ትምህርት በቤቴ®


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Inglizcha
Toifa: Ta’lim


A channel created for sharing
🔺study tips,
🔺short notes,
🔺tutorials,
🔺educational news,
🔺life tips and some motivational quotes ...

Buy ads: https://telega.io/c/temhert_bebete
📩 For comment- @Tmhert_bebete_info_bot

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Inglizcha
Statistika
Postlar filtri


🔥Best folder disk channel🔥 dan repost
🔴 ሰበር ዜና ዛሬ ትምህርት ሚኒሰትር ያወጣው አዲስ ያልተጠበቀ መግለጫ   ‼️

ሙሉ መግለጫውን ለማንበብ ከስር open ሚለውን ይጫኑ 👇👇




በALX's 'Pathway Program' አለምአቀፍ ዲግሪ እና ሙሉ ስኮላርሺፕ ለማግኘት ይመዝገቡ። የዚህ ስኮላርሺፕ እድል በጥቅሉ በአመት የ85,000 አሜርካን ዶላር፣ ወይም የ11 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር፣ ተመጣጣኝ ዋጋ አለው።

ለመመዝገብ ይሄንን ሊነክ ይጠቀሙ: https://www.alxafrica.com/join-pathway/

ALX ከ14 ታዋቂ ዓለም አቀፍ ዩኒቨርሲቲዎች በላይ ጋር የትብብር ስምምነት አለው።

የምዝገባውን ሂደት ደረጃ በደረጃ ማብራሪያ ለመየት ይህንን የቴሌግራም ቻናል መቀላቀል ይችላሉ ፡- https://t.me/ALXScholarship2ndBatch

ምዝገባው ከ5 ደቂቃ በላይ አይፈጅም!


#NGAT

ብሔራዊ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) በመሰጠት ላይ ይገኛል።

አመልካቾች በመላ ሀገሪቱ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በሚገኙ የፈተና ማዕከላት ፈተናውን እየወሰዱ ነው።

ምስል፦ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete


In Africa Together dan repost
🚨 Big Announcement! 🚨

🎓 In Africa Together – Global University Seminars! 🌍✨

📢 Join us this Sunday at our new headquarters for exclusive seminars with top universities from the USA 🇺🇸, Canada 🇨🇦, Germany 🇩🇪, Netherlands 🇳🇱, Sweden 🇸🇪, Finland 🇫🇮, and more!

📅 Date: Sunday, March 23, 2025
📍 Location: CMC, in front of Civil Service
⏰ Time: 09:00 AM - 03:00 PM
🎟 Entry: FREE!

What’s in it for you?
✅ Meet University Representatives – Live sessions from top universities 🌍
✅ Scholarship & Financial Aid Info – Learn how to fund your studies 💰
✅ On-the-Spot Registration & Contracts – Secure your future today! ✍️
✅ Visa & Admission Guidance – Step-by-step expert advice 🛂

🎓Bachelor’s, Masters & PhD

📌 Seats are limited! Register now: [https://forms.gle/qhDWVQLPD6KwHUnp7]

🔄 Share with friends who dream of studying abroad! See you there! 🎉


በአካዳሚክ ምክንያት ከአንድ ተቋም የተባረረ ተማሪ ወደ ሌላ ተቋም ሲመዘገብ ቀድሞ በተባረረበት ተቋም ያገኘው ውጤት እንደማይያዝለት ተናገሩ

የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በአካዳሚክ  ምክንያት ለተባረረ (dismissed) ተማሪ የኮርስ ኤግዘምሽን በተመለከተ አዲስ መመሪያ በላከው ደብዳቤ አስታውቃል።

ባለስልጣኑ በሚኒስትሮች ምክርቤት በወጣ ደንብ ቁጥር 515/2014 ዓ.ም በተሰጠው ስልጣን እና ተግባር የትምህርት ጥራትና አግባብነት ለማስጠበቅ እና ለመከታተል ስልጣን ተሰጥቶታል።

በተሰጠው ስልጣንም በመመሪያ 987/2016 ዓ.ም አንቀፅ 13 ንኡስ አንቀፅ 1 መሰረት ማንኛውም ተቋም ስልጣን ባለው አካል የወጣ የቅበላ መስፈርት ያለሟሉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር እንደማይቻል ደንግጓል፡፡ አንድ ተማሪ በአካዳሚክ ምክንያት ከአንድ ተቋም በሚባረርበት ጊዜ ተማሪው ብቁ አለመሆኑን የሚያሳይ ነው።

