NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel)


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha


NISIR International Broadcasting Co. is an impartial and independent media agency operates as television; radio; social media & multimedia production.
ንሥር ኢንተርናሽናል ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የማያዳላ እና ገለልተኛ የመገናኛ ተቋም ነዉ። እንደ ቴሌቪዥን፣ ማህበራዊ ሚዲያ እና መልታይሚዲያ እምራች ሁኖ ይሰራል።

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Statistika
Postlar filtri


ናሁሰናይ በህክምና እርዳታ በህይወት አለ!
*********
በህይወት ስለቆየ እግዚያብሄር ይመስገን። ግን ዳግም እንዳትገድሉት!

የአማራነቱን ስራ ጨርሷል። ለእናቱ ግን ይኑርላት፣ ዳግም ይወለድላት! ያስፈልጋታል። ለእናቱ እራሩላት!

ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸው ልጅ ስላለሽ የእናትነትንና የልጅን ዋጋ ታውቂያለሽ።
ናሁ በህይወት ተርፏልና ዘንዶው ባልሽ ዳግም ሳይውጠው እናቱ እንድታገኘው የማድረግ ታሪካዊ ሃላፊነት አለብሽ። ያ ካልሆነ ጎንደርን ዳግም አትረግጭም። አለቀ!
ናሁ በህይወት አለ። ሙሉ መረጃውም አለን። ህዝብም ማወቅ አለበት።

ናሁ ትግሉን ጨርሷል! ናሁን ለአናቱ ስጡ!

ንሥር ብሮድካስት መረጃ
አርብ ሚያዚያ 11 ቀን 2016 ዓ.ም

======================
ቤተሰብ ይሁኑ! ትግላችን በጋራ!
Twitter: twitter.comNISIRInternati1     
Youtube : youtube.com/channel/UCjWSA
Telegram: buff.ly/3Tcx06A
TikTok:- @nisirbroadcas' rel='nofollow'>tiktok.com/@nisirbroadcas
Website: buff.ly/3DETCqV
WhatsApp:  +1 (252) 574‑6084
Telegram:  +1 (252) 574‑6084


መረጃ ጎጃም ሽንዲ ወንበርማ
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨

ትላንት ወንበርማ ወረዳ በኸረጥ አጋማ ቀበሌ እና ሽንዲ ከተማ ውጊያ ሲደረግ መዋሉን ዘግንላችሁ ነበር።

ከኸረጥ ተቀጥቅጦ የኮበለለው እና ከቡሬ እና ቲሊሊ ሃይሉን አሰባስቦ ወደ ሽንዲ ከተማ አመሻሽ ላይ የገባው የጁላ ሰራዊት ማታ በንፁሃን ላይ ከባድ የሆነ እንግልት እና ግፍ ሲፈፅም አድሯል።

አገዛዙ 39 የፋኖ ሀይል ደመሰስኩ እያለ እንደሚደሰኩረው ሳይሆን ይልቁንም አሁን ባለን መረጃ  ከ43 በላይ የጁላ ሰራዊት እንደተደመሰሰ እና 13 ቁስለኛ በቃሬዛ እያነሳ ወደ ቡሬ እየጫነ እንደነበር ማረጋገጥ ችለናል።

ድል ለአማራ ፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ

ንሥር ብሮድካስት መረጃ
አርብ ሚያዚያ 11 ቀን 2016 ዓ.ም

======================
ቤተሰብ ይሁኑ! ትግላችን በጋራ!
Twitter: twitter.comNISIRInternati1     
Youtube : youtube.com/channel/UCjWSA
Telegram: buff.ly/3Tcx06A
TikTok:- @nisirbroadcas' rel='nofollow'>tiktok.com/@nisirbroadcas
Website: buff.ly/3DETCqV
WhatsApp:  +1 (252) 574‑6084
Telegram:  +1 (252) 574‑6084


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
ፋኖ ጉድሽ ሚኒሻ መጣብሽ የሚል ዘፈን የጨፈረችው የብአዴን አጎዛ ትራፊክ ፖሊስ ዛሬ ደግሞ

ፋኖ
“ሚኒሻ ጉድሽ ፋኖ መጣብሽ” አስብሏታል።

በዚችማ ደግሞ አለመሳቅ አይቻልም።


እሳቱ ትዉልድ 🔥

ዳንግላ ምሽቱን በአባ ኮስትር ልጆች  በቁጥጥር ስር ገብታለች።

 


ጥንቃቄ!

