Construction Proxy


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Inglizcha
Toifa: Telegram


#1 construction portal to get:
✅ construction news
✅ construction market
✅construction materials price
✅engineering estimates
✅ Sub contract
https://constructionproxy.com
Address any comment to admin👨‍💼 @ConproxyBot

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Inglizcha
Statistika
Postlar filtri


Reporter Miyaziya 1/ 2017
የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ቀጥተኛ መልስ የታጣላቸው ውስብስብ ችግሮች እያጋጠሙት መሆኑ ተነገረ::
ተቋሙ ጥናት የሚያደርገውና የሚያቀርበው ገለልተኛ ሆኖ ነው ያሉት አቶ ዘውዱ፣ የፖሊሲ ውሳኔ የሚያሳልፈው አካል ሕግ የማውጣት ሥራ የሚሠራ ከሆነ ጥናቱን መሠረት በማድረግ እንዲሠራ የሚያግዝ ነው ብለዋል። በኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ የአሰላሳይ ግሩፑ ውቅር መንግሥትን መሠረት ९५८८ (Government Initiated) ۸۶ ९६६ ११०८ አሰላሳይ ግሩፕ ተብሎ ሊወሰድ እንደሚችል አስረድተዋል፡፡

ተጠሪነቱ ለከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የሆነው ግሩፑ፣ ዋና መቀመጫው አዲስ አበባ ሆኖ በየክልሎቹ ቢሮ ሊኖረው እንደሚችል ታሳቢ መደረጉ ተነግሯል። አሰላሳይ ግሩፑ ምንም እንኳ ተጠሪነቱ ለሚኒስቴሩ ይሁን እንጂ በራሱ ስም የሚሠራቸው ሥራዎች ስላሉ የራሱ የሆነ የሕግ ሰውነት እንዳለው ተገልጿል፡፡

ግሩፑ ስምንት የሥራ ክፍሎች እንደሚኖሩት የተገለጸ ሲሆን፣ በእያንዳንዱ ክፍል አራት ባለሙያዎች ሊኖሩ እንደሚችሉ አቶ ዘውዱ ገልጸዋል። የዘላቂ ልማት ጉዳይ፣ የሕንፃ ግንባታ ዘርፍ፣ የውኃ፣ የፅዳት አጠባበቅና አካባቢ፣ የትራንስፖርትና መሠረተ ልማት፣ የኃይል፣ የከተማ ፕላንና ፕሮጀክት አስተዳደር ችግርየሚሉ ጉዳዮች የጥናት ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች ሆነው ተለይተዋል።


Construction Resources dan repost
2017 3RD QUARTER CONSTRUCTION WORK ITEMS DIRECT COST PDF(1).pdf
22.1Mb
የ2017 3ኛ ሩብ ዓመት የኮንስትራክሽን ስራዎች ቀጥተኛ ዋጋ ጥናት


አደይ አበባ ስታዲየምን ለማጠናቀቅ የ18 ቢሊዮን ብር ውል ተገባ

በአዲስ አበባ እየተገነባ የሚገኘውን አደይ አበባ ስቴዲየም ቀሪ ስራዎችን ለማጠናቀቅ 18 ቢሊዮን ብር ያስፈልገዋል።

ቀሪ ስራዎችን ከሁለት አመት ባነሰ ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው።

ግንባታውን ለማጠናቀቅ ሚንስቴር መስሪያ ቤቱ ከቻይናው ኮሙኒኬሽን ኮንስትራክሽን ድርጅት ጋር ስምምነት ተፈራርሟል። ማማከሩን ከኤም ኤች  ኢንጂነሪግ ይሰራል ።

ባለፉት 7 ወራት ግንባታውን ለማፋጠን ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግስት በተገኝ የ57 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ስራዎች ሲሰሩ መቆየታቸውን ያስታወሱት ሚንስትሯ ለቀሪው ስራ 18 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ውል መያዙን አሳውቀዋል።

የአደይ አበባ ስታዲየም ግንባታው በ2008 ዓ.ም መጀመሩ የሚታወስ ነው::

ምንጭ። EBC Spot


Tender ጨረታ dan repost
Really, best platform done by the government so far.
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ :
For registration you only need ,
- VAT /TOT certificate
- National ID
- normal ID
- comptency certificate
- power of Attorney