በዚህም ተማሪው በአዲስ መልክ ሌላ ተቋም ውስጥ በትምህርት ዘመኑ በተቀመጠው የመቁረጫ ነጥብ ውጤት የሚያስገባው ከሆነ ተመዝግቦ ቢማር ቀድሞ በተባረረበት ተቋም በአንዳንድ ኮርስ ያገኘው ውጤት ኤግዘምት የማይደረግ በመሆኑ ሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተግባራዊ እንዲያደርጉ ማሳስቢያ ተሰጥቷል።


መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete


በመዲናዋ በትምህርት ቤቶች አካባቢ አዋኪ ተግባራትን የሚፈፅሙ አካላት ቁጥር መቀነሱ ተገለጸ

በአዲስ አበባ ከተማ በግልም ይሁን በመንግሥት ትምህርት ቤቶች አካባቢ አዋኪ ተግባራትን የሚያከናውኑ አካላት ማለትም አልኮል ቤቶችን፣ ጫት ቤቶችን፣ ቁማር ቤቶችን እና ቪዲዮ ቤቶችን የሚከፍቱ አካላትን ለመቆጣጠር በርካታ ሥራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን ተከትሎ ተግባራቱ ላይ መቀነስ መታየቱ ተገልጿል፡፡

የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ፤ ተቋማቸው ከንግድ ቢሮ፣ ከትምህርት ቢሮ፣ ከሰላም እና ፀጥታ ቢሮ፣ ከፖሊስ እንዲሁም ከምግብ እና መድኃኒት ባለስልጣን ጋር በመሆን የተለያዩ የኦፕሬሽን ሥራዎች በመስራት ላይ እንደሚገኝ ተናግረዋል።

ዋና ሥራ አስኪያጁ አክለውም በዚህ የኦፕሬሽን ሥራ መሠረት አዋኪ ተግባር ሲፈጽሙ ተገኝተው የታሸጉ ተቋማት መኖራቸውን የገለጹ ሲሆን፤ ተመልሰው ሲከፈቱ ዘርፋቸው እንዲቀይሩ የተደረጉ ስለመኖራቸውም ተናግረዋል። በተጨማሪም የንግድ ፈቃዳቸውን እንዲመልሱ የተደረጉ አካላት እንዳሉም ጠቁመዋል፡፡

አሐዱም "አብዛኞቹ ትምህርት ቤቶች የንግድ ተቋማት መሀል ሊባሉ በሚችሉ ቦታዎች ላይ እንደመገኘታቸው ተቋማቱን ለመቆጣጠር ፈታኝ አይሆንም ወይ?" ሲል ዋና ሥራ አስኪያጁን ጠይቋል፡፡

"አብዛኛው ጥቆማ የሚመጣው ከማህበረሰቡ ነው" ያሉት ሻለቃ ዘሪሁን፤ "ከሕዝቡ የሚደበቅ ነገር ስለማይኖር ለሥራው አስተዋፅኦ ያደርጋል" ሲሉ ተናግረዋል፡፡

የመማር ማስተማሩን ሥራ የሚረብሽ ተግባር ላይ የተሰማሩ አካላት ጉዳት የሚያስከትሉት ከኅብረተሰቡ የወጡትን ታዳጊዎች ላይ እንደመሆኑ፤ ሁሉም 'ያገባኛል' የሚል ስሜት ድርጊቱን ሊከላከል ይገባል ተብሏል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከቀናቶች በፊት በከተማዋ ውስጥ በሚገኙ የመንግሥት እና የግል ትምህርት ቤቶች አቅራቢያ 9 መቶ 66 አዋኪ ድርጊቶች መገኘታቸውን የገለጸ ሲሆን፤ በድርጊት ላይ ተሳትፈው በተገኙ 1 ሺሕ 163 ተቋማት ላይ የማሸግ እና ዘርፍ ቀይረው እንዲሰሩ የማድረግ እርምጃ መወሰዱን ማስታወቁ ይታወሳል፡፡

በድርጊቱ ከተሳተፉ ተቋማት መካከል ከፍተኛ ቁጥር የያዙት ጫት በማስቃም እና ሺሻ በማስጨስ ተግባር ላይ የተሰማሩ ተቋማት መሆናቸውንም ቢሮው አመላክቷል።

