MINSTERY OF EDUCATION


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: Ta’lim


For more information!
✅የተረጋገጠ የትምህርት ደረጃ
ለማግኘት እኛን ይከተሉ!!
Contact us for promotion only - @All_promoteme

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Statistika
Postlar filtri


#HawassaUniversity

በ2017 ዓ.ም ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች የምዝገባ ጊዜ ሚያዝያ 14 እና 15/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
➫ ዲግሪ እና ስቱደንት ኮፒ ዋናውና ኮፒው
➫ ሁለት ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ
➫ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ (በጤና ሚኒስቴር ስፖንሰር ከተደረጉት ውጪ)
➫ የ 'NGAT' ውጤት
➫ የሥራ መልቀቂያ (Clearance) ይሰሩበት ከነበረ ተቋም

ምዝገባውን ለማድረግ ኦፊሺያል ትራንስክሪፕት በኢሜል (registrar@hu.edu.et) ወይም በፖ.ሳ.ቁ. 05 አስቀድሞ ማስላክ ያስፈልጋል።

ምዝገባው በዩኒቨርሲቲው የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሬጅስትራር ቢሮ የሚከናወን ሲሆን፤ ከዋናው ግቢ ሬጅስትራር እና ከድኅረ-ምረቃ ትምህርት ቤት የ “Admission” እና የ “Acceptance” ደብዳቤ መያዝ ይጠበቅባችኋል።

@minster_of_education


#DireDawaUniversity

ዘመናዊ የመልቲ ሚዲያ ስቱዲዮ ግንባታ በተመረጡ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እየተከናወነ እንደሚገኝ ይታወቃል።

ስቱዲዮዎቹ የዲጂታል ትምህርትን ለማጠናከር ትልቅ ፋይዳ እንደሚኖራቸው ይታመናል።

የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ መልቲ ሚዲያ ዲጂታል ስቱዲዮ (ምስል ተያይዟል) የምስራቅ ኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች የበይነ መረብ ትምህርት (E-Learning) ሪሶርስ ማዕከል በመሆን ያገለግላል ተብሏል።

@minster_of_education


በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም ሁለተኛ ሴሚስተር በሕግ እና በአይቲ የድኅረ-ምረቃ ትምህርት ለመከታተል ያመለከታችሁ ተማሪዎች ምዝገባ ማክሰኞ ሚያዝያ 14/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

የአይቲ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም ትምህርት ሚያዝያ 15/2017 ዓ.ም፤ የሕግ ደግሞ ሚያዝያ 18/2017 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል፡፡

@minster_of_education


የሙስሊም ሴት ተማሪዎች ሂጃብ ጉዳይ

የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) በትምህርት ዘርፍ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጻም ላይ በሕ/ተ/ም/ቤት ተገኝተው ማብራሪያ መስጠታቸው ይታወቃል፡፡

የምክር ቤቱ አባላት ሙስሊም ሴት ተማሪዎች ከሂጃብ ጉዳይ ጋር በተያያዘ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ችግር እየገጠማቸው መሆኑን አንስተዋል፡፡

በጉራጌ ዞን ጉንችሬ ከተማ፣ በትግራይ ክልል አክሱም ከተማ አንዲሁም በዲላ ዩኒቨርሲቲ ከሂጃብ ጋር በተያያዘ ችግሮች መከሰታቸውን ያነሱት አባላቱ፤ በጉዳዩ ላይ መንግሥት ዘላቂ መፍትሔ እንዲያስቀምጥ ጠይቀዋል፡፡

የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ምን አሉ?

"የኢትዮጵያ ሕግና ደንቦች፥ በዚህ ጉዳይ ላይ የወጡት ደንቦች ሂጃብ ለብሶ ትምህርት መማርን የሚከለክል የኢትዮጵያ ሕግ የለም፡፡ በሂጃብ ምክንያት፥ ማንም ሂጃብ ለበሰ ተብሎ ትምህርት ቤት መከልከል አይችልም፡፡"

"ኒቃብ ግን የተለየ ነው፡፡ ህጻናቶች፣ ልጆች ባሉበት ትምህርት ቤት የአንድ ሰው ፊት ተሸፍኖ በሚገባ ጊዜ የsecurity risk (የደኅንነት ስጋት) አለው፡፡"

"ከመጅሊስ ሰዎች ጋር ተሰብስበን፣ ተወያይተን፣ ተማምነናል፡፡ በኒቃብ ላይ ሕግ ማስቀየር ካለባችሁ እዚሁ ፓርላማ በማምጣት ማስቀር ነው እንጂ፣ በየጊዜው Issue እየሆነ የግጭት ምክንያት መሆን የለበትም፡፡" "አሁን ያለው ሕግ ግን ሂጃብ በምንም ምክንያት የትም ቦታ መከልከል የለበትም፡፡"