It is free for registration. It may take 2- 7 days to get approval.
@BidHelpbot


ላምበርት bus terminal እድሳት ጨረታ ወጣ


Tender ጨረታ dan repost
Lamberet Bus Terminal Rehabilitation Work
Package Information
Invitation Date: Mar 25, 2025
Procurement Reference No: MoTL-NCB-W-0024-2017-BID Procurement Category: Works
Market Type: National
Procurement Method: Open
Bid Submission Deadline: Apr 15, 2025, 11:00:00 AM
Bid Opening Schedule: Apr 15, 2025, 11:30:00 AM
received for contracts in progress or completed within the last years must exceed times the amount of the financial proposal of the Bid.

For local bidder (individual firms or joint venture): Peak annual construction turnover of ETB 80.00 Million calculated as total certified payments received for contracts or completed within the last five (5) Years. . Note:- The submitted value shall be accepted only if it is verified with supporting evidence by chartered certified external auditors and revenue agency. No evaluation points will be given without the original direct auditor’s report or authenticated auditor’s report document and evidence from revenue. 
The partner in charge at least Must meet 25 % of the requirement

To: all contractors of category BC-3 and GC-3 and above for registration certificate valid to the current year

 https://production.egp.gov.et/egp/bids/all/tendering/


Construction Resources dan repost
🏗 Construction Material Market Update – March 15, 2025 🏗

🔗 Latest prices are out! Check the updated costs for cement, steel, rebar, and more:
👉 https://constructionproxy.com/construction-materials-price-as-of-march-15-2025-gc/

Stay ahead of market changes and make informed decisions! 📊

#Construction #MaterialPrices #MarketUpdate #EthiopiaConstruction


Construction Resources dan repost
🔗 Register Now: https://constructionproxy.com/category/supplier/

Are you a construction materials supplier? 🚧🔨 Get listed on Construction Proxy and connect with buyers today!

✅ More visibility
✅ Direct inquiries
✅ Easy registration

Click the link to join now! @NewSupplierBot


Tender ጨረታ dan repost
If you have sino truck for rent
የሚከራይ ሲኖ ያላችሁ
ቦታ: ለ ዱከም
Contact :
@NewSupplierBot


Tender ጨረታ dan repost
ደረጃ 5 ኮንትራክተር ዝርዝር , check yours here
https://constructionproxy.com/grade-5-contractors/

Tele us on @BidandTenderBot


ሲጠና በነበረው የግንባታ ዘረፍ የአማካሪዎች ክፍያ ተመን የአሰራር ሥርዓት ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ኢንስቲትዩቱ  የግንባታ ዘርፍ የአማካሪዎች የክፍያ ተመን  አሰራር ሥርዓትን ለመዘርጋት ከኢትዮጵያ አማካሪ ኢንጅነሮችና ከአርክተክቶች ማህበር ጋር በመተባበር ሲያስጠና በነበረው የጥናት ሰነድ ላይ አጥኝ አባላቱና የኢንስቲትዩቱ ሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ውይይት አድርጓል፡፡

የዚህ ውይይት ዓላማም  ሲጠና የነበረውን የአሰራር ሥርዓት በተቀመጠው ስታዳርድ፣ መዳሰስ የነበረባቸውን መረጃዎች  እና የኮንስትራክሽን ዘርፉ ነባራዊ ሁኔታዎችን መሠረት ባደረገ መልኩ መጠናቱን በመገምገም የማዳቢያ ሀሳብ ለመስጠት ያለመ መሆኑን ለመረዳት ተችሏል፡፡

የጥናት ሰነዱም በአጥኝ ቡድኑ በዝርዝር የቀረበ ሲሆን፣ ከቀረቡት ጉዳዮች ውስጥም አሁናዊ የአማካሪዎቹ ክፍያ ሁኔታ በተለይም ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ አርክተክቶች ማህበር የወጣውን የክፍያ ተመን አሰራር ጋር በማነጻጸር ሲታይ ከፕሮጀክት ፕሮጀክት የተለያዬና የሚዋዥቅ መሆኑ፣ ይህንኑ አሠራርም የተከተለ የአተማመን ሁኔታ አለመኖሩ ተመላክቷል፡፡  ለዚህም እንደምክንያት ከተጠቀሱት ውስጥ ወጥነት ያለው ስታንዳርድ አለመኖር፣ በዘርፉ ከፍተኛ የገበያ ውድድር መኖሩ፣  የገበያ መዛባት ዋነኞቹ እንደሆኑ  ተጠቅሰዋል፡፡

