ታጋይ አምሓራ


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Inglizcha


ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም !

Связанные каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Inglizcha
Statistika
Postlar filtri


የድል ዜና ~ ባህርዳር!

ትናንት የአገዛዙ ሰራዊት በእብሪት ወደ ዘንዘልማ ቀበሌ በ 4 FSR በ 9 ፓትሮል እንዲሁም አምቡላንስን ጨምሮ አቅንቶ ነበር። እንደተለመደው በትንታጎቹ ድባቅ ተመቶ እስካሁን 3 ፓትሮል አስከሬን ማንሳቱ ታውቋል።

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!

14/2/2017 ዓ.ም


የሰከላ ባንኮች ጉዳይ‼️
                               ቀን12/2017ዓ.ም
    ማሰታወቂያ
የሰከላ ወረዳ ግሽ ዓባይ ከተማ ፋኖ ከተማውን ከተቆጣጠረው ጀምሮ የባንክ አገልግሎት ማቆማችሁ ይታወቃል። በመሆኑም ማቋረጣችሁ ልክ ሁኖ ስላላገኘነው ከዛሬ ማለትም 12/02/2017ዓ.ም ጀምራችሁ ሙሉ የባንክ አገልግሎታችሁን እንድትጀምሩ እያሳወቅን አገልግሎት የማትጀምሩ ከሆነ የግዮን ብርጌድ አስፈላጊውን እርምጃ የሚወስድ መሆኑን ማሳወቅ እንፈልጋለን።
                 ድል ለተገፋው የአማራ ህዝብ
                  ድል ለፋኖ

ይህ ደብዳቤ ለሁሉም ባንኮች ላይ የተሰጠ ማስጠንቀቂያ መሠል ትዕዛዝ ነው።

የሁለቱ ባንኮች ማለትም ፀደይ ሁለቱም ቅርንጫፍ እና ዳሽን አንድ ቅርንጫፍ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለቱ ቅርንጫፍ ከሞባይል ባንኪንግ እስኪ ሰራተኞች ኮምፒውተር ድረስ block ተደርጓል።

ደጋዳሞትም እንደዚሁ ነበረ...ጠብቁኝ

እናም የኦሮሞ መሆኑ የሚነገርለት  2014ዓ.ም የስቅለት በዓል ዕለት ስራ መግባት አለባችሁ በማለት ሰራተኞችን ከቤተሰቦቻቼው ነጥሎ ለማዋል አስቦ በህዝብ ትግል የቀረ መሆኑ የማይረሳው ባንክ ዛሬ ደግሞ በሰከላ ከተማ መስከረም 29/2017ዓ.ም ጀምሮ ሁሉም ስራ ሲያቆሙ block ሲደረጉ ለምን አልተዘጋም??????

መልስ ከራሳችሁ።

ሌሎች ባንኮች ማለትም አባይ ባንክና ቡና ባንክ  ለምን የደንበኞች አካውንት ሊለቀቅ ቻለ ከሌሎች ተለይቶ??????

አባይ ባንክ ሞባይ ባንኪንግ ከጀመረ 4ቀን አለፈው ቡና ባንክ በትናትናው ዕለት ጀምሯል ።
ሰከላ ወረዳ ያሉ ባንኮች ግን በቢሯቼው ለምን እንዳይሰሩ ተደረጉ።

ከሰከላ ወረዳ በ2003 ዓ.ም የጀመረው የባንክ አገልግሎት  በፈጣን ህዝቡን እያስጠቀመ  7 ቅርንጫፎች በ5 የባንክ አይነቶች አገልግሎት ሲሰጥ የነበረ ቢሆንም አሁን ግን ከመስከረም 29/2017ዓ.ም ጀምሮ የአገልግሎት ዘመኑ ጨረሶ በሚመስል ሁኔታ ከላይ በተጠቀሰው መስፈርት ተዘግቷል።

ያለ ባንክ የኖረ ህዝባችን ያለ ባንክ ለመኖር አይከብደንም ብለዋል ። ነዋሪዎቹ

ስለ ደጋዳሞት ወረዳ ያሉ ባንኮች የፀደይ ባንክ ዋና ስራ አስኪያጅን ፋኖዎች በመያዝ ለሪስትሪክቱ ማለትም የባንኮች ስብስብ አቅራቢያ ፉነተ ሰላም በመደወል ሙሉ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን መረዋ ሚድያ ከቦታው ማረጋገጥ ችላለች።

ተጨማሪ የመፍትሄ ሃሳብን የመሰለ የውይይት ውጤቱን ይጠብቁን።

@መረዋ ሚድያ


https://t.me/tagayamhara


የሸኘነው የራሳችንን ባንዳ፤ የሚለቀሰው እነ እትና ሰፈር!

