ETHIO-MEREJA®


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha


Addisababa, Ethiopia🇪🇹
News & Media Company®
.
USA : Washington
.
Buy ads: https://telega.io/c/ethio_mereja
.
ለጥቆማ እና ማስታወቂያ ለማሰራት
ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ!!
👉 @ethio_merejabot

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Statistika
Postlar filtri


የአሜሪካ እና ዩክሬን ከፍተኛ ባለስልጣናት በሳኡዲ አረቢያ ተገናኝተው ሊመክሩ ነው

የአሜሪካ እና የዩክሬን ከፍተኛ ባለስልጣናት ልዑካን ቡድን ጦርነቱን ለማስቆም አላማውን ያረገ ውይይት በነገው ዕለት በሳኡዲአረብያ ያካሄዳል፡፡

ባለፈው ወር በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና በዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮለዲሚር ዘለንስኪ መካከል የተደረገው ውይይት ወደ ውዝግብ ከተቀየረ በኋላ ዩክሬናውያን ከትራምፕ አስተዳደር ጋር ያላቸውን ግንኙነት ለማሻሻል ያላቸውን ቁርጠኝነት የሚያሳዩ ምልክቶችን የአሜሪካ ልዑካን እንደሚከታተሉ ተነግሯል፡፡

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርክ ሩብዮ ፣ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪው ማይክ ዋልትዝ እና የመካከለኛው ምስራቅ መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ ለጉባኤው ወደ ጂዳ አቅንተዋል፡፡ሮይተርስ ከልዑካን ቡድኑ አባላት መካከል ስማቸውን ያልጠቀሳቸው አንድ ባለስልጣን ዩክሬናውን ከ2014 እና 2022 ድንበር ጥያቄ ባለፈ ለሰላም ያላቸውን ቁርጠኝነት መመልከት እንፈልጋለን ብለዋል፡፡

የትራምፕ አስተዳደር ኪቭ ከሞስኮ ጋር ሰላም መፍጠር የምትፈልግ ከሆነ አንዳንድ የግዛት ጥያቄዎችን መተው እንደሚኖርባት ሲናገር በተደጋጋሚ ተደምጧል፡፡የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በትላንትናው ዕለት ለጋዜጠኞች ባደረጉት ንግግር ከነገው የከፍተኛ ባለስልጣንት ውይይት ፍሬያማ ውጤት እንደሚጠብቁ ተናግረዋል፡፡በዛሬው ዕለት ወደ ሳዑዲ ያቀኑት የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮለድሚር ዘለንስኪ በበኩላቸው “ሰላምን ለማስፈን የማደርገውን ጥረት ለመቀጠል ወደ ሳኡዲ እጓዛለሁ” ብለዋል፡፡

ዘለንስኪ የሩስያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሰላምን እንደማይፈልጉ እና ሩሲያ በዩክሬን ላይ በጀመረችው ጦርነት ግልፅ የሆነ ሽንፈት ካላስተናገደች ሌሎች የአውሮፓ ሀገራትን ታጠቃለች ሲሉ ተናግረዋል፡፡አውሮፓውን የዩክሬን አጋሮች ደግሞ ኪቭ ከሩስያ ጋር ለመደራደር ጠንካራ ቁመና ላይ መሆን እንደሚገባት እና ወደ ድርድር ጠረጴዛ እንድትገባ ግፊት ሊደረግባት እንደማይገባ ያነሳሉ፡፡ ትራምፕ በበኩላቸው ምስራቃዊ አውሮፓዊቷ ሀገር የሰው ሀይል እና ሃብት እየመነመነ እንደሚገኝ አሳስበው ከሩሲያ ጋር ለመስማማት በፍጥነት ወደ ጠረጴዛው መምጣት እንደሚኖርባት አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ


ጀርመንኛ ቋንቋ ስልጠና በመራህያን

A1, A2, B1 and B2 and C1 Level

•አዲስ ቋንቋ መማር ለምትፈልጉ
•የጋብቻ ፕሮስስ ጀርመን ኤምባሲ መጀመር ላሰባችሁ
•የስራ ፕሮስስ ለመጀመር ያሰባችሁ

    •Online or Inperson

To register:
       ☎️
0989747878
0799331774

አድራሻ፦ 22 ከ ጎላጉል አጠገብ

ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ : @merahyan


ምስል▶️በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተመረቀው ለሲቪልና ወታደራዊ አገልግሎት የሚውሉ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን የሚያመርተው የስካይ ዊን ኤሮኖቲክስ ኢንዱስትሪ በምስል!