የአሁኑ ጥናት የዓለም አቀፉን እና ሀገር አቀፉን የኮንስትራክሽ ዘርፉን ነባራዊ ሁኔታ በመዳሰስ ወጥነት ያለው የክፍያ ተመን አሰራር ሥርዓት ለማዘጋጀት ጥረት እንደተደረገ  ተብራርቷል፡፡

ተሳታፊዎቹም በቀረበው የጥናት ሰነድ ላይ የተለያዩ አስተያዬቶችንና ጥያቄዎችን ያቀረቡ ሲሆን  እንደ ግብዓት የሚወሰዱትን በመውሰድ በቀሪዎቹ ላይ ማብራሪያና ምላሽ  ሰጥቷል፡፡

የዕለቱን መድረክ ሲመሩ የነበሩት የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ታምራት ሙሉ በማጠቃለያው ላይ ባስተላለፉት መልዕክትም ኢንስቲትዩቱ የዘርፉን ተዋናይ ችግሮችን በማቃለል የኢንዱስትሪውን ተወዳዳሪነት ለማጎልበት እየሰራ እንደሚገኝ ጠቅሰው ከዚህም ውስጥ አንዱ ይህንን አሰራር ሥርዓት መዘርጋት እንደሆነ ጠቁሟል፡፡ የጥናት ሰነዱም የዘርፉን ችግር በሚፈታ መልኩ ፣ ግልጽና መረጃን መሠረት አድርጎ በጥልቀት መዘጋጀት ይኖርበታልም ብለዋል፡፡ ይህም መድረክ ይህኑ በመገምገም ክፍተት ያለባቸው ላይ አቅጣጫ ለማስቀመጥ እንደሆነ አንስተዋል፡፡

ስለሆነም ከመድረኩ የቀረቡትን በግብዓትነት በመጠቀም እንድሁም አስፈላግ የሆኑ መረጃዎችን ከሚመለከታቸው አካላት በተጨማሪነት በማካተት የተሟላ የጥናት ሰነድ በቀጣይ እንዲቀርብ አቅጣጫ በማስቀመጥ የዕለቱ መርሐ ግብር ተጠናቋል።

ምንጭ~ Construction Management Institute

10k 0 28 1 31

Construction Resources dan repost
🏗️ Need accurate building construction estimates?
Check out latest February 1, 2024 update for detailed cost breakdowns for Building items!
📌 Visit now:
👉 https://constructionproxy.com/engineering-estimate-for-building-items-february-1-2024/
#Construction #EngineeringEstimate #BuildingCosts


Construction Job Vacancies ስራ dan repost
✅AGY Construction PLC , looking for Office Engineer, S. Construction forman, Contract Administrator and more .

ፍላጎቱ ያላችሁ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ከታች ባለው አድራሻ በአካል በመቅረብ ማመልከት ትችላላችሁ።

agyconstruction@gmail.com

Yanet_new@yahoo.com

Around Urael Beside Bambi's Supermarket Afework Building 8th Floor 8B.
#AGY_Construction_PLC


Construction Job Vacancies ስራ dan repost
Fresh graduates with zero years of experience