@minster_of_education


#HaramayaUniversity

ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያና የአፍሪካ ቀንድ ታሪክ የዶክትሬት ዲግሪ ትምህርት መስጠት ሊጀምር ነው።

በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የኅብረተሰብ ሳይንስና ስነ-ሰብ ትምህርት ኮሌጅ ሦስት አዳዲስ ፕሮግራሞችን ለመጀመር የስርዓተ ትምህርት የውስጥ ክለሳ አካሒዷል።

አዲስ የሚጀመሩ የትምህርት ፕሮግራሞች፦

➫ የኢትዮጵያና የአፍሪካ ቀንድ ታሪክ በዶክትሬት ዲግሪ
➫ የባህልና ቅርስ ጥናት በማስተርስ ዲግሪ
➫ ፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት በመጀመሪያ ዲግሪ

በቀጣይ የውጭ ክለሳ በማድረግ በ2018 የትምህርት ዘመን በፕሮግራሞቹ ትምህርት ለማስጀመር እየተሠራ መሆኑ ተገልጿል።

@minster_of_education


Elad Training and Job Hawassa dan repost
በዚህ ሀገር ኑሮ ገቢ ረክቶ መኖር በጣም ይከብዳል አይደል ?
አብዛኛውን ሰው ለመውጣት ቢሞክርም ስራ የማግኘት ዕድል እና
ህጋዊ የመሆኑ
ነገር ዋስትና የለውም ከብዙ ድካም በኋላ ኪሳራ 😢😢ነው!!
እንዳይጨነቁ እኛ አሁን ላይ ወደ ዱባይ በስራ ለመውጣት የሚፈልጉት
100% ህጋዊ በሆነ መንገድ እየላክን እንገኛለን!
ለተጨማሪ መረጃ:
በስልክ : 0901506464 በመደወል ወይም በአድራሻችን
📍 አድራሻ:
ሀዋሳ፣ ፒያሳ፣ አዋሽ ህንጻ፣ 3ኛ ፎቅ፣ ቢሮ ቁጥር 2
መጥተው እኛን ማግኘት ይችላሉ ፡፡

✅ Elad Training & Job

4k 0 5 14 13

#AksumUniversity

በ2017 ዓ.ም አክሱም ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የስፔሻሊቲ ሬዚደንሲ ተማሪዎች ወደ አክሱም ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የመግቢያ ቀናት ከሚያዝያ 5-8/2017 ዓ.ም መሆኑን ተቋሙ አሳውቋል።

በተጠቀሱት ቀናት አክሱም ከተማ በሚገኘው በዩኒቨርሲቲው ጤና ሳይንስ ግቢ በአካል ቀርባችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ ተብሏል።

ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦

➫ የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስድስት 3×4 ፎቶግራፍ፣
➫ ማንነታችሁ የሚገልፅ የታደሰ መታወቂያ፣
➫ ኦፊሽያል ትራንስክሪፕት ወደ ዩኒቨርሲቲው ዋናው ሬጅስትራር ማስላክ።


@minster_of_education


የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና እየተሰጠ ይገኛል።

ፈተናው ለሦስት ተከታታይ ቀናት እስከ ሚያዝያ 3/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል።

ትናንት ሚያዝያ 1/2017 ዓ.ም ሲሰጥ የነበረው የምዘና ፈተና በቴክኒክ ችግር ምክንያት በተወሰኑ ተቋማት መቋረጡን ሰምተናል።

በዚህም ትናንት የተሰጠውን ፈተና ያልወሰዱ ተመዛኞች ቅዳሜ ሚያዝያ 4/2017 ዓ.ም ፈተናውን እንደሚወስዱ ተገልጿል።

የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ቀጥሎ በዛሬው ዕለት የፋርማሲ፣ ሜዲካል ራዲዮሎጂ ቴክኖሎጂ እና ሚድዋይፈሪ ተመዛኞች ፈተናውን እየወሰዱ ነው።


@minster_of_education


#Digital_ID

የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ማውጣት ይጠበቅባቸዋል።

ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያው የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች እና ሰራተኞችን መረጃ በተደራጀ መልኩ እንዲይዙ እና የሀገር አቀፍ ፈተናዎችን ደኅንነት ለማስጠበቅ ጠቀሜታ አለው ተብሏል።

የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታው ኮራ ጡሹኔ ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በጻፉት ሰርኩላር፤ በዚህ ዓመት ሰኔ 2017 ዓ.ም ላይ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ሁሉም የግል እና የመንግሥት ዕጩ ተመራቂዎች የፋይዳ መታወቂያ እንደ ቅድመ ሁኔታ የተቀመጠ መሆኑን አስታውሰዋል።

