ትምህርት በቤቴ®


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Inglizcha
Toifa: Ta’lim


A channel created for sharing
🔺study tips,
🔺short notes,
🔺tutorials,
🔺educational news,
🔺life tips and some motivational quotes ...

Buy ads: https://telega.io/c/AAAAAFAvYe4hmoy1ouXbBA
📩 For comment- @Tmhert_bebete_info_bot

Связанные каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Inglizcha
Statistika
Postlar filtri


#Update

የመውጫ ፈተና ከ ሰኔ 14-25

ትምህርት ሚኒስቴር ሚያዝያ 9/2016 ዓ.ም ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፃፈው ደብዳቤ፤ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 14 እስከ 21/2016 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ ለማወቅ ተችሏል፡፡

የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ የሚወስዱ የቅድመ ምረቃ ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎችን መረጃ በማሰባሰብ በትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን በኩል አረጋግጠው ባሳለፍነው ሳምንት ለትምህርት ሚኒስቴር መላካቸውን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

❤️ @temhert_bebete
❤️ @temhert_bebete


Identify the sentence with the correct subject-verb agreement:
So‘rovnoma
  •   A) The dog barks loudly.
  •   B) The dog bark loudly.
  •   C) The dogs barks loudly.
  •   D) The dogs bark loudly.
43 ta ovoz


Choose the correct form of the verb to complete the sentence: "She _____ to the party last night."
So‘rovnoma
  •   A) go
  •   B) goes
  •   C) went
  •   D) going
46 ta ovoz


Which sentence is grammatically correct?
So‘rovnoma
  •   A) She goed to the store yesterday.
  •   B) He have been studying for hours.
  •   C) They has already left.
  •   D) We went to the park yesterday.
2 ta ovoz


ትምህርት በቤቴ® dan repost
የመውጫ ፈተና መቼ ይሰጣል?

የመውጫ ፈተናው በሰኔ ወር አጋማሽ እንደሚሰጥ ከትምህርት ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያሳያል።

ለፈተናው ትዘጋጁ ዘንድ ChatGPTን በመሳሰሉ AI ሞዴሎችን በመጠቀም የተዘጋጀዉ ExitExamAI.et ለቅድመ ምዝገባ ክፍት መሆኑን ስንገልጽ በደስታ ነው! 🚀

የተለያዩ ኢንተርናሽናል ሞዴሎች በ AI የተደገፉ የጥናት ማቴሪያሎች፣ አጠቃላይ የጥያቄ ባንኮችን እና የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና መሰናዶዎን ወደ ለከፍተኛ ደረጃ ለማድረስ ይረዳል።

ከታች ያለው ድህረ ገጽ በመጠቀም “join” የሚለውን በመጫን ቀድመው ይመዝገቡ!

ድህረ ገጽ፡ https://exitexamai.et/

🚀 ExitExamAI.et is Now Live for waitlist registration ! 🚀

We're thrilled to announce that ExitExamAI.et has officially launched and is open for waitlist registrations!

Integrated AI models offers AI-driven study materials, comprehensive question banks, and engaging daily challenges designed to elevate your exam prep to new heights.

Visit: https://exitexamai.et/

Telegram: @ExitExamAI


የመውጫ ፈተና አገልግሎት ክፍያ

ከኢ...ዲ.ሪ.ት/ሚ/ር በቁጥር 8/342/562/16 በቀን 09/08/2016 ዓ.ም በተፃፈው ደብዳቤ መሰረት ከሰኔ 14-212016 ዓ.ም ድረስ ለሚስጠው የመውጫ ፈተና አገልግሎት ክፍያን አስመልከቶ ተፈታኝ ተማሪዎች #እያንዳንዳቸው 500.00 /አመስት መቶ ብር/ እስከ ሚያዝያ 15/2016 ዓ.ም ድረስ እንዲከፍሉ አሳውቋል።

በዚሁ መሰረት በተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚገኙ የዘንድሮ አመት ተመራቂ ተማሪዎች ክፍያውን ይከፍሉ ዘንድ ዩንቨርሲቲዎች እያሳሰቡ ይገኛል።

