MINSTERY OF EDUCATION


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: Ta’lim


For more information!
✅የተረጋገጠ የትምህርት ደረጃ
ለማግኘት እኛን ይከተሉ!!
Minister
Contact us- @All_promoteme

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Statistika
Postlar filtri


▶️ዕድለኞች ለሆኑት በተወለዱበት ➕➕ቀናቸው የሚደርስ!
⚠️ባትነካ የሆነ ቀን ይቆጭሃል !
⚠️ዕድልን ተጠቀም ዕድልን እንዳያመልጥ!!


Elad Training and Job Hawassa dan repost
⚠️⚠️ሊዘጋ 3ቀን ብቻ ቀረው
ወደ ሮማኒያ በስራ ቪዛ ለመሄድ ይፈልጋሉ
የተመቻቸ የቪዛ አገልግሎቶችን ለማግኘት ይህ ዕድል ለእርሶ ነው ምዝገባው ለ3 ቀናት ብቻ ስለሚቆይ እንዳያመልጦት!
⚠️⚠️ውስን ቦታ ነው ያለን
ይሄ ልዩ ዕድል እንዳያመልጦት !!
ለመመዝገብ


📍 አድራሻ:
ሀዋሳ ፒያሳ አዋሽ ህንጻ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 22

📞 ስልክ:
+251993848358 / +251901506464
በመደወል ይመዝገቡ እንዳያመልጦት!!
Or Ask Any Questions On:- @elad_supporter

✅ Elad Training & Job
🔗 Telegram link 👉👇👇👇
https://t.me/eladtrainigjobhawassa

Facebook Page 👇👇👇

https://facebook.com/eladjobandtraining


የመውጫ ፈተና ውጤት መለቀቅን ተከትሎ በርካታ የኮምፕርሄንሲቭ ነርሲንግ ተፈታኞች ቅሬታቸውን ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ልከዋል፡፡

"ፈተናው ከብሉ ፕሪንት ውጪ ነው የመጣው" የሚሉት ተፈታኞቹ፤ እርማቱ በድጋሜ ሊታይ ይገባል ሲሉ ይጠይቃሉ፡፡

በጉዳዩ ላይ ትምህርት ሚኒስቴርን ያነጋገርን ሲሆን፤ ከኮምፕርሄንሲቭ ነርሲንግ ፈተና ጋር የተያያዘ ምንም አይነት ቅሬታ ለተቋሙ #አለመድረሱን ሚኒስቴሩ ጠቁሟል፡፡

በውጤታቸው ላይ ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች በትምህርት ሚኒስቴር ውስጥ ለሚገኘው የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ማቅረብ እንደሚችሉም ተቋሙ ገልጿል፡፡

በሌላ በኩል ውጤታቸውን ለማየት የተቸገሩ የግል (በድጋሜ) ተፈታኞች፣ ውጤታቸው ወደተፈተኑበት ተቋም የተላከ በመሆኑ ወደተቋማቱ በመሔድ ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ ሚኒስቴሩ አስረድቷል፡፡

https://t.me/minster_of_education


ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 612 ተማሪዎችን ዛሬ አስመርቋል።

ከተመራቂዎቹ መካከል 223 በድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም ትምህርታቸውን የተከታተሉ ሲሆኑ፤ ቀሪዎቹ 389 ተማሪዎች በመደበኛ፣ በተከታታይ እና በክረምት መርሐግብሮች በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ ናቸው።

127 ተማሪዎች በህክምና ትምህርት የተመረቁ መሆናቸው ተገልጿል።

https://t.me/minster_of_education


ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና በተቋሙ የወደሰዱ ተፈታኞች ውጤታቸው ኦንላይን የሚያዩበት አማራጭ አዘጋጅቷል።

የተቋሙ ተፈታኞች ተከታዩን ማስፈንጠሪያ በመጠቀምና የራሳቸውን User Name በማስገባት ውጤታቸውን መመልከት እንደሚችሉ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

የተቋሙ ተፈታኝ ከሆኑ ተከታዩን ሊንክ ይጠቀሙ፦
https://script.google.com/macros/s/AKfycbye3I3K9rESI7a7Xr5NHF6-vX7KNbnJcIkTxyR4L4yn7LEd79-1GkzW0ltCOgrD1LlGnQ/exec

https://t.me/minster_of_education


Elad Training and Job Hawassa dan repost
ወደ ሮማኒያ በስራ ቪዛ ለመሄድ ይፈልጋሉ
የተመቻቸ የቪዛ አገልግሎቶችን ለማግኘት ይህ ዕድል ለእርሶ ነው ምዝገባው ለ4 ቀናት ብቻ ስለሚቆይ እንዳያመልጦት!
⚠️⚠️ውስን ቦታ ውስን ጊዜ ነው ያለን ፡
ለመመዝገብ


📍 አድራሻ:
ሀዋሳ ፒያሳ አዋሽ ህንጻ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 22

📞 ስልክ:
+251993848358 / +251901506464
በመደወል ይመዝገቡ እንዳያመልጦት!!
Or Ask Any Questions On:- @elad_supporter

✅ Elad Training & Job
🔗 Telegram link 👉👇👇👇
https://t.me/eladtrainigjobhawassa

Facebook Page 👇👇👇

https://facebook.com/eladjobandtraining


ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በቅርቡ ሥራ ያስጀመረው የመሀል-ሜዳ ካምፓስ ትምህርት መስጠት ጀምሯል፡፡