አብይ ከ ፈረንሳይ መገናኛ አዲሱ ቤተመንግስት ያለውን መንገድ በአሁን ሰዐት ሊያይ ነው እና መሰማሁት መሰረት የሰሜን አዲስ አበባ ደህንነት ምድብ መንገድ ላይ የቆሙ መኪኖች እያስነሱ በተለይ ፍረንሳይ ሰፍር ላይ ሰዐት ደርሷል በሚል የመኪና መጨናነቅ እንዳይኖር በማለት ነገር ግን ብዛት ያላቸው የፓሊስ አባላት ስምሪት ላይ ናቸው። ነገርግን ትራፊክ ፓሊስ አይደለም የሚያስተባብረው። ባለፍው ሳምንት ፈረንሳይ ለጋሲዮን አዳነች አበቤ በሌሊት ሄዳ ጉብኝት አድርጋ ነበር።

እናም ድንገተኛ ፍተሻ አፍሳ ሊኖር ስለሚችል ጥንቃቄ መንገድ ላይ ከፍተኛ ጥንቃቄ ይደረግ።

ሙሉጌታ አንበርብር

ድል ለአማራ ፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ

ንሥር ብሮድካስት መረጃ
ሀሙስ ሚያዚያ 10 ቀን 2016 ዓ.ም

======================
ቤተሰብ ይሁኑ! ትግላችን በጋራ!
Twitter: twitter.comNISIRInternati1     
Youtube : youtube.com/channel/UCjWSA
Telegram: buff.ly/3Tcx06A
TikTok:- @nisirbroadcas' rel='nofollow'>tiktok.com/@nisirbroadcas
Website: buff.ly/3DETCqV
WhatsApp:  +1 (252) 574‑6084
Telegram:  +1 (252) 574‑6084


እናትዋ ጎንደር
ቅንድሽ 💪

5.9k 0 0 11 120

አፈትልኮ የወጣ መረጃ!
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨

በራያ ቀጠና አገዛዙ በንፁሃን ላይ ጭፍጨፋ ለመፈጸም ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል። ለዚህ ተግባር  እንዲሆን የምስራቅ አማራ ፋኖ መለዬ ዩኒፎርምን በመልበስ የአገዛዙ ወታደሮች ድርጊቱን ለመፈፀም የተያዘው ዕቅድ በፋኖ የደህንነት መዋቅር መረጃ ደርሶበታል።

አገዛዙ በንፁሃን ደም ስልጣን ለማራዘም ንፁሀንን መጨፍጨፍ  መገለጫው አድርጎታል። በዚህ መንገድ ፋኖን ከሕዝብ ለመነጠል የሚደረገው የከሰረ ፖለቲካ ተቀባይነት እንደሌለው መታወቅ አለበት!

ድል ለአማራ ፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ

ንሥር ብሮድካስት መረጃ
ሀሙስ ሚያዚያ 10 ቀን 2016 ዓ.ም

======================
ቤተሰብ ይሁኑ! ትግላችን በጋራ!
Twitter: twitter.comNISIRInternati1     
Youtube : youtube.com/channel/UCjWSA
Telegram: buff.ly/3Tcx06A
TikTok:- @nisirbroadcas' rel='nofollow'>tiktok.com/@nisirbroadcas
Website: buff.ly/3DETCqV
WhatsApp:  +1 (252) 574‑6084
Telegram:  +1 (252) 574‑6084


መረጃ !
፨፨፨፨፨

ባህርዳር ቀበሌ 14 ዶና በር አካባቢ በዚ  መኪና እየዞሩ ግብር ክፈሉ እያሉ እያሸጉ ነውበመኪናው የደህንነት አባሎች 
አብረው አሉ።


ሰላም እንደምን ዋላችሁ ዉድ የንሥር ቤተሰቦች እና አማራዉያን የጣፈጠ እና ልብ የሚያሞክ ድል በየ አዉደ ግንባሩ እየመጣ ነዉ
መረጃዎችን አጠናቅረን እስክንመለስ ጠብቁን።