❤️ @temhert_bebete
❤️ @temhert_bebete


በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በ2016 ዓ.ም የቴ/ሙያ ኮሌጆችና የስልጠና ተቋማት በስታንዳርድ ኢንስፔክሽን ውጤት ከስታንዳርድ በታች ያመጡ ተቋማት ግኝት ላይ ውይይት እና የቀጣይ ውሳኔ ሀሳብ ቀረበ፡፡

የባለስልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ አድማሱ ደቻሳ በመክፈቻ ንግግራቸው ስታንዳርዱን መጠበቅ ግዴታ እንጂ ምርጫ እንዳልሆነ ጠቅሰው ባለስልጣኑ የሚያደርጋቸውን ድጋፍና ክትትል እንደ መልካም አጋጣሚ በመውሰድ እና ተግባራዊ በማድረግ ብቁ እና ተወዳዳሪ ተቋምና ሰልጣኝ በመፍጠር የተቀመጠውን ስታንዳርድ መጠበቅ  ግዴታ መሆኑን ገልጸው  ይህ ካልሆነ ግን እርምጃ የምንወስድ ይሆናል ብለዋል፡፡

የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ዳኛው ገብሩ የባስልጣኑ ዋና አላማ የትምህርት ጥራትና ተገቢነት ማረጋገጥ ነው ይህ ተፈፃሚ የሚሆነው ደግሞ ሀገሪቱ ባስቀመጠችው ስታንዳርድ መሰረት ተቋማት ብቃት ሲኖራቸው እና ሰልጣኞቹ በብቃት ፈተና ብቁ  ሲሆኑ ነው  በሀገራችን ተቋማት እንዲስፋፉ እንፈልጋለን፤ይህ የሚሆነው ግን የተቋማት ባለቤቶች ቁርጠኛ ሆናችሁ ከባለድርሻ  አካላት ጋር አብሮ በመስራት  ብቁ ተቋም ስንፈጥር ነው ብለዋል፡፡


የባለስልጣኑ  የትምህርት ጥራት ማረጋገጥ ምርምር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አንዋር ሙላት የውይይት ሰነድ ያቀረቡ ሲሆኑ በ2016 ዓ.ም በከተማ አስተዳደሩ የሚገኙ የቴ/ሙያ  ትምህርት ስልጠና ስታንዳርድ ኢንስፔክሽን ውጤት  የተቋማት መረጃ፣የኢንስፔክሽን ግኝት፣የታዩ ጥንካሬዎች፣ያጋጠሙ ተግዳሮቶች፣የተሰጡ መፍትሄዎች፣ምክረ ሀሳብ ማጠቃለያ እና የውሳኔ ሀሳቦችን አቅርበዋል።


❤️ @temhert_bebete
❤️ @temhert_bebete


🚀 We found Hiddin Gem $BLEGGS Airdrop! 🚀

 ➽ Binance Smart Chain Meme

Excited about free tokens? Become a BLEGGSian today! Join BLEGGS Telegram here for your chance to participate in our exclusive airdrop. Don’t miss out—more $BLEGGS, more fun!

#BLEGGSian 🐣

MarketCap :  $250,000$+
Burn Plan: YES
Locked Liqudity : YES 
Airdrop:  YES
Official Contacrt : 0x3B7B142c198E0575110BC81BBAdDEB6AB0a6046c

Official Telegram: https://t.me/bleggs

🚀 Jump into $BLEGGS! Click to join our Telegram here and enter our airdrop event. Quick, easy, rewarding! #BLEGGSian 🌟


የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መቼ ይሰጣል?

12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል።

በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ እንዳደረጉ መገለፁም ይታወሳል፡፡

ለሦስተኛ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተናው፤ ዘንድሮ ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ለማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስኮች ለእያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት አይነቶች እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መወሰኑ አይዘነጋም፡፡

❤️ @temhert_bebete
❤️ @temhert_bebete


በኢትዮጵያ 56 በመቶ የሚሆኑት ተማሪዎች ምንም አይነት ቃላት ማንበብ እንደማይችሉ አንድ ጥናት አመላከተ፡፡

የሀገር አቀፍ ፈተናዎች ኤጀንሲ አደረጉት ባለዉ ዓመታዊ ጥናቱ ላይ እንደገለፀው በኢትዮጵያ 56 በመቶ የሚሆኑ የ 2ኛ እና የ 3ኛ ክፍል ተማሪዎች ምንም አይነት ቃላት ማንበብ እንደማይችሉ አረጋግጫለሁ ብሏል።