ምንጭ፡ አሐዱ ራዲዮ

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete


"ዩኒቨርሲቲ አብሮኝ የተማረ ልጅ በ3ሺህ ዶላር እንደሸጠኝ ያወኩት ቦታው ላይ ከታገትኩ በኋላ ነው”- ከማያንማር ወደ ሀገሩ የመጣ ኢትዮጵያዊ

“በጣም የማምነው ልጅ ነበር፣ በቴሌግራም አልፎ አልፎ እናወራ ነበር፡፡ የታይላንድ ዋና ከተማ በሆነችው ባንኮክ እንደሚኖር፣ በአንድ ድርጅት ውስጥ ተቀጥሮ እንደሚሰራ እና በወር በትንሹ 120 ሺህ ብር ገቢ እያገኘ እንደሆነ ነገረኝ፡፡ እኔም ጓጉቼ እድል ካለ ፈልግልኝ አልኩት፡፡ እድሉ እንዳለ ከነገረኝ በኋላ ማሽኖቼን ሸጩ ወደ ባንኮክ አቀናሁ፡፡....”

ይህን ያለው ከዩኒቨርሲቲ ከተመረቀ በኋላ በንግድ ስራ ተሰማርቶ እንደነበር የገለጸ አንድ ተመላሽ ነው።

ዝርዝሩን ያንብቡ፦
https://bit.ly/4kuxYu2


መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete


ፓቬል ዱሮቭ በፈረንሳይ ተጥሎበት የነበረው የጉዞ እግድ ለጊዜው ተነሳለት።

የቴሌግራም መስራች እና ዋና ስራ አስፈፃሚ ፓቬል ዱሮቭ ከፈረንሳይ እንዳይወጣ ተጥሎበት የነበረው እግድ በጊዜያዊነት ተነስቶ ወጥቶ እንዲንቀሳቀስ ፈቃድ ተሰጥቶታል።

ፓቬል ዱሮቭ የዛሬ 6 ወር በፊት በፈረንሳይ ከፓሪስ ወጣ ብሎ በሚገኘው ቡርጌት ኤርፖርት በቁጥጥር ስር ውሎ እንደነበር ይታወሳል።

የፈረንሳይ መንግስት ዱሮቭ ላይ ምርመራ የከፈተው በቴሌግራም መተግበሪያ ላይ የቁጥጥር ክፍተት አለ፤ መረጃ አይሰጥም፤ መተግበሪያው የወንጀል ድርጊቶች ይፈጸምበታል፤ የአደገኛ እፅ ዝውውር ይከናወንበታል በሚሉ መሰል ክሶች ነበር።

ጉዳዩ ወደ ፍርድ ቤት ካመራ በኋላም ፍርድ ቤቱ በ5 ሚሊዮን ዩሮ ወይም 5.56 ሚሊዮን ዶላር ዋስ ተለቆ ጉዳዩን እንዲከታተል፤ ሆኖም ከፈረንሳይ እንዳይወጣ እግድ ጥሎበት ነበር። በሳምንት ሁለት ጊዜም ለፖሊስ ሪፖርት ማድረግ እንዳለበት ተገልጾ ነበር።

ፓቬል ዱሮቭ ከፈረንሳይ መንግስት የመንቀሳቀስ መብት ከተሰጠው በኋላ ወደ ዱባይ ማቅናቱ ተነግሯል። ይሀም ከዚህ ቀደም ተቀዛቅዞ የነበረው ቴሌግራም ላይ መሰረት ያደረገው የቶን ዲጂታል ገንዘብ (TON) ባለፉት ቀናት መነቃቃት ታይቆበታል።


መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete


#MoE

ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመራቂዎች የዲግሪ ሰርተፊኬት ህትመት በአንድ ማዕከል ሊከናወን ነው።

የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በጻፉት ሰርኩላር " በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰጡ ዲግሪዎች ህትመት ወጥ በሆነ መልኩ ደህንነታቸው ተጠበቆ የዲግሪ ማስረጃ / ሰርተፍኬት ህትመት በማዕከል ለማሳተም መታሰቡን " ገልፀዋል።

በመሆኑም ተቋማቱ በዲግሪ የምስክር ወረቀቱ ላይ ሊካተትላቸው የሚፈልጉትን ሎጎ እና ሌሎች መካተት አለበት የሚሉትን እንዲያካትቱ እንዲሁም በየተቋማቱ በዚህ ዓመት የመውጫ ፈተና ወስደው ያለፉና ለምርቃት የተዘጋጁ ተማሪዎችን ስም ዝርዝር እንዲልኩ ሚኒስትሩ አሳስበዋል።