አላችሁ?💪💪


በዋድላ ወረዳ ቋና ቀበሌ ከ150 በላይ የሚሆን ሚሊሻ ግዳጅ ሊሰማራ ተጠርንፎ እንደተቀመጠ በተወሰደበት እርምጃ 12ቱ ሲገደሉ ከ30 በላይ መቁሰላቸው ተሰማ!
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨

በሰሜን ወሎ ዞን ዋድላ ወረዳ ከኮን ከተማ በቅርብ ርቀት ልዩ ስሟ ቋና(016) በተባለች ቀበሌ ከ150 በላይ የሚሆን ሚሊሻ ግዳጅ ሊሰማራ ተጠርንፎ እንደተቀመጠ ዛሬ ሚያዝያ 10/2016 ዓ/ም አዳሩን በተወሰደ እርምጃ 12ቱ ሲገደሉ ከ30 በላይ መቁሰላቸውን እና 12 ሚሊሾች መማረካቸውን የወሎ ዕዝ ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ ጌጥየ  ገልጿል።

ዛሬ አዳሩን በዋድላ ወረዳ ቋና ቀበሌ በነበረ የሚሊሻ ካምፕ ላይ እርምጃውን የወሰዱት በወሎ ዕዝ ላስታ አሳምነው ፅጌ ክ/ጦር የፅናት ሻለቃ ፋኖዎች መሆናቸውንም ነው ፋኖ ጌጥየ የገለፀው።

አናብስቱ የወሎ ጀግኖች የጦር ሳይንስ እውቀታቸውን ባሳዩበት በዚህ ድንቅ ኦፕሬሽን፡ 12 የሚሊሻ አባላት ወዲያውኑ ሲገደሉ 12ቱ ደግሞ እጃቸውን የሰጡ ሲሆን በተመሳሳይ ከ30 በላይ የሚሆኑት የሚሊሻ አባላት ቆስለው ኮን ከተማ ወደ ሚገኘው የወረዳው መለስተኛ ሆስፒታል ለህክምና መላካቸውንም ገልፀዋል።

ቋና ቀበሌ የነበረው የሆድ አደር ሚሊሾች ካምፕ በአሁን ሰዓት በፋኖ ቁጥጥር ሲሆን ጥቃቱ ሲከፈትባቸው ህይወታቸውን ለማትረፍ በየጢሻው ገብተው የተሸሸጉ ሚሊሾችን የመልቀም ስራ እየተሰራ መሆኑም ነው የተገለፀው።

ድል ለአማራ ፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ

ንሥር ብሮድካስት መረጃ
ሀሙስ ሚያዚያ 10 ቀን 2016 ዓ.ም

======================
ቤተሰብ ይሁኑ! ትግላችን በጋራ!
Twitter: twitter.comNISIRInternati1     
Youtube : youtube.com/channel/UCjWSA
Telegram: buff.ly/3Tcx06A


የጃዊና ፓዊ ድልና ለወገን ኃይል የሚደርሱ መረጃዎች!
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨

ፋኖዎቻችን ጠላትን በማፅዳት የአዊ ዞኗን ጃዊ ከተማን ካለፉት ሶስት ቀናት ጀምሮ ነጻ አውጥተዋታል። በቁጥር ውስን የሆነ የጠላት ኃይል ስኳር ፋብሪካውን እንደምሽግ በመጠቀም ከርቀት ከባድ መሳሪያ ከሚተኩሰውና አስውስኮድ ካምፕ ውስጥ ካለ ኃይል ውጭ፣ የተቀረው የጠላት ኃይል ግን ከምድር በታች ሆኗል፤ ፀድቷል።

በሌላ በኩል በመተከሏ ፓዊ ከተማ ደግሞ ከባድ ውጊያ እየተደረገ መሆኑ ታውቋል። አራዊት ሰራዊቱ "ፓዊ አየር ማረፊያ' ውስጥ መድፍ መጥመዱ የታወቀ ሲሆን  ለማስፈራሪያም 2 ጊዜ ወደ ጃዊ መተኮሱ ተነግሯል።

በፓዊ ከተማ ቀጥሎ ስማችሁ የተዘረዘረው ግለሰቦች ስራችሁም ታውቋል።
1. አማረ - የግሪን ሆቴል ባለቤት
2. ዳምጤ የተባልክ ባለሃብት
3. አሊ ኮማንደር የተባልክ የሚሊሽያ ኃላፊ