የሀገር አቀፍ ፈተናዎች ኤጀንሲ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ሲያከናዉን የቆየዉን ጥናት ይፋ አድርጓል ። በዚህም ከትግራይ ክልል በስተቀር በተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች የሚገኙ 401 ትምህርት ቤቶች እና በ 16 ሺህ ተማሪዎች ላይ በተደረገ ጥናት ዉጤቱ መገኘቱን አስታዉቀዋል።

ይህ ቁጥር ከባለፉት አመታት ጋር ሲነፃፀር በመጠኑ መሻሻል አሳይታል የተባለ ሲሆን ከሁለት አመት በፊት የተደረገው ጥናት ምንም ማንበብ የማይችሉት 63 በመቶዎች እንደነበሩ ጥናቱ አመላክቷል።

❤️ @temhert_bebete
❤️ @temhert_bebete


📄Chemistry 60 Questions

✅Salale University

SHARE🤩
https://t.me/+QcLpbg9EiMllODhk
https://t.me/+QcLpbg9EiMllODhk


የተማሪዎች ተግባራዊ ትምህርት በአፍሪካ ህብረት የመሰብሰቢያ አዳራሽ

(ቀን ሚያዚያ 6/ 2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዚደንት ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በከተማ አስተዳደሩ ከሚገኙ የመንግስት ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ ተማሪዎች በአፍሪካ ህብረት የመሰብሰቢያ አዳራሽ በመገኘት የህብረቱ ሀገራት የሚያከናውናቸዉን ስብሰባዎች ሞዴል ስብሰባ እንዲያከናውኑና ተግባራዊ ትምህርት እንዲማሩ አድርጋል።

በቦታው ከተማሪዎች በተጨማሪ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ታጋይቱ አባቡ ፣ የትምህርት አመራሮችና ባለሙያዎች ተገኝተዋል፡፡

በስብሰባው ላይ ተማሪዎች የአፍሪካ ህብረት መሪዎች ለስብሰባ በህብረቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ሲሰየሙ የሚያከናውናቸዉን ስብሰባዎች ሞዴል ስብሰባ መደበኛዉን የህብረቱትን የስብሰባ ስርዓተ በጠበቀ ደረጃ አድርገዋል፡፡

ተማሪዎች ሁሉንም የአፍሪካ ሀገራት በመወከል በየሀገራቱ የትምህርት ዘርፍ ስራዎችና ተግዳሮቶች ላይ ከ2-3 ደቂቃ በመውሰድ በማቅረብ ውይይት በማድረግ የመፍትሄ ሀሳቦችን ያስቀመጡ ሲሆን የተግባር ትምህርቱ ተማሪዎች የተግባቦት ክህሎታቸዉን ፣ ንቁ ተሳትፉ እንዲኖራቸው ፣ የየሀገራቱን የትምህርት ተሞክሮዎች እንዲቀስሙ ፣ ሀገርን የመወከልና ሀላፊነት የመሸከም ልምድን እንዲለማመዱ የሚያግዝ መሆኑ በመድረኩ የተገለጸ ሲሆን ተማሪዎች ይህንን ለማከናወን ለወራት ሲለማመዱ መቆየታቸውን ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡

❤️ @temhert_bebete
❤️ @temhert_bebete


English Questions(2003-2011).pdf
710.3Kb
👉 በየካ ክ/ከተማ የሚገኘው የአብዮት የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት አማካኝነት ከ2003-2011 ዓ.ም የተዘጋጁ የእንግሊዘኛ ጥያቄዎች ተሰባስበው በአንድ ላይ ስለተለቀቁ ተጠቀሙባቸው!


❤️ @temhert_bebete
❤️ @temhert_bebete


Do you enjoy reading this channel?

Perhaps you have thought about placing ads on it?

To do this, follow three simple steps:

1) Sign up: https://telega.io/c/temhert_bebete
2) Top up the balance in a convenient way
3) Create an advertising post

If the topic of your post fits our channel, we will publish it with pleasure.

14 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.