TGStat
TGStat
Qidiruv uchun matnni kiriting
Ilg‘or kanal qidiruvi
Uzbek
Sayt tili
Russian
English
Uzbek
Saytga kirish
Katalog
Kanal va guruhlar katalogi
Kanallar qidiruvi
Kanal/guruh qo‘shish
Reytinglar
Kanallar reytingi
Guruhlar reytingi
Postlar reytingi
Brendlar va shaxslar reytingi
Analitika
Postlarda qidiruv
Telegram'ni kuzatish
TGStat Bot
Telegram'дан чиқмай туриб каналлар статистикасини олиш
Ботга ўтиш
reklama
TGAlertsBot
Каналингиз репостлари ва эсловлари ҳақида хабар беради.
Ботга ўтиш
reklama
SearcheeBot
Telegram-каналлар оламидаги сизнинг йўлбошчингиз.
Ботга ўтиш
reklama
Telegram Analytics
TGStat хизмати янгиликларидан бохабар бўлиш учун обуна бўл!
Каналга ўтиш
reklama
Statistika
Saralanganlar
Injibara University
@injiuniversity
Kanal geosi va tili:
Efiopiya, Amharcha
Toifa:
Ta’lim
Похожие каналы
Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Toifa
Ta’lim
Statistika
Saralanganlar
Kanal siznikimi?
Tasdiqlash
Канал в реестре блогеров РКН?
Tasdiqlash
Kanal tarixi
Postlar filtri
Oyni tanlash
Fevral 2025
Yanvar 2025
Dekabr 2024
Noyabr 2024
Oktabr 2024
Sentabr 2024
Avgust 2024
Iyul 2024
Iyun 2024
May 2024
Aprel 2024
Mart 2024
Fevral 2024
Yanvar 2024
Dekabr 2023
Noyabr 2023
Oktabr 2023
Sentabr 2023
Avgust 2023
Iyul 2023
Iyun 2023
May 2023
Aprel 2023
Mart 2023
Fevral 2023
Yanvar 2023
Dekabr 2022
Noyabr 2022
Oktabr 2022
Sentabr 2022
Avgust 2022
Iyul 2022
Iyun 2022
May 2022
Aprel 2022
Mart 2022
Fevral 2022
Yanvar 2022
Dekabr 2021
Noyabr 2021
Oktabr 2021
Sentabr 2021
Avgust 2021
Iyul 2021
Iyun 2021
O‘chirilganlarni yashirish
Repostlarni yashirish
Injibara University
4 Feb, 23:16
Telegram'da ochish
Ulashish
Shikoyat qilish
Prev
Next
የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል በታላቅ ድምቀት ተጠናቀቀ።
ጥር 27/2017 ዓ፣ም፤አዲስ አበባ
"ስፖርት ለአንድነት እና ለጋራ ዕድገት"በሚል መሪ ቃል አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከጥር 17-27 /2017 ዓ፣ም ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የስፖርት ፌስቲቫል ዛሬ ሲጠናቀቅ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በአጠቃላይ ውጤት 9ኛ ሆኖ አጠናቋል።
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በዚህ ፌስቲቫል በ4 የስፖርት አይነቶች ማለትም በእግር ኳስ፣በአትሌቲክስ፣በወርልድ ቴኳንዶ እና በባህላዊ ስፖርት ተሳትፎ በባህላዊ ስፖርት ቡብ ጨዋታ ዋንጫ እና ማዳሊያ በማግኘት አንጋፋ እና ነባር ዩኒቨርሲዎችን በመፎካካር በውድድሩ ከ49 የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች 9ኛ ሆኖ በማጠናቀቅ ስኬታማ ውድድር አሳልፏል።
ይህ ውጤት ከ4ኛ ትውልድ ዩኒቨርሲቲዎች ቀዳሚ ሲያደርገው በአማራ ክልል ከሚገኙ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ከወልዲያ እና ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲዎች በቁጥር 3ተኛ ደረጃ ላይ ሆኖ አጠናቋል ።
የዚህ ስፖርት ፌስቲቫል አጠቃላይ አሸናፊ እና የዋንጫ ተሸላሚ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሲሆን የፀባይ ዋንጫ አዲግራት ዩንቨርሲቲ ወስዷል ።
በፌስቲቫሉ በባህላዊ ስፖርት ቡብ ጨዋታ ሴት እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ፣በቡብ ወንድ ደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ፣በገበጣ ሴት ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፣በገበጣ ወንድ ወልዲያ ዩንቨርሲቲ ፣ ፣በወርልድ ቴኳንዶ ደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ፣በእግር ኳስ ወሎ ዩንቨርሲቲ፣በቼዝ ሴት አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣በቼዝ ወንድ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣አትሌቲክስ ወንድ ሀረሚያ ዩኒቨርሲቲ እና አትሌቲክስ ሴት የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ የዋንጫ አሸናፊ ሆነዋል።
ያለህን ዕምቅ አቅም ለይተህ ተጠቀም!
