MINSTERY OF EDUCATION


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: Ta’lim


For more information!
✅የተረጋገጠ የትምህርት ደረጃ
ለማግኘት እኛን ይከተሉ!!
Contact us for promotion only - @All_promoteme

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Statistika
Postlar filtri


#ለ120 ሴቶች ስልጠና ሰጥተን ከስራ ዕድል ጋር አመቻችተን ቀርበናል
ስልጠናው የሚሰጠው በስራ ዕድል ፈጠራ ፣ተግባቦት፣ ማርኬትንግና ደንበኞች አያያዝ ላይ ዕውቅና ካለው ሰርተፍኬት ጋር ሲሆን ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ አሁኑኑ መጥተው ይመዝገቡ፡፡

👉ኤስ አር ኤም ከኢላድ ሰራተኛ አሰቀጣሪ ደርጅት ጋር በመተባበር
ኮርሱ በነፃ ይሰጣል
ለመመዝገቢያ ብቻ 1200 ብር ይከፍላሉ
የመመዝገቢያ ቀን ከመጋቢት 20 - 24 ቅድሚያ የተመዘገቡት የስራ ዕድል ቅድሚያ ያገኛሉ
ለበለጠ መረጃ - 0908150580 / 0939668377

አድራሻ ፡- ሐዋሳ ዩኒቨርስቲ ግብርና ኮለጅ ከፒያሳ ሌዊ ሆቴል ፊት ለፊት ባለው ህንፃ ኤስ አር ኤም ሆሊስቲክ የስራ አመራር ተቋም ቢ.ቁ 103
ይህ እድል እንዳያመልጦዎት !!


#EidAlFitr

የዒድ አልፈጥር በዓል ነገ እሁድ ይውላል።

ዛሬ የሸዋል ወር ጨረቃ በመታየቷ 1446ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ነገ እሁድ ተከብሮ ይውላል።

ዒድ ሙባረክ !

#Haramain

@minster_of_education


2️⃣ ቀናቶች ብቻ ቀሩት!

💰 BINANCE የምትጠቀሙና አካውንታችሁ Verified የሆነላችሁ የRAMADAN GIVEAWAY $50 ዶላር እየሰጡ ስለሆነ ገብታችሁ ዕድላችሁን ሞክሩ።2 ቀናቶች ብቻ ቀርተውታል።

👇👇

https://app.binance.com/uni-qr/ETGiC7Nx?utm_medium=web_share_copy


Elad Training and Job Hawassa dan repost
የስራ ቪዛ ለሴቶች ብቻ ወደ ሲዊድን ፤ሲውዘርላንድ፤ ሆላንድ እና አውስተሪያ ለአጭር ጊዜ የሚቆይ ልዩ ዕድል ያለ ምንም ቅድመ ክፍያ
ለበለጠ መረጃ ፡-
📞ስልክ፡- +251 90 150 6464
እንዲሁም
በአድራሻችን : ሀዋሳ, ፒያሳ, አዋሽ ህንጻ, 3ኛ, ፎቅ, ቢሮ, ቁጥር: 22 መጥው እኛን ማናገር ይችላሉ፡፡


Telegram Join
✅Elad Training & Jobs


አነስተኛ ትራክተር የሠሩ ወጣቶች 👏

የመጀመሪያው ዙር የክህሎት ኢትዮጵያ ፕሮግራም ተሰታፊዎች የሆኑት ስመኝ ኢሳያስ እና ጓደኞቿ ግብርናን የሚያዘምን አነስተኛ ትራክተር ሠርተዋል፡፡

ፈጠራው ከሰባት በላይ የግብርና አገልግሎቶችን በአንድ አጣምሮ የያዘ ሲሆን፤ ማረሻ፣ መዝሪያ፣ ሰብል ማጨጃ፣ መውቂያ፣ እህል ማበጠሪያ፣ ሰብል ማጓጓዣ እና የመስኖ ውሃ ፓምፕ የግብርና ሥራዎች ማከናወን የሚያስችል ቴክኖሎጂ ነው፡፡