የህትመት ሥራው በ2017 ዓ.ም ከሚመረቁ ተማሪዎች ጀምሮ የሚፈፀም መሆኑንም ገልፀዋል።

Via
@tikvahuniversity

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete


የመውጫ ፈተና ወስደው ለወደቁ ተማሪዎች Special Diploma ሊሰጥ ነው።

የመውጫ ፈተና መሰጠት ከተጀመረበት ሐምሌ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ፈተናውን ወስደው ማለፍ ላልቻሉ ተፈታኞች Special Diploma ሊሰጥ መሆኑን ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ሰምቷል።

ፈተናውን ለወደቁ ዕጩ ተመራቂዎች ልዩ ዲፕሎማ ሰርተፊኬት በቅርቡ መሠጠት እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት አረጋግጧል።

ህብረቱ ከትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች ጋር ያደረገውን ተከታታይ ውይይት ተከትሎ ውሳኔ ላይ መደረሱን ለቲክቫህ ተናግሯል።

ተማሪዎቹ ሥራ እየሠሩ በማንኛውም ጊዜ የመውጫ ፈተናውን በድጋሜ መውሰድ የሚችሉበት ዕድል ክፍት መሆኑንም ህብረቱ ገልጿል።

ፈተናውን ወስደው የሚያልፉ ተፈታኞች በስፔሻል ዲፕሎማው ምትክ ዲግሪ ይሰጣቸዋል ተብሏል።

የስፔሻል ዲፕሎማ የደመወዝ ስኬል እንዲወጣለት ህብረቱ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር እየተወያየ ይገኛል።


ምንጭ፡ ቲክቫህ ዩንቨርሲቲ
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete


መልዕክቱ ይሰራጭ‼
#ScamAlert
✍ ኧረ! ይሄን የጥንቃቄ መልዕክት በአስቸኳይ ሼር አድርጉት!

ብዙ ሰው እየተሸወደ ነው።
«የቴሌግራም ፕሪሚየም በነፃ ተቀብለዋል!» የሚል የአማርኛ ጽሑፍ ከስሩ ሊንክ ያለው እየተሰራጨ ነው።
ልብ በሉ! ሊንኩን ከተጫናችሁት አካውንታችሁ 100% ተጠልፏል።

በምታውቁት ሰው አካውንት ቢላክም፤ አውቆ ሳይሆን እርሱም ተበልቶ ነው።
ሊንኩን በፍፁም እንዳትከፍቱ።
Even your phone may get banned❗❗
ሳታውቁ በስህተት የከፈታችሁ ካላችሁ በአስቸኳይ ይህን አድርጉ።

መጀመሪያ ፕሮፋይላችሁ ላይ ወዳለው Settings ላይ ግቡ Devices የሚለውን ንኩት። በቀይ የተፃፈውን Terminat All Other Sessions የሚለውን ተጫኑና ከሁሉም አካውንታችሁ ሎግኢን ከተባለባቸው ዲቫይሶች ውጡ።  Ok በማለት 24 ሰአት ሳይቆይ አስወግዱት። 24 ሰዓት ከቆዬ ይህን ማድረግ ላትችሉ ትችላላችሁ። ምክንያቱም እነርሱ ይህን ስቴፕ ተከትለው እንደ ዋና ባለቤት ሆነው እናንተን ያባርሯችኋል። 

ብዙ ሰው እየተበላ ስለሆነ ሼር it.
አሁን ማነው የ 5000 ብር የቴሌግራም ፕሪሚየም በነፃ የሚሰጣችሁ?
ለንኩ ገብታችሁ email እና password ካስገባችሁ አካውንታችሁን አታገኙትም።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete


#Update


ላለፉት ደቂቃዎች ተቋርጦ የነበረው የቴሌግራም አገልግሎት ወደነበረበት ተመልሷል።


ቴሌግራም ተቋርጧል።

የቴሌግራም መተግበሪያ ላለፉት ደቂቃዎች አገልግሎቱ በከፊል እየተቆራረጠ ይገኛል።

፨እስካሁን ባደረግነው ዳሰሳ በዋይፋይ ያለ ቪፒኤን አይሰራም።

ችግሩ እስኪቀረፍ አገልግሎቱን በ
#VPN መጠቀም ይቻላሉ።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete


#የዘንድሮ 12 ተፈታኝ ለሆናችሁ ሁሉ🥰

ከprivate class ተማሪዎቻችን ካሁን የዚህ አይነት ብዙ አስተያየቶች እያየን ነው🥰
🛂አብዛኞቻችሁ ይሄን ስሜት እንደምትጋሩት አስባለው 💔እየቀረበ ቢሆንም ግን ባለው ጊዜ በቁርጠኝነት ሊረዳችሁ የሚችል መፍትሄ መፈለግ ነው እንጂ 15 አመታችሁን ለማቃጠል❌ የምን ተስፋ መቁረጥ ነው💪

💥በቀረችን ጊዜ ከምንችለው በላይ ልናዘጋጃችሁ በጣም ብዙ ጎበዝ ተማሪዎች ካሉበት community ጋር ለፈተና የምትዘጋጁበት ለሁለቱም የናቹራል እና ሶሻል ተማሪዎች በEntrance prep tutorial የተዘጋጀ
የ90 ቀናት challenge ጀምረናል 🤩


✨አሁንም እንደናንተ የማለፍ እና ጥሩ ውጤት የማምጣት ፍላጎት ያላቸው ግን ጭንቀት ውስጥ ያሉ ተማሪዎችን ለማገዝ ምዝገባችን ክፍት ስለሆነ አሁኑኑ ተመዝገቡ እና ተቀላቀሉን🥰


ለመመዝገብ👇
@Epregisterbot

ከምዝገባ ጋር ለተያያዘ ማንኛውም ጥያቄ👇
@Eptutor2017bot

Join us for more info👇
@Entranceprepare


#Update

የተራዘመው ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የኦንላይን ምዝገባ ለአመልካቾች ክፍት ሆኗል።

ተከታዩን ሊንክ በመጠቀም ይመዝገቡ 👇
https://ngat.ethernet.edu.et/registration

ምዘገባ የሚያበቃው 👇
ሐሙስ መጋቢት 4/2017 ዓ.ም ምሽት 12:00 ሰዓት

ፈተናው የሚሰጠው 👇
መጋቢት 12/2017 ጠዋት 3:00 ጀምሮ

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete


week 1 schedule of our 90 days challenge

💥ለ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ Entrance prep tutorial ያዘጋጀው የ90 ቀናት challenge ትናንትና በድምቀት ተጀምሯል🤩

በprivate ክላሳችን የተቀላቀሉን ተማሪዎች ለ90 ቀናት በዚህ መልኩ የተዘጋጀላቸውን የ3ቱንም ወራት የጥናት ፕሮግራም ተልኮላቸው በዛ መሰረት ለማጥናት ከቀን 1 ጀምረዋል🤗

🔥ዛሬ በDay 2 የጥናት ፕሮግራማች በሁለቱም የNatural እና social ክላሶቻችን 2:30 ላይ ትምህርታችን ይጀመራል🤩

🌟በSchedule መሰረት በነዚህ 3 ወራት ሙሉ የማትሪክ portions cover እንደምናረግ የጥናት እቅዳችን ፕሪንት አድርገው ማጥኛ ክፍላቸው በመለጠፍ link አድርገን ቀለል አድርገን በዛ ያሉ ምዕራፎችን cover ለማድረግ ከኛ ጋር ቻሌንጃቸውን የጀመሩት ተማሪዎቻችን መስክረዋል💪💪

⚡️የዛሬ ጥረታችሁ የነገውን ውጤት ይወስነዋል እስካሁን ላልተቀላቀላችሁን ዘግይተው የሚቀላቀሉ ተማሪዎቻችን ያማከለ እንዲሆን በዝግታ በመሄድ እየጠበቅናችሁ ስለሆነ አሁኑኑ ተቀላቀሉን🥰

✨90 days ቻሌንጃችን ላይ ለመመዝገብ👇
@Epregisterbot

✨ለማንኛውም ጥያቄ👉
@Eptutor2017bot

✨Join us 👉
@Entranceprepare


#Update #NGAT

የብሄራዊ ድህረ-ምረቃ (NGAT) መግቢያ ፈተና መጋቢት 5 እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም የሶስተኛ ዙር የNGAT አመልካቾች ምዘገባ መጠናቀቁን ገልጿን።