3k
0
1
Injibara University
4 Feb, 22:07
Telegram'da ochish
Ulashish
Shikoyat qilish
Prev
Next
“የኢትዮጵያ ህብረብሔራዊ አንድነት ግንባታ ተሞክሮና ተግዳሮት” በሚል ርዕስ ሴሚናር ተካሄደ፡፡
ጥር 27/2017 ዓ.ም፤ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ
በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በታሪክና ቅርስ አስተዳደር ትምህርት ክፍል “የኢትዮጵያ ህብረብሔራዊ አንድነት ግንባታ ተሞክሮና ተግዳሮት” በሚል ርዕስ በተዘጋጀ ሴሚናር ውይይት ተካሄዷል፡፡
የውይይት መነሻ ጽሑፉን ያቀረቡት የወሎ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምህርና ተመራማሪ አለማየሁ እርቅይሁን (ዶ/ር) ሲሆኑ ኢትዮጵያ በመንግስት መዋቅር ስትመራ ቀደምት ሀገር መሆኗን ጠቅሰው ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ብሔርን ያማከለ መንግስት ለመገንባት በሚደረገው ሂደት የሚስተዋሉ ክፍተቶችን በመጠቀም የአንዳንዶችን መብት የሚጥስ ድርጊት ይፈጸማል ብለዋል፡፡ ሀገራችን ኢትዮጵያም ብዝሀነትን የምታስተናግድበት መንገድ ላይ የሚስተዋሉ ክፍተቶችን አንስተው በህብረ ብሄራዊ አንድነት እና ግንባታ ሂደት መፍትሄ ያሏቸውን ሃሳቦችንም ጠቁመዋል፡፡
በሴሚናሩ የተገኙት የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝደንት ክንዴ ብርሃን (ዶ/ር) የኢትዮጵያን ህረብሔራዊ አንድነት ግንባታ በአተገባበር ላይ የምሁራን ድርሻ በእንዲህ አይነት ትምህርታዊ ጉባኤዎች የኢትዮጵያዊያን አንድነትን የሚያጠነክሩ ጉዳዮችን ማምጣት ይጠበቃል ብለዋል፡፡ እንዲህ ዓይነት ውይይትና ምሁራዊ እይታን ወደ መድረክ ማምጣት ችግሮችን ለመፍታት ወሳኝ ነውም ብለዋል፡፡
በሴሚናሩ መምህራን እና ተመራማሪዎች የተሳተፉ ሲሆን በቀረበው መነሻ ጽሑፍ ላይ አስተያየት እና ጥያቄ ተነስተው ማብራሪያ እና ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል፡፡
3k
0
1
Injibara University
4 Feb, 14:06
Telegram'da ochish
Ulashish
Shikoyat qilish
Prev
Next
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የዋንጫ አሸናፊ ሆነ ።
በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከጥር 17-27 /2017 ዓ፣ም ሲካሄድ በቆየው የኢትዮጵያ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አመታዊ የስፖርት ፌስቲቫል ዛሬ ሲጠናቀቅ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በባህላዊ ስፖርት በሴቶች የቡብ ፍፃሜ ጨዋታ አሸናፊ በመሆኑ ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ ተሳትፎው የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል፡፡
ጥር 27/2017ዓ፣ም፤አዲስ አበባ
ያለህን ዕምቅ አቅም ለይተህ ተጠቀም!!