ድል ለአማራ ፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ

ንሥር ብሮድካስት መረጃ
ሀሙስ ሚያዚያ 10 ቀን 2016 ዓ.ም

======================
ቤተሰብ ይሁኑ! ትግላችን በጋራ!
Twitter: twitter.comNISIRInternati1     
Youtube : youtube.com/channel/UCjWSA
Telegram: buff.ly/3Tcx06A
TikTok:- @nisirbroadcas' rel='nofollow'>tiktok.com/@nisirbroadcas
Website: buff.ly/3DETCqV
WhatsApp:  +1 (252) 574‑6084
Telegram:  +1 (252) 574‑6084


ከባድ ትንቅንቅ በአምባሰል ሮቢት እና ጊራና!
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨

በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ ስር በሚገኙ ሮቢትን ጨምሮ በዙሪያዋ ባሉ አከባቢዎች ከባድ ውጊያ እና ትንቅንቅ እየተደረገ ይገኛል።

ውጊያው የተጀመረው ትናንት ሚያዝያ 09/2016 ዓ/ም እረፋድ ገደማ ሲሆን ዛሬም ዉጊያዉ እንደቀጠለ ነዉ መቀጠሉ። በተመሳሳይ በጊራና ወረዳ ከትናንት የጀመረ ውጊያ ዛሬም አልቆመም።

ድል ለአማራ ፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ

ንሥር ብሮድካስት መረጃ
ሀሙስ ሚያዚያ 10 ቀን 2016 ዓ.ም

======================
ቤተሰብ ይሁኑ! ትግላችን በጋራ!
Twitter: twitter.comNISIRInternati1     
Youtube : youtube.com/channel/UCjWSA
Telegram: buff.ly/3Tcx06A
TikTok:- @nisirbroadcas' rel='nofollow'>tiktok.com/@nisirbroadcas
Website: buff.ly/3DETCqV
WhatsApp:  +1 (252) 574‑6084
Telegram:  +1 (252) 574‑6084


ሽንዲ በፋኖ ቁጥጥር ስር ሆናለች
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨

የአማራ ፋኖ በጎጃም ግዙፉ 5ኛ ክፍለ ጦር ዛሬ በሌሊቱ በመቶ አለቃ ገረመው እየተመራ ሽንዲ ከተማን ቀጨም ማድረጉ ታውቋል። በዚህ ኦፕሬሽን የክፍለጦሩ አካል የሆኑት በቡሬ ዳሞት ብርጌድ መርከብ ሻለቃ፣ ቁጭ ሻለቃና ወገዳድ ሻለቃ አስገራሚ ጀብዱ መፈፀማቸው ታውቋል።

በተመሳሳይ ወርቅ አባይ ብርጌድን ጨምሮ ሌሎች የፋኖ አደረጃጀቶች ከዚገምና እሁዲት ጀምሮ ባለ ቀጠና ጠላትን ከአዊ ዞን እያፀዱ እንደሆኑ ለማወቅ ተችሏል።

ድል ለአማራ ፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ

ንሥር ብሮድካስት መረጃ
ሀሙስ ሚያዚያ 10 ቀን 2016 ዓ.ም

======================
ቤተሰብ ይሁኑ! ትግላችን በጋራ!
Twitter: twitter.comNISIRInternati1     
Youtube : youtube.com/channel/UCjWSA
Telegram: buff.ly/3Tcx06A
TikTok:- @nisirbroadcas' rel='nofollow'>tiktok.com/@nisirbroadcas
Website: buff.ly/3DETCqV
WhatsApp:  +1 (252) 574‑6084
Telegram:  +1 (252) 574‑6084


ሶማሌ ያጨናገፈችሁ ቅዠታሙ አብይ ሀሳብ አልሳካ ሲለዉ ከባህር ሀይል ወደ እግረኛ ሰራዊቱን ቀይሮታል። ለዉጊያም ወደ አማራ ምድር አሰማርቷየዋል ።አንድ ነገር ይገንዘቡ እንደድሮዉ ከጣና ጭስ አባ እየተዘዋወሩ መዋኘት እንዳልሆነ ይወቁት አማራ አሁን ቤርሙዳ ነዉ ጥይቱ ይዉጣል።