ተጠቃሚዎች እንደ አቅምና ፍላጎታቸው በሙሉ ወይም በተናጠል ቴክኖሎጂውን መግዛት እንደሚችሉ የፈጠራው ባለቤቶች ገልፀዋል፡፡

ሁሉንም አገልግሎቶች የሚሰጠው ይህ ቴክኖሎጂ በአንድ ሚሊዮን ብር ለገበያ ቀርቧል፤ ማረሻ እና ለመስኖ ልማት የሚውል የውሃ ፓምፕ የያዘው ቴክኖሎጂ ደግም በ327 ሺህ ብር ብቻ መግዛት ይችላሉ ተብሏል፡፡

Multi-Purpose Mini Tractor የተሰኘው ቴክኖሎጂው በተለያዩ የእርሻ ማሳዎች ላይ ተሞክሮ ውጤታማነቱ ተረጋግጧል፡፡ #PMOEthiopia

@minster_of_education


Hi👋Old telegram group እየገዛሁ ነው 💸
Group ያላቹ ✨ Price Update አለው
✅በ 2023 የመጀመርያ 5 ወራት
✅በ2022
✅በ2021
✅በ2020
✅በ2019
✅በ2018
✅ በ 2017

😊ማስረጃ ከፈለጋችሁ ከ 50+ በላይ Proof  አለኝ ማሳየት እችላለሁ 🙏

በእነዚህ ዓ.ም ውስጥ የተከፈተ ማንኛውም group ካላችሁ አናግሩኝ 🙌
እኔ የምፈልገው የተከፈተበት ቀን እንጂ የግሩፑን አባል ብዛት አይደለም 🙏

ማሳሰብያ :-

1. መሸጥ የምትችሉት እራሳችሁ የከፈታችሁትን Group ወይም Owner ከሆናችሁ ብቻ ነው Admin መሸጥ አይችልም

2. 2 step verification code   ON ማድረጋችሁን አትርሱ

3 . Message clear የተደረገ Group አይገዛም

4. ቅድምያ Owner

📥ግሩፕ ካላችሁ በውስጥ መስመር DM me
@All_promoteme
@All_promoteme


Elad Training and Job Hawassa dan repost
እንኳን ለፍቼ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
ለሲዳማ ዘመን መለወጫ ለፍቼ ጫምባላላ በዓል እንኳን በሰላምና በጤና አደረሳችሁ ።ለዚሁ ለሲዳማ ዘመን መለወጫ ለፍቼ ጫምባላላ በዓል እንኳን አደረሳችሁ መልዕክቶች ጠቅላይ ሚንስተሩን ጨምሮ እስከ ከፍተኛ የሀገራችን ባለስልጣንና የፖለቲካ ሰዎች ይገኙበታል እኛ ከልብ የመነጨ ምስጋናችን ይድረሳችሁ።
መልካም አድስ ዓመት
happy sidama new year
Fichee jeejjii

Elad Training & Job
🔗 Telegram link 👉👇👇👇
| Join |

Facebook Page 👇👇👇
| Follow Us |


#ማስታወቂያ #jobvacancy #eladjob
#ኤጄቶ


#TVTI #ExitExam

የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የ2017 ትምህርት ዘመን የመውጫ ፈተና ከነገ መጋቢት 18/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ይሰጣል።

ፈተናው በኢንስቲትዩቱ ዋና ግቢ እና በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በሚገኙ የፈተና ማዕከት እንደሚሰጥ ተገልጿል።

ኢንስቲትዩቱ የመውጫ ፈተና የሚወስዱ የተቋሙን ሰልጣኞች እና በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቴክስታይልና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የጋርመንት ቴክኖሎጂ ሰልጣኞች ምዝገባ በኦንላይን እና በአካል ምዝገባ ሲያደርግ መቆየቱ ይታወቃል።