በደራ ቱቲ የነበልባሎች ምድር አንድ ባንዳ በቅሎ ከጠላት ጋር ሆኖ ጠላትን እየመራ ሲወጋን ነበር። ፍፃሜውን አሳምረንለታል!

© የደራው ነበልባል

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!

14/2/2017 ዓ.ም


የጥንቃቄ መረጃ!

ከባሕር ዳር፣ ከወረታ፣ ከደብረ ታቦር፣ ከአምበሳሜ እና ከአርብ ገበያ ወደ ገላውዴዎሥ 3 መድፍ፣ 2 ዙ-23፣ BM፣ ሞርተር፣ ዲሽቃ እና ሌሎች የቡድን መሣሪያዎችን የያዘ ይ የአብይ ወንበር ጠባቂ እንቅስቃሴ አድርጏል ተብሏል።

ጥንቃቄ ይደረግ! መረጃውን ሼር በማድረግ የሚፈለግበት ቦታ እናድርስ!

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!

14/2/2017 ዓ.ም


አሁን ከመሼ ንፁሀንና እስረኞች በድሮን ተጨፈጨፉ

    ኢትዮ 251 ሚዲያ
ጥቅምት 13 ቀን 2017 ዓ.ም

በሰሜን ሸዋ ዞን ሞረትና ጅሩ ወረዳ ጅሁር ከተማ ላይ በአገዛዙ በተፈጸመ ተደጋጋሚ የድሮን ጥቃት ንፁሀን ተገደሉ፤ ከባድና ቀላል ቁስለኛም ሆኑ።

ጅሁር አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና ፖሊስ ጣቢያው ላይ በደረሰ በዚህ ጥቃት ይህ መረጃ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ የጉዳቱ አሀዛዊ መረጃ ባይወጣም ቀላል የማይባል ጉዳት እንደደረሰ ግን የከተማዋ የመረጃ ምንጮች ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጠዋል።

የኢትዮ 251 ሚዲያ የመረጃው ምንጮች እንዳሉት በፖሊስ ጣቢያው የነበሩ የታሰሩ ሰዎችም ጭምር በድሮን ጥቃቱ ሳይሞቱ እንዳልቀሩ አንስተዋል።

ከ 2:30 እስከ  3:00 ባለው ጊዜ ውስጥ ጥቃቱ መፈፀሙን ያነሱት ምንጮቹ በትምህርት ቤቱና በፖሊስ ጣቢያው አካባቢ ያሉ ንፁሃን ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል በርካቶችም ተገድለዋል፣ ወደ 10 የሚጠጉ ቁስለኞችም ወደ ሆስፒታል ሲወሰዱ ተመልክተናል ሲሉ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጠዋል።
https://t.me/tagayamhara


ሰከላ ፦ ግሽ ዓባይ ከተማ‼️

ድምፅ የተነፈገው የሰከላ ባንኮች በተንኮል የተሞሉ የሴራ ጥንስሶች አሉበት።

አዋሽ ባንክ
አባይ ባንክ
ሁለቱ ለምን አልተዘጉም?????

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ፀደይ ባንክ
ዳሽን ባንክ
ሙሉ ለሙሉ ለምን ተዘጉ???
መረጃ እየሰበሰብነ ነው ነገ በሰፊው እንመጣለን።
እስከዚያው ድርስ መረጃ  ስለ ደጋ ዳሞት ባንኮች ትጨምሩን ዘንድ
@asaye4345  ያድርሱን።


መረዋ ሚድያ (Merewa Media) dan repost
"ልዩ ዘመቻ በቅርቡ እናውጃለን፤ ሕዝባችን ይዘጋጅ!" ሻለቃ ዝናቡ ልንገረው!

ከአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል ሰብሳቢና ወታደራዊ አዛዥ ሻለቃ ዝናቡ ልንገረው የተሰጠ መግለጫ!

https://t.me/MEREWA_MEDIA
https://t.me/MEREWA_MEDIA
https://t.me/MEREWA_MEDIA


የብልፅግና ቡድን አሸባሪ እና ፀረ-ህዝብ መሆኑን በይፋ ካረጋገጠባቸው ሁነቶች መካካከል የትምህርት ተቋማትን እና ሲቪሊያንን ዒላማ ያደረገው የሰሞኑ የድሮን ጥቃት አንደኛው ነው። ከሰሞኑ ጎጃም ውስጥ ብቻ ከደርዘን በላይ ትምህርት ቤቶችን በድሮን ደብድቧል።
ለአብነት:-
1. መስከረም 15 ቀን 2017  ዓ.ም  ፋግታ ለኮማ ወረዳ የሚገኘውን የድማማ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ፤

2. ጥቅምት 02 ቀን 2017 ዓ.ም ሰሜን ሜጫ ዳጊ ከተማ የሚገኘውን ዳጊ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት፤