ጠላት፣ የምድር ተዋጊውን ጨርሶ "የባህር ኃይል ይዤ ወደ አማራ ህዝብ ቀዬ ገባሁ" ብሏል። ቀይ ባህርን ግን ለማን አደራ ብለዉት ይሆን😂

ድል ለአማራ ፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ

ንሥር ብሮድካስት መረጃ
ሀሙስ ሚያዚያ 10 ቀን 2016 ዓ.ም

======================
ቤተሰብ ይሁኑ! ትግላችን በጋራ!
Twitter: twitter.comNISIRInternati1     
Youtube : youtube.com/channel/UCjWSA
Telegram: buff.ly/3Tcx06A
TikTok:- @nisirbroadcas' rel='nofollow'>tiktok.com/@nisirbroadcas
Website: buff.ly/3DETCqV
WhatsApp:  +1 (252) 574‑6084
Telegram:  +1 (252) 574‑6084


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
ይች ምንድናት ሙሉ መረጃዉ ያላችሁ አድርሱን


ደብረታቦር ከተማ በዛሬው እለት ማንነታቸው ባልታወቁ ሰወች ኮማንደር የማታው የዞኑ ፖሊስ አዛዥ ሲገደልየፋርጣ ቅልብ ሚኒሻና ፖሊስ ሁለት ወጣቶች ተገለው መሀል አስፓልት ጥለዋቸዋል።

በእውነቱ ግን የሚያሳዝነው የሰውን ልጅ ያህል ገለህ አስፓልት መጣል ምኑ የሚሉት ጭካኔ ነው።የደብረታቦር ህዝብ ይሄን ጉድና መከራ መታገስ የለብህም የገዳዮችህና የአስገዳዮችህ ጭካኔ ተመልከት  በአይንህ በብረቱ ያየኸውን ተወውና በየገጠሩ የሚገደሉት ወጣቶች ቤት ይቁጠረው።

አሁን የእነዚህ ወጣት ቤተሰብ ወላጅ አሏቸው  ዘመድ አዝማድ አላቸው ታዲያ ይሄ ጭካኒያዊ ስራ ያጠነክራል እንጅ ትግሉን አያቆመውም የደብረታቦር ወጣት የተደገሰልህ ይህ ነው ተነስ ታጠቅ ሞትህን ግታ።

ድል ለአማራ ፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ

ንሥር ብሮድካስት መረጃ
ሀሙስ ሚያዚያ 10 ቀን 2016 ዓ.ም

======================
ቤተሰብ ይሁኑ! ትግላችን በጋራ!
Twitter: twitter.comNISIRInternati1     
Youtube : youtube.com/channel/UCjWSA
Telegram: buff.ly/3Tcx06A
TikTok:- @nisirbroadcas' rel='nofollow'>tiktok.com/@nisirbroadcas
Website: buff.ly/3DETCqV
WhatsApp:  +1 (252) 574‑6084
Telegram:  +1 (252) 574‑6084


ዛንበራ ብርጌድ አባይ በረሃ ላይ ድል ተቀዳጅቷል!
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨

ወራሪው የብርሐኑ ጁላ ጦር ከደጀን ወደ ጉሐ ፅዮን አቅጣጫ በመጓዝ ላይ እያለ የአማራ ፋኖ በጎጃም ዛንበራ ብርጌድ አባይ በረሐ ላይ ከእነ ፓትሮሉ ዶግ አመድ አድርጎታል።ወራሪው በአሁኑ ሠዓት በርካታ ኃይሉን አስጠግቶ አስከሬን እየለቀመ ይገኛል።

ድል ለአማራ ፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ

ንሥር ብሮድካስት መረጃ
ሀሙስ ሚያዚያ 10 ቀን 2016 ዓ.ም

======================
ቤተሰብ ይሁኑ! ትግላችን በጋራ!
Twitter: twitter.comNISIRInternati1     
Youtube : youtube.com/channel/UCjWSA
Telegram: buff.ly/3Tcx06A
TikTok:- @nisirbroadcas' rel='nofollow'>tiktok.com/@nisirbroadcas
Website: buff.ly/3DETCqV
WhatsApp:  +1 (252) 574‑6084
Telegram:  +1 (252) 574‑6084