Junior Site Engineer (Vacancy Code - Hahu Ope 002/2025)
Ethiopian Engineering Corporation - EEC
Bachelor's Degree in Civil Engineering or in a related field of study with relevant work experience
Duties & Responsibilities:
- Responsible for executing & implementing technical documents, drawings & quality, safety, and site supervision.
- Works under the direct command and management of an Engineers/Managers.
- Ensure that all contract specifications and guidelines are adhered to at all times during the commencement/construction/hand-over periods of the project.
- Ensure that material submittals are issued with the relevant consultants requirements and that the site teams have usable and up to date information. A register must be put in place and maintained at all times.
- Ensure that all Method Statements & Risk Assessments are in line with company HSE/QA-QC procedures. This information must also be recorded on a usable platform. Make sure that all compliance statements, testing and commissioning, spares, warranties and delivery period requirements are upheld at all times.
Quanitity Required: 4
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: March 10, 2025
How To Apply: Apply using the provided link below
Note: Only 2024& 2025 Civil Engineer Fresh Graduator is Accepted
Apply directly to the form below
https://forms.office.com/pages/responsepage.aspx?id=fbibbAsHyk2HrMuCOdJR7l_tOeSslK1NsGRsQb8bHJdURUg0Q1JGN1VVNUs0MlNZSUFDRzFGVFk1My4u&origin=lprLink&route=shorturl


Construction Job Vacancies ስራ dan repost
Resident Engineer
የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን
Contract መሻለኪያ ሸዋ ዳቦ ፊት ለፊት ወይም የድሮ አራተኛ ክፍለ ጦር በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት,
Addis Ababa
February 26, 2025 - March 6, 2025

Job Requirement
ተፈላጊ ችሎታ:M.Sc/ BSc. Degree in Civil Engineering
የሥራ ልምድ:8 Years of working experience in road design rehabilitation, maintenance, construction, Four (4) Years of specific experience as resident engineer or project manager on road maintenance/rehabilitation or construction projects. Or Six (6) Years of specific experience as deputy resident engineer on road maintenance/rehabilitation or construction projects
ብዛት: 01

How to Apply
ማሳሰቢያ
አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7/ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ መሻለኪያ ሸዋ ዳቦ ፊት ለፊት ወይም የድሮ አራተኛ ክፍለ ጦር በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት የሰው ኃብት ልማት ቢሮ ሲቪ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ከግል ድርጅት የተገኘ የሥራ ልምድ ተቀባይነት የሚኖረው ግብር የከፈላችሁበትን ደብዳቤ ከግብር ከፋዮች ቢሮ ስታቀረብ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን
ስልክ ስልክ ቁጥር 011-470-20-51/011-470-29-94
@constructionvacancies


If you're in a falling elevator, the best thing to do is lie flat on your back on the floor, protecting your head and face with your arms; this distributes the impact force across your body, maximizing your chances of survival in the extremely rare event of a freefall. 
Key points to remember:
Do not jump: Jumping at the last moment is not effective and could cause further injury. 
Protect your head: This is the most crucial part, so use your arms to shield your face and head. 
Lie on your back: This position helps distribute the impact force evenly across your body. 
Stay calm: Though frightening, panicking will not help the situation. 
More see the picture above @constructionproxy


Construction Resources dan repost
🚧 Road Project Pros! 🛣
Grab our FREE 2025 Engineering Estimate Guide (Feb 15)—detailed costs, materials & labor breakdowns. Perfect bids, smarter builds!

👉 click Now:
https://constructionproxy.com/engineering-estimate-for-road-items-february15-2025/

Save time. Cut risks. Build better. 🔥
#Construction #Engineering #CostEstimates

(Share with your crew!)


የአደጋ_ደህንነት_ደንብ_ቁ_132_2014_የጸደቀ_250222_210150.pdf
327.8Kb
“ ማንኛውም ሰው በተቋሙ ውስጥ አስፈላጊ የአደጋ ደኅንነት መስፈርቶች ካላሟላ ከ10 ሺሕ ያላነሰ ከ100 ሺሕ ያልበለጠ ቅጣት ይጣልበታል ” - ኮሚሽኑ

የአደጋ ደኅንነት መስፈርቶችን ባላሟሉ አካላት የገንዘብና የሥራ ፈቃድን እስከማሳገድ ቅጣትን የሚደነግግ ደንብ ማውጣቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እሳትና ስጋት ሥራ አመራር አስታወቀ።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተመለከተው ደንቡ፣ “ማንኛውም ሰው በተቋሙ አስፈላጊ የአደጋ ደኅንነት መስፈርቶች ሳያሟላ የቀረ እንደሆነ እንደ ደረጃው ከ10 ሺሕ ያላነሰና ከ100 ሺሕ ያልበለጠ የገንዘብ ቅጣት ይጣልበታል” ይላል።