በቅርቡ ተማሪዎችን የተቀበለው ካምፓሱ፤ የመጀመሪያ ቀን የመጀመሪያ የትምህርት ክፍለ-ጊዜ ዛሬ አካሒዷል።

@minster_of_education


#Exit_Exam_Result

የ2017 አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ኦንላይን የመመልከቻ ሊንክ መስራት ጀምሯል።

https//result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ExitExam የሚለውን በመምረጥና የራስዎን User Name በማስገባት ውጤትዎን መመልከት ይችላሉ።

@minster_of_education


UU Mid 2017 Exit Exam Result.pdf
104.3Kb
#UnityUniversity

፨የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል

ከላይ ስማችሁ የተዘረዘረ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ያለፋችሁ መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል።


@minster_of_education


#TVTI_Exit_Exam

የመውጫ ፈተና የምትወስዱ የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ሰልጣኞች በኦንላይን የምዝገባ ጊዜ ዛሬ ያበቃል።

ተከታዩን ማስፈንጠሪያ በመጫን የምታገኙትን ቅፅ በመሙላት ምዝገባ ያድርጉ 👇
https://forms.office.com/r/3KgnK1esuc

ኦንላይን መመዝገብ የማትችሉ አመልካቾች በኢንስቲትዩቱ ዋናው ግቢ በመገኘት በየትምህርት ክፍላችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ ተብሏል።

🔔 የምዝገባ ጊዜው ዛሬ የካቲት 10/2017 ዓ.ም ያበቃል።

የመውጫ ፈተናውን #በድጋሜ ለምትወስዱ ተፈታኞች ፈተናው በኢንስቲትዩቱ ዋና ግቢ እና በአዲስ አበባ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል።

የመዝገባ ብር 500 በኢንስቲትዩቱ የንግድ ባንክ አካውንት በማስገባት ክፍያ በመፈፀም ደረሰኝ መያዝ ይጠበቅባችኋል።

✍ የምዝገባ ጥሪው በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቴክስታይልና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የጋርመንት ቴክኖሎጂ ሰልጣኞችንም ይመለከታል።

የመውጫ ፈተናው ከመጋቢት 6-11/2017 ዓ.ም ባለው ጊዜ እንደሚሰጥ ኢንስቲትዩቱ ገልጿል።

@minster_of_education


በተመጣጣኝ ዋጋ ከታላቅ ቅናሽ ጋር ለ 10 ቀን ብቻ! ያገለገሉ(used) እና አዳዲስ ላፕቶፖችን እያቀረብን እንገኛለን፡፡
ይደውሉ: +251937317603
ወይም በtelegram username @behailu_gezahegn
ላይ laptop ብላችው ዝርዝር መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ!!

⚠️⚠️ ማሳሳቢያ፡- የዋጋ ቅናሽ ለ10 ብቻ ነው የሚቆየው!!

@minster_of_education


ወለጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 2,717 ተማሪዎች አስመርቋል።

የተቋሙ 19ኛ ዙር ተመራቂዎች በመደበኛ እና በተከታተይ የትምህርት መርሐግብር በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በሁለተኛ ዲግሪ እና በሦስተኛ ዲግሪ በተቋሙ ሦስት ካምፓሶች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ መሆናቸው ተገልጿል።

@minster_of_education


መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ 998 ተማሪዎችን አስመርቋል።

ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች ስልጠናቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ የ5ኛ ዙር ተመራቂዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ዛሬ አካሒዷል።

@minster_of_education


ጎንደር ዩኒቨርሲቲ 366 የሕክምና ተማሪዎችን አስመርቋል።

ዩኒቨርሲቲው ዛሬ ያስመረቃቸው ተማሪዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ከመጀመሪያ ዲግሪ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ መርሐ ግብር ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ናቸው።

ዩኒቨርሲቲው የሕክምና ተማሪዎችን ሲያስመርቅ ይህ ለ40ኛ ጊዜ ነው።

@minster_of_education


ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 612 ተማሪዎችን ዛሬ አስመርቋል።

ከተመራቂዎቹ መካከል 223 በድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም ትምህርታቸውን የተከታተሉ ሲሆኑ፤ ቀሪዎቹ 389 ተማሪዎች በመደበኛ፣ በተከታታይ እና በክረምት መርሐግብሮች በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ ናቸው።

127 ተማሪዎች በህክምና ትምህርት የተመረቁ መሆናቸው ተገልጿል።

@minster_of_education


ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 1,513 ተማሪዎችን ዛሬአስመረቀ።

የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እንዲሁም በተከታታይ መርሐግብር የቅድመ-ምረቃ እና የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲው ዛሬ ባከናወነው 14ኛ ዙር የተማሪዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት መመረቃቸው ተገልጿል።

@minster_of_education


ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ በጤናው ዘርፍ በመጀመሪያ እና ማስተርስ ዲግሪ ፕሮግራሞች ያሰለጠናቸውን 339 ተማሪዎች አስመርቋል።

ተመራቂዎቹ 232 በሁለተኛ ዲግሪ እና 107 በመጀመሪያ ዲግሪ በጤና ሳይንስ መስክ መሆናቸው ተገልጿል።

ዩኒቨርሲቲው በተጨማሪም በ Higher Diploma Program ስልጠናቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ 28 መምህራን በዛሬው ዕለት አስመርቋል።

@minster_of_education

17 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.