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
እሳቱ ትዉልድ 🔥


ልዮ ምረጃ! በጀኔራል ዘውዱ የታሰበው የአማራን ህዝብ የማጥፋት ትዕዛዝ

*******************

ንሥር ብሮድካስት
ሀሙስ ሚያዚያ 10 ቀን 2016 ዓ.ም

“የውጊያ ቀጠና በምናደርግበት ቦታ ሁሉ ንፁሐን የሚመስለው ሰው ዞሮ ሲዋጋ ታገኘዋለህ። ካልሆነም ኮቴያችንን ተከትሎ ለፋኖ ቡድን መረጃ ሲሰጥ ታገኘዋለህ። ስለዚህ በውጊያ ቀጠና ውስጥ ሆኖ ንፁሐን የሚባል ነገር የለም። የሐይማኖት አባቶች ሳይቀሩ ፋኖ ቡድን እንዲያሸንፍ ይፀልያሉ።ስለዚህ በሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ላይ ተመጣጣኝ እርምጃ እየወሰድን ካልሔድን ፋኖ ያለበት ምሽግ ላይ መድረስ አንችልም። ህዝቡ እንቅፋት ሆኖናል” በማለት የመጨረሻውን የአማራን ህዝብ የማጥፋት ትዕዛዝ አስተላልፏል። ሁሉም የአማራ ህዝብ ከመጣበት የዘር እልቂት ራሱን ለመከላከል ይዘጋጅ።

ከብት ጠባቂው ጀኔራል ዘውዱም የጁን ማግኘቱ አይርም።

ድል ለአማራ ፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ …

https://nisirbroadcasting.com/?p=5033


ኮሬ ነግኛ
ጋቸና ሲርና
ኦነግ-ሸኔ

ወዘተ እያለ የሚጠራቸው ሁሉ ጎልያዳዊው  አገዛዝ ስልጣኑን ለመጠበቅ በጦርነት ለመማገድ የሚያደራጃቸው ናቸው።

ይሔ አገዛዝ አሁን ትልቁ ፕሮፖጋንዳው "ስልጣናችንን ልንቀማ ነው" የሚል ነው።"አማራና ትግሬ ሊተባበሩና ሊመጡ ነው" በሚል የእነአባዱላና ግርማ ብሩ ቡድን ከገመገመበት ጊዜ ጀምሮ ትልቁ ሥራ አንድም ለፍቶ አዳሪ ኦሮሞን ሁሉ ወታደር ማድረግና ማሰልጠን ነው።

ይሔ ደግሞ አንድም ኦሮሚያ ላይ የሚጠባበቅና አዲስአበባንና ዙሪያዋን የሚሸፍን ሲሆን ሁለተኛው ወደአማራ ክልል እየሔደ ጦርነቱን በዚያው ቀጠና ለማቆየት የሚጨፈጭፍ ነው። መሣሪያ ማደልም ቀጥሏል።

ሁለተኛው ሥራው የአማራና ትግሬን ትብብር ማፍረስ የሚችልበትን መንገድ ሁሉ መተግበር ነው።
በጥቅሉ ከመከላከያና ከሰሜኖቹ የሚገዳደር ለማድረግ ነው ሥራው። እርግጥ ነው በአገዛዙ ያልተሸወደ የለምና የሚሸወደው ይቀላቀላቸዋል።

አገዛዙ አገር እያፈረሰ ያለ ብቻ ሳይሆን የአገር መፍረስን የስልጣን መደራደሪያ ከማድረግ የማይመለስ፣ በሕዝብ የእርስበርስ መፋጀት ስልጣንን ለማቆየት የሚደራደር ነው።

ድል ለአማራ ፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ

ንሥር ብሮድካስት መረጃ
ሀሙስ ሚያዚያ 10 ቀን 2016 ዓ.ም

======================
ቤተሰብ ይሁኑ! ትግላችን በጋራ!
Twitter: twitter.comNISIRInternati1     
Youtube : youtube.com/channel/UCjWSA
Telegram: buff.ly/3Tcx06A
TikTok:- @nisirbroadcas' rel='nofollow'>tiktok.com/@nisirbroadcas
Website: buff.ly/3DETCqV
WhatsApp:  +1 (252) 574‑6084
Telegram:  +1 (252) 574‑6084

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.