3. ጥቅምት 01 ቀን 2017 ዓ. ም ደቡብ ሜጫ ወረዳ የሚገኘውን አብሮ መኖር 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ፤

4. ጥቅምት 02 ቀን 2017 ዓ.ም ሁለት እጁ እነሴ ወረዳ የሚገኘውን  አስተሪዮ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት፤

5. ጥቅምት 06 ቀን 2017 ዓ.ም ዳንግላ ዙሪያ ወረዳ አፈሳ ከተማ የሚገኘውን አፈሳ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት፤

6. ጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ.ም እናርጅ እናውጋ ፈለገ ብርሃን ከተማ ንዋየ ማርያም 1ኛ ደረጃ ት/ቤት፤

7. ጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ.ም ደብረ ኤሊያስ ወረዳ የሚገኘውን የቀጋት 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ድብደባ የፈፀመባቸው ሲሆን እነኝህ ተግባራት የጦር ወንጀልን እና የዘር ማጥፋት ወንጀልን የሚያቋቁሙ ድርጊቶች ናቸው።
አገዛዙ በዚህ የሚቆም አይደለም አቅም ከፈቀደለት ሁሉንም ማህበራዊ ተቋማት ብቻ ሳይሆን ከተሞችንም ጭምር ለማውደም እቅድ አለዉ። ላለመሸነፍ በሚያደርገው መፍጨርጨር ሽንፈቱን እያፋጠነውም ነው።

አስረስ ማረ ዳምጤ


📌ዝግጁ⁉️

ሁለተኛ ዙር የX ዘመቻችን ከነገ ጀምሮ ለተከታታይ ቀናት ይቀጥላል!

ከOctober 24,2024 እስከ October 31,2024 በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠሮ ምሽት 2:00 ጀምሮ  ሕዝባችን ላይ የሚደረገውን የድሮን ጥቃትና ሰብአዊ ውድመቶች ለዓለም አቀፍ ማህበረብ ለማሳወቅ የX Campaign ይካሄዳል።

ከወዲሁ የX Account የሌላችሁ እየከፈታችሁ አገዛዙን እጆችሁ ላይ ባለው የእጅ ስልክ ትታገሉ ዘንድ ( በትዊተር ግንባር ) ትሳተፉ ዘንድ ተጋብዛችኋል


ዘንዘልማ አቡነሀራ የዛሬ ሁለት ሳምንት  ፋኖ ከባህር ዳር ዘንዘልማ ማርኮ ይዞት ሂዶ ሲጠቀምበት ቆይቶ በጥቆማ ለማምጣት ሶስት ፓትሮል እና እግረኛ ይዘው የአገዛዙ ሰራዊት ሄደ ከዛ ጀግኖቹ (ፋኖ ) በደረሳቸው መረጃ መሰረት መኪናዋ ላይ ፈንጅ አጥምደው ዘወር አሉላቸው ሰባቱ እዛው ላይ እሰከ ወዲያኛው ሲሸኝ የተረፈው ቁስለኛ ሆኗል!
ያሬድ አላዩ


ያሳዝናል አዲስ አበባ የተፈፀመ !!

ከላይ በምስሉ የሚታየው ሰለሞን ሉልሰገድ ይባላል።ኢትዮጵያ ንግድ  ባንክ ዋናው  መስሪያ  ቤት በአዲተር ክፍል ውሰጥ  ሰራተኛ ነበር።

ጥቅምት 3 ቀን 2017ዓም አዲስ አበባ ሲኤምሲ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ ተገድሎ መገኘቱን ከጓደኞቹ የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል።

የአስክሬኑ ከተመረመረ በኋላ የቀብር ስነ ስርዓቱ በትውልድ አካባቢው አማራ ክልል ወልዲያ ከተማ ጥቅምት 6 ቀን 2017 ተፈፅሟል።ግድያው በማን እንደተፈፀመ ለመለየት ፓሊስ ምርመራ እያካሄደ እንደሚገኝ ለማወቅ ተችሏል።

ለቤተሰቡ ሁሉ መፅናናቱን አብዝቶ ይስጥልን‼


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
ፋኖ መደበኛ ወታደር ነው ስልህ በምክንያት ነው ይሰልጥን ይታጠቅ ይተኩስ ።

ፋኖ የደም ስራችን ነው።


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish


ሰበር መረጃ‼️

የአቶ አገኘሁ ተሻገር (ሽጉጤ) አጃቢ ፋኖን ተቀላቀለ

የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር አጃቢ የነበረው ሰለሞን ፈቃዴ ፋኖን ተቀላቀለ።
የአገኘሁ ተሻገር ቀድሞ አጃቢ የአማራ ፋኖ በጎንደር ጉና ክፍለ ጦርን መቀላቀሉ ተሰምቷል።

በዚህ ወቅት ከድቶ መቀላቀሉ በጥንቃቄ መታዬት አለቀት።

https://t.me/tagayamhara


በማስረጃ እንጠያየቅ!