በመሆኑም ሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመራቂ ተማሪዎቻቸው የፋይዳ መታወቂያ እንዲያወጡ እንዲያደርጉ እና የተማሪዎቹን የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ቁጥር በኤሜል አድራሻ eyobie2002@yahoo.com በኩል እንዲልኩ አሳስበዋል።

የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ምዝገባ ማድረግ መጀመራቸው ይታወቃል።


@minster_of_education


እየሰራቹ ያላቹ ሰዎች 4-5 ሰዓት እና 10-12 ሰዓት የሰራቹን ብር ማውጣት ትችላላቹ

1. Withdraw የሚለውን click
2. Telebirr ወይም Bank Account አስገቡ
3. Wait for Approval maximum 5 minutes

1000 ብር package መግዛት አለባቹ withdraw ለማድረግ

ለመጀመመር ይሄን ሊንክ ተጠቀሙ

Register now

Youtube Video በማየት ብር ስሩ

1000 birr ካላቹ አሁኑኑ ብር መስራት ጀምሩ

Hurry up ⬆️ 💯 % Legal Technology company based on Ethiopia 🇪🇹

License ያለው
በ Ministry of Science and Technology እውቅና የተሰጠው


Elad Training and Job Hawassa dan repost
የስራ ዕድል ወደ ዱባይ በስራ ለመውጣት ለሚፈልጉ በ25 ቀን ውስጥ ፕሮሰሱ የሚያልቅ ፈጣን እና ለወንዶች የስራ ቪዛ !!
ስለ ፕሮሰሱ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት
በአካል መምጣት ለሚፈልጉ በአድራሻችን
📍 አድራሻ:
ሀዋሳ፣ ፒያሳ፣ አዋሽ ህንጻ፣ 3ኛ ፎቅ፣ ቢሮ ቁጥር 22

📞 ስልክ:
📱 0993848358 / 0901506464
በመደወል ያግኙን!!

✅ Elad Training & Job
🔗 Telegram link 👉👇👇👇
https://t.me/eladtrainigjobhawassa

Facebook Page 👇👇👇

https://facebook.com/eladjobandtraining



#ማስታወቂያ


Elad Training and Job Hawassa dan repost
የስራ ዕድል ወደ ዱባይ በስራ ለመውጣት ለሚፈልጉ በ25 ቀን ውስጥ ፕሮሰሱ የሚያልቅ ፈጣን እና ለወንዶች የስራ ቪዛ !!
ስለ ፕሮሰሱ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት
በአካል መምጣት ለሚፈልጉ በአድራሻችን
📍 አድራሻ:
ሀዋሳ፣ ፒያሳ፣ አዋሽ ህንጻ፣ 3ኛ ፎቅ፣ ቢሮ ቁጥር 22

📞 ስልክ:
📱 0993848358 / 0901506464
በመደወል ያግኙን!!

✅ Elad Training & Job
🔗 Telegram link 👉👇👇👇
https://t.me/eladtrainigjobhawassa

Facebook Page 👇👇👇

https://facebook.com/eladjobandtraining



#ማስታወቂያ


የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ህሕክምና ኮሌጅ በተለያዩ የጤና መስኮች ያሰለጠናቸውን 312 ተማሪዎች አስመርቋል።

ተመራቂዎቹ በህሕክምና ቅድመ-ምርቃ፣ በስፔሻሊቲ፣ በሰብ-ስፔሻሊቲ እና በማስተርስ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው። ምስል፦ ኢዜአ

@minster_of_education


የአይነ ስውራን በትር የሠራው ወጣት 👏

ወጣት ንጉሥ አማረ ዘመናዊ እና ምቹ የሆነ የዐይነ ስውራን መንቀሳቀሻ በትር ሰርቷል፡፡

ዘመናዊ በትሩ ከፊት ያለን ማንኛውም እንቅፋትን በመለየት የማስጠንቀቂያ መልዕክት በድምፅ የሚናገር ነው፡፡ በድምፅ ጥቆማ መስጠቱ ከዚህ በፊት ከተሰሩ በትሮች ልዩ ያደርገዋል፡፡