3.9k
0
2
Injibara University
3 Feb, 16:15
Telegram'da ochish
Ulashish
Shikoyat qilish
Prev
Next
በተማሪ ወላጅ ትስስር ለተማሪ ግዛቸው ተሻለ የላፕቶፕ ኮምፒውተር እና የአልባሳት ድጋፍ ተደረገለት፡፡
በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ከሚከናወኑ ተግባራት አንዱ በሆነው በተማሪ ወላጅ ትስስር የህክምና ሳይንስ ተማሪ ግዛቸው ተሻለ ከአቶ መኩሪያ ጎሼ የላፕቶፕ እና አልባሳት ድጋፍ ተደርጎለታል፡፡
የዩኒቨርሲቲው የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ባንቻለም ካሴ ክፍሉ ከሚሰራቸው ተግባራት መካከል ኢኮኖሚያዊ ችግር ያለባቸውን ተማሪዎች ለይቶ አስፈላጊውን ድጋፍ እና ክትትል ማድረግ መሆኑን ጠቅሰው ሥራው የሚከናወነውም በጎ ፈቃደኛ የሆኑ አካላትን ጋር ትስስር በመፍጠር ለተማሪዎች አስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁሶችን በማሟላት ትምህርታቸውን በአግባቡ እንዲማሩ ማድረግ ነው ብላዋል፡፡
ቀደም ሲል በዚህ ሂደት የተለዩትን ተማሪዎች ከበጎ ፈቃደኛ ወላጆች ጋር የተማሪ ወላጅ ትስስር በመፍጠር ኢኮኖሚያዊ ችግር ያለባቸው ተማሪዎች በተደረገላቸው ድጋፍ መመረቃቸውን ተናግረዋል፡፡ አያይዘውም አሁንም ቢሆን ከ400 በላይ ድጋፍን የሚፈልጉ ተማሪዎች ያሉ በመሆናቸው በዚህ በጎ ተግባር ሁሉም ሰው እንዲሳተፍ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል፡፡
ድጋፉን ያደረጉት አቶ መኩሪያው ዛሬ ካደረጉት ድጋፍ በተጨማሪ ተማሪ ግዛቸው ትምህርቱን አስከሚያጠናቅቅ ድረስ በየወሩ 500 ብር እና በአስፈላጊ ነገሮች ሁሉ አግዘው እንደሚያስመርቁት ቃል ገብተዋል፡፡ ድጋፉን የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት አእምሮ ታደሰ (ዶ/ር) በተገኙበት አስረክበዋል፡፡
ጥር 26/2017 ዓ.ም፤ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ
4.2k
0
4
Injibara University
3 Feb, 14:24
Telegram'da ochish
Ulashish
Shikoyat qilish
Prev
Next
4.2k
0
1
5
ta oxirgi post ko‘rsatilgan.
Yana ko‘rsatilsin
14 909
obunachilar
Kanal statistikasi
Kanalda mashhur
የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን ከተማሪዎች ጋር አክብረዋል። በድጋሜ መልካም የገና በዓል!
በድጋሜ የወጣ ማስታወቂያ ---- ለርቀት ትምህርት የምዝገባ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን ስለማሳወቅ
https://youtu.be/Ap8qqp53_Tw?si=h0qN2f3ysIecoWTN
የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና(NGAT) ተሰጠ፡፡ ----- ጥር 7/2017 ዓ.ም፡እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው እለት የ...
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ መልካ...