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ


የትግራይ ክልል ጊዜዊ አስተዳደር  'የሰራዊት አመራር ውሳኔ ' በሚል ህገ-ወጥ ጉባኤ ላካሄደ ቡድን ስልጣን ለማስረከብ የተጀመረ እንቅስቃሴ እንዲቆም " ሲል ትእዛዝ ሰጠ።

ትእዛዙን የሰጡት የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ፕሬዜዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ህገ-ወጥ ተግባሩ " አስነዋሪ ፣ ለውጥ አደናቃፊና እርባና ቢስ " ሲሉ አጣጥለውታል። ፕሬዜዳንቱ በቀጥታ ለጊዚያዊ አስተዳደሩ ምክትል ፕሬዜዳንትና የሰራዊት አዛዥ ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ የካቲት 26/2017 ዓ.ም በፃፉት ደብዳቤ ህገ-ወጥ ተግባሩ በአስቸኳይ እንዲቆም አዘዋል።

"ህገ-ወጥ ጉባኤ ያካሄደ ቡድን " ሲል የገለፁት የደብረፅዮኑ (ዶ/ር) ህወሓት የክልሉ ማእከላዊና ሰሜናዊ ምዕራብ ዞን የጊዚያዊ አስተዳደር መዋቅሮች በሰራዊት በመታጠቅ መቆጣጠሩ አንስቷል። ህገ-ወጥ ድርጊቱ በተቀሩት ምስራቃዊ ፣ ደቡባዊ ፣ ደቡብ ምስራቅና መቐለ ዞኖች ለመፈፀም ያለመ እንቅስቃሴ እየተደረገ ነውም ብለዋል። አቶ ጌታቸው ፤ " ማንኛውም ጥያቄ አለኝ የሚል የሰራዊት አመራር በህጋዊ መንገድ ጥያቄው ማቅረብ የሚችልበት ስርዓት በመጣስ በቀበሌ ፣ በወረዳ እና በመንደር ሰራዊት እያሰማሩ የመንግስት መዋቅር ለማፍረስ ማህተም ለመቀማት የሚደረግ እንቅስቃሴ ከስርዓት አልበኝነት ውጪ የሚያመጣው ፋይዳ የለም " ብለዋል።

" በተወሰኑ የሰራዊት አመራር ስም ሰራዊቱ በማሰመራት የመንግስት መዋቅሮች ህገ-ወጥ ጉባኤ ላካሄደ ቡድን ለማስረከብ የሚደረግ እንቅስቃሴ እጅግ አደገኛና የማያባራ ቀውስ የሚያዋልድ በመሆኑ በአስቸኳይ ቆሞ ህገ-ወጥ ተግባሩ እንዲፈፀም ያዘዙ የሰራዊት አመራሮች እንዲጠየቁ " ሲሉም ፕሬዜዳንቱ በደብዳቤያቸው በአፅንኦት አሳስበዋል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ


BEST BETTING PROMOTIONS & FREE BETTING TIPS

⚽️ Betting Tips
🆓 Free Bets 
🚀 Aviator Rain
🎰 Free Spins

Join Now


በአፍሮ ስፖርትስ ሲወራረዱ እስከ 1,000,000 ብር ማሸነፍ እንደሚችሉ ያውቃሉ?

ምን ይጠብቃሉ አሁኑኑ እድሎን ይሞክሩ!

አሸናፊ ይሁኑ!
አፍሮስፖርት https://bit.ly/3XbY3o7 ምርጫዎ ይሁን!

አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok


የትራምፕ አስተዳደር ወደ 240 ሺ ያህል በአሜሪካ የሚገኙ ዩክሬናዊያንን ጊዜያዊ የመኖሪያ ፈቃድ ሊሰርዝ መሆኑ ተሰማ፡፡

ሮይተርስ እንደዘገበው እነዚህ ዩክሬናዊያን የሩሲያን ጦርነት ተከትሎ ጊዜያዊ የመኖሪያ ፈቃድ ወይንም ቲፒኤስ የተሰጣቸው ናቸው፡፡ ይህ ፈቃዳቸው ከተሰረዘ ከአሜሪካ የሚባረሩበት እድል ሰፊ መሆኑም አስረድቷል፡፡

ቅርበት ያላቸው ምንጮቹን ዋቢ ያደረገው ዘገባው የአሜሪካ መንግስት ከአንድ ነጥብ ስምንት ሚሊዮን በላይ ስደተኞችን ጊዜያዊ ፈቃድ የመሰረዝ እቅድ የያዘ ቢሆንም ዩክሬናዊያን ላይ ይህንን እርምጃ ለመውሰድ ያሰበው ግን በትራምፕና ዘለንስኪ መካከል በኋይት ሀውስ የተፈጠረውን ጭቅጭቅ ተከትሎ መሆኑን አስታውቋል፡፡

የዩክሬናዊያኑ ቲፒስ ፈቃድ የሚሰረዘው ከአንድ ወር በኋላ ማለትም በኤፕሪል ወር መጀመሪያ ገደማ መሆኑን የጠቀሰው ዘገባው ይህም በሁለቱ አገራት መካከል የተጀመረውን ልዩነት የበለጠ እንደሚያሰፋው አስረድቷል፡፡ በአሁኑ ወቅት ከአምስት ሚሊዮን በላይ ዩክሬናዊያን ከአገራቸው ተሰደው የሚገኙ ሲሆን አብዛኛዎቹ በአውሮፓ አገራት ጊዜያዊ ፈቃድ ማግኘታቸው ይታወቃል፡፡

ፕሬዝደንት ትራምፕ በምርጫ ቅስቀሳቸው ወቅት የስደተኞችን ጉዳይ በተመለከተ እርምጃ እንደሚወስዱ መግለፃቸው የሚታወስ ሲሆን ስልጣን ከተረከቡ በኋላም ህገ ወጥ ስደተኞችን የማባረር ዘመቻ መጀመራቸው ይታወቃል፡፡ በቲፒስ አማካኝነት በአሜሪካ እየኖሩ ያሉት ከሁለት መቶ ሺ በላይ የሚሆኑት ዩክሬናዊያን ይህ ፈቃድ ከተሰረዘባቸው ህገ ወጥ ስደተኛ ስለሚሆኑ የመባረራቸው እድል ሰፊ ይሆናል ሲል ዘገባው አስረድቷል፡፡

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ


የቃሊቲ ወደብና ተርሚናል ግንባታ ስምምነት ተፈረመ
**********************

የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ የቃሊቲ ወደብና ተርሚናልን ለማስገንባት ከኢትዮጵያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ጋር የውል ስምምነት ተፈራርሟል፡፡

ስምምነቱን የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ በሪሶ አመሎ (ዶ/ር) እና የኢትዮጵያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሽመልስ እሸቱ (ኢ/ር) ተፈራርመውታል፡፡

የቃሊቲ ወደብና ተርሚናል ብዛት ያላቸው ከባድ ተሸከርካሪዎችን የሚያስተናግድ እንደመሆኑ መጠን ፤ በበጋ ወቅት አቧራ፣ በክረምት ወቅት ደግሞ ጭቃ እየሆነ ለወደቡ ሠራተኞችም ሆነ ለተገልጋዮች ምቹ እንዳልሆነ የኢባትሎ ዋና ሥራ አስፈፃሚ በሪሶ አመሎ (ዶ/ር) ገልጸዋል፡፡

ዋና ሥራ አስፈፃሚው “አስፈላጊውን ድጋፍ በማድረግ ፕሮጀክቱ በአጭር ጊዜ ተጠናቆ ለሠራተኞቻችን፣ ለደንበኞቻችን እና በግቢው ውስጥ አገልግሎት ለሚሰጡ ባለድርሻ አካላት ምቹ የሥራ አካባቢን እንፈጥራለን” ብለዋል፡፡