(ነገ መጋቢት 18/2017 ዓ.ም የሚጀምረው የኢንስቲትዩቱ የመውጫ ፈተና መርሐግብር ከላይ ተያይዟል።)

@minster_of_education


Elad Training and Job Hawassa dan repost
ለ3 ቀን ብቻ የሚቆይ ልዩ የVistor Visa ✈️✈️
የሚያስፈልጉ መስፈርቶች :-
🏛የባንክ እንቅስቃሴ(Bank statement)
📕ፓስፖረት እና
📝የንግድ ፍቀድ ሲሆን : የሚቆየው ለ3ቀን ብቻ
ስለሆነ እንዳያመልጣችው !!
ለበለጠ መርጃ
📞ስልክ፡- +251 90 150 6464

✅ Elad Training & Job
🔗 Telegram link 👉👇👇👇
https://t.me/eladtrainigjobhawassa

Facebook Page 👇👇👇

https://facebook.com/eladjobandtraining


#ማስታወቂያ #jobvacancy #eladjob
#ሼር_ማድረግ_አትርሱ


#ጥቆማ

5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደርስ ኢንሼቲቭ ነፃ ስልጠናን ለመከታተል ይመዝገቡ።

ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ሰርትፍኬት ማግኘት የሚያስችልዎትን ስልጠና ባሉበት ሆነው ይውሰዱ።

የስልጠና ዘርፎች፦

► ዌብ ፕሮግራሚንግ
► አንድሮይድ ማበልፀግ
► ዳታ ሳይንስ
► አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ፋንዳሜንታልስ

ለመመዝገብ 👇
https://www.ethiocoders.et/

በተሰጠው ስምንት ሳምንት ስልጠናውን ሲያጠናቅቁ፥ ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ሰርተፊኬት ይበረከትልዎታል።

@minster_of_education


የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በተለያዩ የጤና ሙያ መስኮች ያስተማራቸውን 186 ተማሪዎች አስመረቀ።

ኮሌጁ በሰብ-ስፔሻላይዜሽን ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በስፔሻላይዜሽን እና በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ያስተማራቸውን ተማሪዎች አስመርቋል፡፡

ተመራቂዎቹ በውስጥ ደዌ፣ በቀዶ ጥገና፣ በማህፀንና ፅንስ፣ በአፍ ውስጥ በመንጋጋና በፊት ቀዶ ጥገና፣ በጤና አጠባበቅ ስርዓት፣ በኅብረተሰብ ጤና፣ በስነ-ተዋልዶ እና በሌሎች የህክምና መስኮች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ መሆናቸው ተገልጿል፡፡

@minster_of_education


4ኛ ዙር የፎቶግራፊ፣ ቪዲዮግራፊ፣ ግራፊክ ዲዛይን እና ቪዲዮ ኤዲቲንግ ስልጠና ምዝገባ ላይ ነን!

👉 ተግባርን ከንድፈ ሀሳብ ያስተሳሰረ ስልጠና
👉 Photography, Videography, Cinematography, Graphic Design and Video Editing በአንድ ላይ
👉 ፕሮጀክቶችን በስቱዲዮ እና በመስክ በመስራት የሚሰጥ

☎️   0906777799 / 0906777755
አድራሻ
ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ
ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ

Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute
TiTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute


#NGAT

ሦስተኛው ዙር ብሔራዊ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ዛሬ መጋቢት 12/2017 ዓ.ም ተሰጥቷል።

ፈተናው በመላ ሀገሪቱ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በሚገኙ የፈተና ማዕከላት ሲሰጥ ውሏል።

ምስል፦ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ እና ዲላ ዩኒቨርሲቲ

@minster_of_education


#AAU

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በትብብር የሚሰጠውን 'ሊድ ላይፍ ዲዛይን ላብ' / LEAD Life Design Lab የትምህርት ፕሮግራም ለመከታተል ይመዝገቡ!

