ኮሬ ነግኛጋቸና ሲርና
ኦነግ-ሸኔ
ወዘተ እያለ የሚጠራቸው ሁሉ ጎልያዳዊው አገዛዝ ስልጣኑን ለመጠበቅ በጦርነት ለመማገድ የሚያደራጃቸው ናቸው።
ይሔ አገዛዝ አሁን ትልቁ ፕሮፖጋንዳው "ስልጣናችንን ልንቀማ ነው" የሚል ነው።"አማራና ትግሬ ሊተባበሩና ሊመጡ ነው" በሚል የእነአባዱላና ግርማ ብሩ ቡድን ከገመገመበት ጊዜ ጀምሮ ትልቁ ሥራ አንድም ለፍቶ አዳሪ ኦሮሞን ሁሉ ወታደር ማድረግና ማሰልጠን ነው።
ይሔ ደግሞ አንድም ኦሮሚያ ላይ የሚጠባበቅና አዲስአበባንና ዙሪያዋን የሚሸፍን ሲሆን ሁለተኛው ወደአማራ ክልል እየሔደ ጦርነቱን በዚያው ቀጠና ለማቆየት የሚጨፈጭፍ ነው። መሣሪያ ማደልም ቀጥሏል።
ሁለተኛው ሥራው የአማራና ትግሬን ትብብር ማፍረስ የሚችልበትን መንገድ ሁሉ መተግበር ነው።
በጥቅሉ ከመከላከያና ከሰሜኖቹ የሚገዳደር ለማድረግ ነው ሥራው። እርግጥ ነው በአገዛዙ ያልተሸወደ የለምና የሚሸወደው ይቀላቀላቸዋል።
አገዛዙ አገር እያፈረሰ ያለ ብቻ ሳይሆን የአገር መፍረስን የስልጣን መደራደሪያ ከማድረግ የማይመለስ፣ በሕዝብ የእርስበርስ መፋጀት ስልጣንን ለማቆየት የሚደራደር ነው።
ድል ለአማራ ፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ
ንሥር ብሮድካስት መረጃ
ሀሙስ ሚያዚያ 10 ቀን 2016 ዓ.ም
======================
ቤተሰብ ይሁኑ! ትግላችን በጋራ!
Twitter: twitter.comNISIRInternati1
Youtube :
youtube.com/channel/UCjWSA…
Telegram:
buff.ly/3Tcx06A TikTok:-
@nisirbroadcas' rel='nofollow'>tiktok.com/
@nisirbroadcas…
Website:
buff.ly/3DETCqVWhatsApp: +1 (252) 574‑6084
Telegram: +1 (252) 574‑6084