የሰከላ ባንኮች ጉዳይ‼️
ቀን12/2017ዓ.ም ማሰታወቂያየሰከላ ወረዳ ግሽ ዓባይ ከተማ ፋኖ ከተማውን ከተቆጣጠረው ጀምሮ የባንክ አገልግሎት ማቆማችሁ ይታወቃል። በመሆኑም ማቋረጣችሁ ልክ ሁኖ ስላላገኘነው ከዛሬ ማለትም 12/02/2017ዓ.ም ጀምራችሁ ሙሉ የባንክ አገልግሎታችሁን እንድትጀምሩ እያሳወቅን አገልግሎት የማትጀምሩ ከሆነ የግዮን ብርጌድ አስፈላጊውን እርምጃ የሚወስድ መሆኑን ማሳወቅ እንፈልጋለን።
ድል ለተገፋው የአማራ ህዝብ ድል ለፋኖይህ ደብዳቤ ለሁሉም ባንኮች ላይ የተሰጠ ማስጠንቀቂያ መሠል ትዕዛዝ ነው።
የሁለቱ ባንኮች ማለትም ፀደይ ሁለቱም ቅርንጫፍ እና ዳሽን አንድ ቅርንጫፍ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለቱ ቅርንጫፍ ከሞባይል ባንኪንግ እስኪ ሰራተኞች ኮምፒውተር ድረስ block ተደርጓል።
ደጋዳሞትም እንደዚሁ ነበረ...ጠብቁኝ
እናም የኦሮሞ መሆኑ የሚነገርለት 2014ዓ.ም የስቅለት በዓል ዕለት ስራ መግባት አለባችሁ በማለት ሰራተኞችን ከቤተሰቦቻቼው ነጥሎ ለማዋል አስቦ በህዝብ ትግል የቀረ መሆኑ የማይረሳው ባንክ ዛሬ ደግሞ በሰከላ ከተማ መስከረም 29/2017ዓ.ም ጀምሮ ሁሉም ስራ ሲያቆሙ block ሲደረጉ ለምን አልተዘጋም??????
መልስ ከራሳችሁ።
ሌሎች ባንኮች ማለትም አባይ ባንክና ቡና ባንክ ለምን የደንበኞች አካውንት ሊለቀቅ ቻለ ከሌሎች ተለይቶ??????
አባይ ባንክ ሞባይ ባንኪንግ ከጀመረ 4ቀን አለፈው ቡና ባንክ በትናትናው ዕለት ጀምሯል ።
ሰከላ ወረዳ ያሉ ባንኮች ግን በቢሯቼው ለምን እንዳይሰሩ ተደረጉ።
ከሰከላ ወረዳ በ2003 ዓ.ም የጀመረው የባንክ አገልግሎት በፈጣን ህዝቡን እያስጠቀመ 7 ቅርንጫፎች በ5 የባንክ አይነቶች አገልግሎት ሲሰጥ የነበረ ቢሆንም አሁን ግን ከመስከረም 29/2017ዓ.ም ጀምሮ የአገልግሎት ዘመኑ ጨረሶ በሚመስል ሁኔታ ከላይ በተጠቀሰው መስፈርት ተዘግቷል።
ያለ ባንክ የኖረ ህዝባችን ያለ ባንክ ለመኖር አይከብደንም ብለዋል ። ነዋሪዎቹ
ስለ ደጋዳሞት ወረዳ ያሉ ባንኮች የፀደይ ባንክ ዋና ስራ አስኪያጅን ፋኖዎች በመያዝ ለሪስትሪክቱ ማለትም የባንኮች ስብስብ አቅራቢያ ፉነተ ሰላም በመደወል ሙሉ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን መረዋ ሚድያ ከቦታው ማረጋገጥ ችላለች።
ተጨማሪ የመፍትሄ ሃሳብን የመሰለ የውይይት ውጤቱን ይጠብቁን።
@መረዋ ሚድያ
https://t.me/tagayamhara