ፈተናው የሚሰጠው ዓርብ መጋቢት 5 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ መሆኑንም አሳውቋል።

ተፈታኞች  በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በሚመደቡበት የፈተና ማዕከላት እንዲገኙ ብሏል።

➡️ ተፈታኞች ወደ ፈተና ማዕከል በሚሄዱበት ወቅት ማንነታቸውን የሚገልጽ መታወቂያ መያዝ ይጠበቅባቸዋል።

➡️ ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናው ከመጀመሩ 3 ደቂቃ በፊት በፈተና ማዕከል መገኘት ይጠበቅበታል፡፡

➡️ የሞባይል ስልክ ይዞ በፈተና ማዕከል መገኘት ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡

➡️ የፈተና ማዕከላት ምደባ በምዝገባ ፕላትፎርም የሚገለጽ ይሆናል፡፡

#MoE

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete


44A+ እና 40A+ ያሳኩት ተመራቂዎች 👏

ከደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ዛሬ የተመረቁት ተማሪ አስማማው እና ተማሪ ቤዛዊት ከ40 በላይ A+ በማምጣት የዋንጫ ተሸላሚዎች ሆነዋል።

የማርኬቲንግ ማኔጅመንት ትምህርት ክፍል ተመራቂው ተማሪ አስማማው ሽፈራው CGPA 4.00 እና 44A+ በማምጣት የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።

የሳይኮሎጂ ትምህርት ክፍል ተመራቂዋ ቤዛዊት ጌቱ CGPA 4.00 እና 40A+ በማምጣት በሁለተኝነት የዋንጫ ተሸላሚ ሆናለች።

ሁለቱም ተመራቂዎች ጊዜያቸውን በአግባቡ ለትምህርታቸው ብቻ በመስጠታቸውና ጠንክረው በመስራታቸው ለዚህ ውጤት መብቃታቸውን ገልፀዋል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete


ፋይዳ / National_ID

✅ ትክክለኛውን National ID በቀላል መንገድ እንዴት እናገኛለን ?

➡️ ይህንን አገልግሎት ኢትዮ ቴሌኮም በሁሉም ክልሎች እየሰጠ ነው::
➡️ብዙ ሰራተኛ በሚገኝባቸው የመንግስት ተቋማትም ኢትዮ ቴሌኮም አገልግሎቱን እየሰጠ ይገኛል

➡️ በቀጥታ በኢትዮ ቴሌኮም በመሄድ የታደሰ ወይም ጊዜ ያላለፈበት መታወቂያ ይዞ በመሄድ fayda ቁጥር መውሰድ ይቻላል::

➡️ ዋናው ጉዳይ ከምዝገባ በኋላ ዋነው /ኦርጅናሉን መታወቂያ እንዴት ማግኘት እንችላለን የሚለው ነው!

➡️ ቴሌብር ላይ በሚሴጅ የሚላክልንን 16 ዲጂት fayda ቁጥር በማስገባት ሶፍት ኮፒ የሆነውን national id ማገኘት እና ኮፒ ማድረግ ይቻላል ነገር ግን ኦርጅናል አይደለምና በተለያዩ ጉዳዮቾ ለverify አስቸጋሪ ነው

✅ ትክክለኛውን /ኦርጅናሉን ለማግኘት
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://id.gov.et/ በዚህ ሊንክ ገብተን order card print የሚለውን መርጠን የ fayda ቁጥር እናስገባለን

➡️ በመቀጠል normal እና premium የሚል የክፍያ አይነቶች አሉ premium በተወሰነ ጊዜ  ማለትም በ 2-3 ቀን እንዲደርሰን ሲሆን regular ደሞ እራሳቸው ባስቀመጡት ጊዜ የምንወስድበት አሰራር ነው

ዋጋውም:-
🔤 regular service 343 birr

🔤 Premium service 625 birr

✅ስለሆነም በመረጥነው መንገድ በቴሌ ብር ወይም ሲቢኢ ክፍያ በመፈጸም ከተዘረዘሩ ቦታዎች በአቅራቢያችሁ የሚገኘውን ፖስታ ቤት በመምረጥ በሚደርሰን ሚሴጅ በተጠቀሰው ቀን ያለምንም መጉላላት እና ምልልስ ባለንበት ሆነን ከመረጥነው ፖስታ ቤት ኦርጂናል National id ማግኘት እንችላለን❗️

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.