የቃሊቲ ወደብና ተርሚናልን የግቢ ውስጥ መንገድ እና የኮንቴይነር ተርሚናል ዲዛይን እንዲሁም አጠቃላይ ግንባታውን ለማከናወን ከ510 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት የተመደበለት ሲሆን አጠቃላይ ሥራው በ6 ወራት ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ተገልጿል፡፡

የኢትዮጵያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሽመልስ እሸቱ (ኢ/ር) በበኩላቸው “ግንባታውን ከተቀመጠለት ጊዜ ባጠረ እና በከፍተኛ ጥራት ለማጠናቀቅ እንሰራለን” ብለዋል፡፡

ከስምምነቱ በኋላ የሁለቱም ተቋማት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በወደቡ ውስጥ የሳይት ጉብኝት በማድረግ ግንባታውን በይፋ አስጀምረዋል፡፡


በቦነሶቻችን መንበሽበሽ ትፈልጋላችሁ❓

አፍሮስፖርትን ለጓደኞቻችሁ በማጋራት ብቻ በርካታ ቦነስ ማግኘት የምትችሉበትን የreferral Bonus ይዞላችሁ መጥቷል።

ምን ትጠብቃላችሁ?

ዛሬውኑ ወደ አፍሮስፖርት 👉https://bit.ly/3XbY3o7 በመሄድ ቦነሶችችሁን መሰብሰብ ጀምሩ!

አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok
Website


Skill building Event

📅 Friday afternoon
📅 Saturday morning

Merahyan skill center is collaborating with Godigital Africa to prepare our second event called the skill building Event!

The event includes:
•5 in 1 Digital Marketing Package workshop
•Guidance on CV, and  Portfolio preparation
•Getting started with freelance jobs
•Coupons for discount courses
•Free registration on skill link platform by Godigital Africa

To register : https://forms.gle/aiADTn5EETk2SCmc7

          ☎️
0989747878
0799331774

በመራህያን የወደፊት ብሩህ ተስፋዎን የሚዘሩ ክህሎቶችን ይማሩ !!

አድራሻ፡ ሃያ ሁለት ፣ ከጐላጐል ወደ ቦሌ ሚወስደው ከ Hanan K Plaza አጠገብ ቢጫ ፎቅ ግራውንድ ፍሎር 10B

ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ : @merahyan


የመጀመሪያ ጨዋታዎ ሆነ መቶኛው፣ በአፍሮስፖርት እያንዳንዱን ጨዋታ አሸናፊ የመሆን አደሎን ያስፉ!

ዛሬውኑ ተመዝግባችሁ በመጫወት እየተዝናናችሁ ተሸላሚ ሁኑ❗️ የአፍሮስፖርት ድህረ ገጽን ለመጎብኘት ይህንን ሊንክ 👉https://bit.ly/3XbY3o7 ይጫኑ!

አፍሮስፖርት ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok
Website


Alpha Furniture Ethiopia - አልፋ ፈርኒቸር dan repost
🔔ዋጋ Price ➤37,900 ብር 
ሞዴል model - M67 Lshape

🔔ለጥራቱ አያስቡ የ2 አመት ዋስትናችን በቃል አይደለም የጽሑፍ ዋስትና ነው።

🔔ከ 20 አመት በላይ አሰተማማኝ
ምርቶቻችንን በተመጣጣኝ ዋጋ ለውድ ደንበኞቻችን በማቅረብ ላይ ነን።

ለዋጋ መረጃና ሌሎች ምርቶቻችን የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇 👇 👇
t.me/AlphaFurniture

Follow Us on TikTok
👇 👇 👇
@AlphaFurnitureEthiopia


"ደረቅና ፈሳሽ ቆሻሻ ወንዝ ላይ የጣለ ግለሰብ 500 ሺህ ብር ይቀጣል " - የወንዞች ዳርቻ ልማትና ብክለት መከላከል ደንብ

በአዲስ አበባ የወንዞች ዳርቻ ልማትና ብክለት መከላከል ደንብን መተላለፍ ቅጣቱ ስንት ነው?