በኮሚሽኑ ደንብ መሠረት፦

ደንቡ፣ የህንፃዎችና የግንባታዎች ዲዛይን፣ ስለህንፃ፣ ግንባታና የግንባታ ሂደት መሟላት ያለባቸው የአደጋ ስጋት ደኅንነት መስፈርቶችንና የህንፃ አጠቃቀምን የተመለከቱ ግዴታዎችን አካቶ ይዟል።

የህንፃዎች ዲዛይን የሌሎች ሰዎችን ንብረቶች ለአደጋ በሚያጋልጥ መልኩ መሆን እንደሌለባቸው፣ በዲዛይኑ የእሳትና ሌሎች አደጋዎችን መከላከያና መቆጣጠሪያ መስፈርቶች መሟላት እንዳለባቸውም ደንቡ ያትታል።

ነባር ህንፃዎች ጥገና ወይም ለውጥ በሚደረግባቸው ጊዜ አደጋን ለመቆጣጠር/ለመከላከል የተገጠሙ ሲስተሞች ስለመሟላታቸው ፍተሻ ተደርጎ የአደጋ ደኅንነት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት መውሰድ ግዴታ መሆኑ ተመልክቷል።

በግንባታ ሂደት ያለ ህንፃ ሲጠናቀቅ በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ ለሚያዙ ክፍሎች አስፈላጊ የደኅንነት ተግባራት መሟላታቸው ካልተረጋገጠ ለተጠቃሚዎች መተላለፍ እንደማይችልም በድንጋጌው ተጠቅሷል።

ህንፃ ተከራዮች አደጋን አስቀድሞ ለመከላከል ወይም ለመቆጣጠር የሚያስችሉ የአደጋ ደኀንነት መስፈርቶችን እንዲያሟሉ፣ የአደጋ ደኅንነት መስፈርቶችን ያላሟላ ነባር ህንፃ ባለቤት ለማሟላት የሚጠበቅበትን የማድረግ ግዴታ እንዳለበት በደንቡ ተገልጿል።

“ማንኛውም የጅምር ህንፃ ተጠቃሚ ከሚመለከተው አካል የመጠቀሚያ ፈቃድ መያዝ ይኖርበታል”ም ብሏል ደንቡ።

በተጨማሪም፣ አደገኛ ንጥረ ነገሮች የሚያከማቹ የሚያጎጉዙ፣ የሚጠቀሙ የደኀንነት የደኅንነት ብቃት ማረጋገጫ ሊኖራቸው እንደሚገባ፣ ኮሚሽኑ የተከማቹ አደገኛ ንጥረ ነገሮችን እንደሚያስወግድ አትቷል።

እንዲሁም የተከለከሉ ድርጊቶችን ዝርዝር ያስቀመጠው ደንቡ የንግድ/የሥራ ፈቃድ እስከማሳገድ የሚደርስ እርምጃ እንደሚያስወስድ ገልጾ፣ እርምጃ አወሳሰድና አስተዳደራዊ ቅጣት ዝርዝር ድንጋጌዎችን ደንቡ አስቀምጧል።

ኮሚሽኑ ይህንኑ ደንብና ለማህበረሰቡ ሊቀርብ ስለሚገባ ግንዛቤ በተመለከተ ከሚዲያ ተቋማት የምክክር መድረክ ትላንት በሳሬም ሆቴል ያካሄደ ሲሆን፣ ተጨማሪ ይኖረናል። 

(ሙሉ ድንጋጌ የያዘው ደንቡ ከላይ ተያይዟል)

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia


👉የሥራ ማስታወቂያ- በንዑስ ስራ ተቋራጭ እና በቁርጥ ስራ መስራት ለሚፈልጉ

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራኮርፖሬሽን


✅የካቲት 2017 ኮንስትራክሽን ግብአት ዋጋ ጥናት (ቅናሽ እየታየ ነው )
Check the Latest Construction Material Prices for 01 February 2025
All construction material prices provided for February 2025 are up-to-date and accurate, reflecting the latest market trends in Ethiopia.

https://constructionproxy.com/construction-materials-price-as-of-february-01-2025/

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.