ፕሮግራሙ ተማሪዎች ከፅንሰ ሐሳብ ትምህርት በተጨማሪ ተግባር ተኮር ክህሎቶችን እንዲያዳብሩ የሚያስችል ነው።

ተማሪዎች በሚኖራቸው የትምህርት ቆይታ በኮሙኒኬሽን፣ በቴክኖሎጂ እና በሌሎች 13 ክህሎቶች ታንፀው እንዲወጡ የሚያስችል ፕሮግራም መሆኑ ተገልጿል፡፡

በፕሮግራሙ የሚሰጡ ስልጠናዎች በአካል እና በኦንላይን አማራጮች ተደራሽ ይሆናሉ።

በፕሮግራሙ ለመሳተፍ ይመዝገቡ 👇
https://leadlifedesignlab.com/

@minster_of_education


የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ያስተማራቸውን የጤና ሳይንስ ባለሙያዎች ነገ መጋቢት 13/2017 ዓ.ም ያስመርቃል።

ተመራቂዎቹ በጠቅላላ ህክምና በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በስፔሻላይዜሽን፣ በሰብ ስፔሻላይዜሽን እና በኅብረተሰብ ጤና ሳይንስ በድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።

ኮሌጁ በሰብ-ስፔላሻላይዜሽን ተማሪዎች ሲያስመርቅ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ተገልጿል።

@minster_of_education


በነፃ ብር በመላክ የM-PESAን ነፃ አገልግሎት እናጣጥም! ከM-PESA ወደ የትኛውም የሳፋሪኮም ስልክ በነፃ እንላክ!

#MPESASafaricom #MPESAEthiopia


4ኛ ዙር የህንፃ ኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ስልጠና ምዝገባ ላይ ነን!

🔔 ፈጥነው ይመዝገቡ!

👉 ተግባርን ከንድፈ ሀሳብ ያስተሳሰረ ስልጠና
👉 የሳተላይት ዲሽ መስመር ዝርጋታ በተጨማሪነት የሚሰጥበት 
👉 ከትምህርት ቢሮ የCOC ምዘና የተዘጋጀለት

☎️  0906777799 / 0906777755
አድራሻ
ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ
ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ

Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute


#NGAT

ብሔራዊ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) በመሰጠት ላይ ይገኛል።

አመልካቾች በመላ ሀገሪቱ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በሚገኙ የፈተና ማዕከላት ፈተናውን እየወሰዱ ነው።

ምስል፦ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ

@minster_of_education


በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የጋራ ፎረም ተመስርቷል፡፡

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ በተካሔደ የምስረታ መድረክ፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፣ በክልሉ የሚገኙ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እና ኮሌጆች ከፍተኛ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።

ክልሉ እና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ ሀብትና አቅማቸውን በማቀናጀት በጋራ ለመሥራት የፎረሙ መመስረት ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል ተብሏል።

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ፣ ጂንካ ዩኒቨርሲቲ እና ዲላ ዩኒቨርሲቲ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መካከል ይጠቀሳሉ።

@minster_of_education


🌐 እጅግ ፈጣን ዋይፋይ በአዲስ ቅመም! ሊያውም ከጉርሻ ጋር 🤗

💨⚡️ እስከ 6 ሰዓት የሚቆይ የባትሪ አቅም ያለውና አዳዲስ የቴክኖሎጂ ትሩፋቶችን ይዞ በአንዴ እስከ 8 ሰው ድረስ የሚያስጠቅመውን ልዩ ቅመም MIFIን ገዝተን ፈጣን 4G ኢንተርኔት እንጠቀም!

🍰  ለ30 ቀን ከሚቆይ ነጻ 30ጊባ ዳታ ጉርሻ ጋር!

ከሳፋሪኮም ጋር አንድ ወደፊት ⚡️
  
🔗 የM-PESA ሳፋሪኮም መተግበሪያ በዚህ ሊንክ እናውርድ፦ https://play.google.com/store/apps/details?id=et.safaricom.mpesa.lifestyle

#SafaricomEthiopia

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.