ላለፊት 5 ዓማታት ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ አሊ ሌላ አገር  ላይ ለሚደርሱት የተፈጥሮ አደጋዎች(የእሳት አደጋን ጨምሮ) ከማንም ቀድመው ኃዘናቸውን ይገልፁ ነበር። በአንፃሩ ኢትዮጵያ ላይ ለሚደርሰው ሲያዝኑ አይታዩም። በትናንትናው የእሳት አደጋ ጋር ተያይዞም እስካሁን ድረስ መንግሥታቸው መግለጫ አልሰጡም። የፕሬዝዳንት ፅ/ቤት ተብዬውም እንደዚያው።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ የማን አገር መሪ ናቸው!? ብለን ለመጠየቅ እንገደዳለን።

ከታች ማስረጃው ተያይዟል👇

Moges zewdu


መረጃ ‼️

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ በኢትዮጵያ እየሆነ ያለው ለአንድ ሀገር ውድቀት ምክንያት እንጂ የዕድገት ምልክት ሊሆን አይችልም ሲሉ ተናገሩ።

Via አንኳር መረጃ

ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም !

https://t.me/tagayamhara


በወልዲያ አንዲት እናት በአንድ ጊዜ 4 ልጆችን በሰላም መገላገሏን የወልዲያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ገለጸ።  
   
የወልዲያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚድዋይፍሪ ባለሞያ የሆኑት ወጋየው ገብሬ እንደገለጹት፤ሰላማዊት ደርቤ የተባለች የ31 ዓመት እናት በትናትናው እለት ንጋት ላይ 4 ሴት ልጆችን በሆስፒታሉ በሰላም ተገላግላለች፡፡


አሳዛኝ መረጃ︎‼

ላስታ ላሊበላ አንድ 12 አመት ልጃገረድ ወደ ወራሪው አራዊት ሰራዊት ካምፕ ተወስዳ በጀምላ ከተደፈረች በኋላ አንገቷን ቆርጠው ጥለዋት መገኘቷን የመረጃ ምንጮቻችን ገልፀዋል።
12/02/2017
https://t.me/tagayamhara


የግዮን ት/ቤት ተማሪዎች ንቅናቄ | ባህር ዳር dan repost
በ 2017 አ/ም መስከረም እና ጥቅምት ላይ የድሮን ጥቃት ከተፈፀመባቸው ትምህርት ቤቶች በከፊል፦

ጎንደር ፡

- ሚካኤል ደብር ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት
/አዲስ ዘመን/

ጎጃም :

- ድማማ ትምህርት ቤት
/ፋግታ ለኮማ ወረዳ/

- አፈሳ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት
/ዳንግላ ዙሪያ/

- ቅድስ ዮሐንስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት
/ሜጫ ወረዳ/

- ንዋዬ ማርያም አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት
/እናርጅ እናውጋ ወረዳ ፈለገ ብርሃን ከተማ/

- ቀጋት ትምህርት ቤት
/ደብረ ኤልያስ/

እነዚህ ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ወድመዋል ተማሪዎችም በጥቃቱ ሞተዋል።
አብይ አህመድ የትምህርቱን ዘርፍ ርካሽ ፖለቲካ ከሰራበት በኋላ እንዲህ ነው የሚያደርገው።
ለዚህ ነው ትምህርት ነፃነታችንን እስክናረጋግጥ ይቆይ የምንለው።

ታድያ ወንድም እህቶቻችን በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ላይ እያሉ የእኛ የአማራ ፋኖን መመሪያ ተላልፎ በትምህርት ቤቶች መገኘት የድሮን እሳትን ያስገኝ እንደሆነ እንጂ እውቀትን መቅሰም በዚህ ሁኔታ የማይታሰብ ነው።

ቀጣይ ለሚኖረን ጥሪ ዝግጁ ሁኑ!

ጥቅምት ፲፪ ቀን ፪፻፲፯ ዓ.ም | ባ/ዳር
የግዮን አጠቃላይ ፪ኛ  ደረጃና ከፍተኛ ት/ም መሰናዶ ት/ቤ የተማሪዎች ንቅናቄ
"ትምህርት ከነፃነት በኋላ!!"


መረጃ!

ከ6 ሰዓት ጀምሮ ከደብረ ማርቆስ ወደ ደምበጫ በርካታ ኃይል እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።

ጥንቃቄ ይደረግ!

ታጋይ አምሓራ
ነፃነት በትግል እንጂ በልመና አይገኝም!

12/2/2017 ዓ.ም

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.