጫ ድምጽ መጽደቁን የምክር ቤቱ መረጃ ያመላክታል።

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


#DebreMarkosUniversity

በ2017 ዓ.ም ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ ጥር 28 እና 29/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

የምዝገባ ቦታ፦
➭ የስማችሁ የመጀመሪያ ፊደል ከA-H የሆነ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በቡሬ ካምፓስ
➭ የስማችሁ የመጀመሪያ ፊደል ከA-E የሆነ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በቡሬ ካምፓስ
➭ ሌሎቻችሁ የማኅበራዊ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ካምፓስ

ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➭ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ውጤት ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➭ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➭ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና ትራስ ልብስ፡፡

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


በጣልያን ሀገር ከፍተኛ የመሳካት እድል ያለው ነፃ ስኮላርሺፕ እድል ተጠቃሚ ይሁኑ!

👉 መሉ በሙሉ ነፃ የትምህርት እድል
👉 በአመት ከ6000€ በላይ የኪስ ገንዘብ የሚሰጥ
👉 ለ መጀመሪያ ዲግሪ እና ማስተርስ ተማሪዎች የተዘጋጀ

📌 ያላችሁ ጊዜ በጣም አነስተኛ ስለሆነ አሁኑኑ ከታች በተዘረዘሩት ስልክ ቁጥሮች በመደወል ይመዝገቡ!!!

📍 ደንበል ቢትወደድ ባህሩ ህንፃ 8ተኛ ፎቅ

📞 0934146000/0933099990

➘ ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ
  https://t.me/graceconsultancy


#Remedial_Tutorial

የMathematics የሪሜዲያል ቲቶርያል ቪዲዮ ለምትፈልጉ ከላይ ባለው መማሪያ መሰረት በ100 ብር የአንድ ጊዜ ክፍያ ብቻ አቅርበንላቹሃል🥳

ቪዲዮዎቹን የምትፈልጉ 👉 @muedu


#DebreBerhanUniversity

በ2017 ዓ.ም ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የካቲት 6 እና 7/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

https://tinyurl.com/dbu-rcp-2017 ሊንክ ላይ በመግባትና የአድሚሽን ቁጥራችሁን በማስገባት የተመደባችሁበትን ግቢ ማወቅ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።

ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

➭ የ8ኛ ክፍል ውጤት ዋናውና ኮፒው፣
➭ የ12ኛ ክፍል ውጤት ዋናውና ኮፒው፣
➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➭ አራት ፓስፖርት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➭ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.