➡️በባህሪው አደጋኝነት የሆነ ደረቅና ፈሳሽ ቆሻሻ በወንዝ ዳርቻ ያሰወገደ ድርጅት አንድ ሚሊዮን ብር ይቀጣል።

➡️ደረቅና ፈሳሽ ቆሻሻ ወንዝ ላይ የጣለ ግለሰብ 500ሺ ብር ይቀጣል።

➡️ፍቃድ የወሰዱም ሆነ ሳይወስዱ ፍሳሽን ቀጥታ በወንዞች ዳርቻ ሲያስወግዱ ቢገኙ 100 ሺህ ብር  ይቀጣሉ።

➡️በወንዝ ዳርቻና አካባቢ መጸዳዳት ሁለት ሺህ ብር ያስቀጣል።

➡️የፈሳሽ ማጣሪያ ሳይኖር በወንዝ ዳርቻና አካባቢ ተሽከርካሪ ማጠብ 400 ሺህ ብር ያስቀጣል።

➡️እንስሳትን ማሰማራት፣ ማስገባት ከተፈቀደው ውጪ ተሽከርካሪ ማሽከርከር 30ሺ ብር ያስቀጣል።

➡️ለመዝናኛ፣ ለመናፈሻና ለፖርክ ከተፈቀደ ውጪ ግንባታ መገንባት 200ሺ ብር ያስቀጣል።

➡️ከአምራችና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ማንኛውም ያልታከመ ቆሻሻ መልቀቅ 300ሺ ብር ያስቀጣል።

➡️ኬሚካል ነክ ቆሻሻዎችን የማከሚያ ዘዴ ሳይጠቀም የለቀቀ ግለሰብ 50 ሺ፤ ድርጅት 300
ሺ ብር ይቀጣሉ።

➡️ማንኛውም በካይ ቆሻሻ ከተፈቀደ የፈሳሽ ማጠራቀሚያ ውጪ ያፈሰስ ግለስብ 50ሺ፤ ድርጅት 400ሺ ብር ይቀጣል።

➡️የአትክልትና ፍራፍሬ ተረፈ ምርቶችን በወንዝ ዳርቻ ማስወገድ ግለሰብ 20ሺ፣ ድርጅት 100ሺ ይቀጣሉ።

➡️ዘይት፣ ጨዋማ ፈሳሽ፣የሞተር ዘይት፣ ነዳጅ ሳሙና ነክ ነገሮችን በወንዝ ዳርቻ ያስወገደ 400ሺ ብር ይቀጣል።

➡️ማንኛውም ያልተጣራ ቆሻሻ ወደ ወንዝ መልቀቅ ግለሰብ 150 ሺህ ድርጀት 300 ሺህ ይቀጣል።

➡️ፍቃድ ሳይሰጠው ያልታከመ ቆሻሻን ወደ ወንዝ ያስወገደ ግለሰብ 15 ሺህ ብር ድርጅት 40 ሺህ ብር ይቀጣል።(ኢፕድ)

18.8k 0 42 14 118

ትልልቅ ኦዶች ትልልቅ የማሸነፍ እድሎች!

በአፍሮ ስፖርት ታይተው በማይታወቁ ኦዶች ይወራረዱ ያሸንፉ።

አሁኑኑ https://bit.ly/3XbY3o7 ላይ ገብተውይወራረዱ አሸናፊ ይሁኑ።

አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok
Website


#MoE

" በሰኔ 2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ዕጩ ተመራቂዎች የፋይዳ መታወቂያ ሊያወጡ ይገባል " - ትምህርት ሚኒስቴር

የካቲት 21/2017 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተላከ ሰርኩላር፤ ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪ እና የሠራተኞችን መረጃ በተደራጀ መልኩ ለመያዝ ጠቀሜታ እንዳለው ይገልጻል።

የሀገር አቀፍ ፈተናዎችን ደህንነት ለማስጠበቅ አስፈላጊ መሆኑንም ያትታል።

በዚህም በሰኔ 2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ዕጩ ተመራቂዎች ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ ሊያወጡ እንደሚገባ / እንደ ቅደመ ሁኔታ መቀመጡን አሳስቧል።


    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ

21k 0 31 1 96
15 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.