ፈጠራው ተጠቃሚው በድምፅ አቅጣጫ እንዲቀይር ከማስቻሉ በተጨማሪ የገመድ አልባ የባትሪ ቻርጅ ማድረጊያ ስርዓት ተገጥሞለታል።

መጠቆሚያው ተጠቃሚው ግለሰብ አደጋ ቢያጋትመው ለተጠቃሚው ቤተሰብ ያለበትን ስፍራ የሚያሳውቅ GPS ስርዓት ተገጥሞለታል።

ወደፊት በትሩ ውሃን ለመለየት እንዲችል ይደረጋል የሚለው ወጣቱ፤ ተመጣጣኝ በሆነ 19 ሺህ ብር ዋጋ ለገበያ መቅረቡን ገልጿል፡፡

@minster_of_education


#HaramayaUniversity

ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በአካባቢ ሳይንስ የዶክትሬት ዲግሪ ፕሮግራም ሊጀምር ነው።

የዩኒቨርሲቲው ግብርናና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ በአካባቢ ሳይንስ የሦስተኛ ዲግሪ ፕሮግራም መስጠት ለመጀመር የውስጥ ስርዓተ ትምህርት ግምገማ አካሒዷል።

የፕሮግራሙ መጀመሩ፥ ከፍተኛ የምርምር ክህሎት ያላቸውን ምሁራን በማፍራት አንገብጋቢ የአካባቢ፣ የአየር ንብረት ለውጥ፣ የብዝሀ ህይወት እና ዘላቂ የሀብት አያያዝ ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችል መሆኑን የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ፕሮግራሞች ዳይሬክተር መሰረት አምዴ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡

ኮሌጁ አስፈላጊውን ሒደት በመከተል በግምገማው ወቅት የተሰጡ አስተያየቶችን በማካተት ፕሮግራሙን ተግባራዊ ለማድረግ እንደሚሰራ ተገልጿል፡፡

@minster_of_education


#ExitExamCertificate

ትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና ያላለፉ ተማሪዎች የምስክር ወረቀት ቅፅ አዘጋጅቶ ለሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ልኳል።

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ብሔራዊ የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እየተደረገ እንደሚገኝ ይታወቃል።

በቅድመ-ምረቃ መውጫ ፈተናው የአፈጻጸም መመሪያ መሰረት፥ የመውጫ ፈተና ውጤት በተማሪዎች ሰርተፍኬት (Temporary Degree) ወይም ትራንስክሪፕት ላይ አልፏል (PASS) ወይም ወድቋል (FAIL) በሚል እንዲቀመጥ ሚኒስቴሩ አዟል።

በዚህም የመውጫ ፈተና ያላለፉ ተማሪዎች የሚሰጡ ኮርሶችን ማጠናቀቃቸውን የሚያረጋገጥ ሰርተፊኬት የሚሰጣቸው ሲሆን፤ ጊዜያዊ ዲግሪ የሚሰጠው ተፈታኙ/ተፈታኟ የመውጫ ፈተናውን በድጋሚ ወስዶ/ወስዳ የማለፊያ ነጥብ ሲያስመዘግብ/ስታስመዘግብ ብቻ እንደሚሆን በሰርተፊኬቱ ይገለጻል።

(የትምህርት ሚኒስቴር ውሳኔ እና የመውጫ ፈተና የውጤት ሰርተፍኬት ፎርማት ከላይ ተያይዟል።)

@minster_of_education


#ጥቆማ

የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ በ Maxillofacial Surgery ስፔሻሊቲ መርሐግብር አመልካቾችን አወዳድሮ ማስተማር ይፈልጋል።

የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው፦
ሚያዚያ 08/2017 ዓ.ም

የፈተና ቀን፦ ሚያዚያ 16/2017 ዓ.ም
የምዝገባ ቀን፦ ሚያዚያ 20/2017 ዓ.ም
ት/ት የሚጀምረው፦ ሚያዚያ 30/2017 ዓ.ም

መስፈርቶች፦
➫ ከታወቀ የመንግሥት ተቋም በ Dental Medicine (DDS OR DDM) የመረቀ/የተመረቀች
➫ ሁለት ዓመት እና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ያላት
➫ በጥሩ የጤና ሁኔታ የሚገኝ/የምትገኝ
➫ ዕድሜ ከ40 ዓመት በታች
➫ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ ማምጣት የሚችል/የምትችል

@minster_of_education


#TVTI

በፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ውስጥ የፋሽን ስልጠና ማዕከል ሊከፈት ነው።

የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ከድር (ዶ/ር) ከማፊ ፋሽን አካዳሚ ባለቤት ዲዛይነር ማህሌት አፈወርቅ (ማፊ) ጋር በኢንስቲትዩቱ ውስጥ የፋሽን ስልጠና ማዕከል ለመክፈት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።

የፋሽን ማሰልጠኛ ማዕከሉ የአጭር እና የረጅም ጊዜ ስልጠናዎችን እንደሚሰጥ ተገልጿል፡፡

@minster_of_education



19 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.